Exodus 32:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጽባሒቱ ድማ ሙሴ ነቶም ህዝቢ፡ ዓብዪ ሓጢኣት ፈጺምኩም፡ በሎም። ሕጂ ድማ ናብ እግዚኣብሄር ክድይብ እየ፤ ምናልባት ንሓጢኣትካ ክዕረቕ ይኽእል እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በነጋውም ሙሴ ለሕዝቡ፥ “እናንተ ታላቅ በደል ሠርታችኋል፤ አሁንም አስተሰርይላችሁ ዘንድ ወደ እግዚአብሔር እወጣለሁ፤” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በነጋውም ሙሴ ለሕዝቡ። እናንተ ታላቅ ኃጢአት ሠርታችኋል፤ አሁንም ወደ እግዚአብሔር እወጣለሁ፤ ምናልባት ኃጢአታችሁን አስተሰርይላችኋለሁ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱም ሙሴ ለሕዝቡ “እናንተ ታላቅ ኃጢአት ሠርታችኋል፤ አሁንም ወደ ጌታ እወጣለሁ፤ ምናልባት ኃጢአታችሁን አስተሰርይላችኋለሁ ይሆናል” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንትሳ ጋላስ ሙሴ አሳ፥ “ህንተንቱ ዎልቃማ ናጋራ ኦድታ፤ ሽን ሀእ ታን መና ጎዳኮ ፑደ ደርያ ከሳና፤ ህንተንቱ ናጋራ ታን አቶ ጊሳንታንቶነ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttisa gallassi Muse asaa, «Hinttenttu wolk'k'aama nagaraa ootseeddita; shin ha"i taani Med'inaa Godaakko pude deriyaa kesana; hinttenttu nagaraa taani atto giissanitanttonne» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas Musey asaa, «Intte gita nagara ooththideta shin ha7i tani GODAAKKO pude zumaa bolla kezana; ta intte nagara atto giissanaakko oonee erizay» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ሙሴይ ኣሳ፥ «ኢንቴ ጊታ ናጋራ ኦዴታ ሺን ሃኢ ታኒ ጎዳኮ ፑዴ ዙማ ቦላ ኬዛና፤ ታ ኢንቴ ናጋራ ኣቶ ጊሳናኮ ኦኔ ኤሪዛይ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ሙሰይ አሳኮ፥ “ህንተ ኢታ ናጋራ ኦደታ፤ ሽን ሀእ ታኒ ጎዳኮ ዙማ ቦላ ከያዳ፥ ኦን ኤር ህንተ ናጋራስ አቶተ ደሞና አግከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas Musey asaako, “Hinte iita nagara oothideta; shin ha77i taani Godaako zuma bolla keyada, ooni eri hinte nagaras atotethi demmonna aggike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ሙሴ ሕዝቡን፣ “እጅግ የከፋ ኀጢአት ሠርታችኋል፤ አሁን ግን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) እወጣለሁ፤ ምናልባት ኀጢአታችሁን ማስተስረይ እችል ይሆናል” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱም ሙሴ ለእስራኤላውያን “አስከፊ የሆነ ታላቅ በደል ሠርታችኋል፤ ነገር ግን እነሆ አሁንም እንደገና እግዚአብሔር ወደሚገለጥበት ተራራ እወጣለሁ፤ ምናልባት ስለ ኃጢአታችሁ ይቅርታ አስገኝላችሁ ይሆናል” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብፅባሒቱ ሙሴ ነቶም ህዝቢ “ንስኻትኩም ዓብዪ ሓጢኣት ገበርኩም። ሕዚ ኸዓ፥ ምናልባሽ ስርየት ሓጢኣት እንተ ረኸብኩልኩም፥ ናብ እግዚኣብሄር ክድይብ እየ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ ንጽባሒቱ ሙሴ ነቶም ህዝቢ ንስኻትኩም ሓጢኣትኩም እንተ ኣተዐረቕኩም ናብ እግዚኣብሄር ክድይብ እየ፡ በሎም። |