Exodus 32:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጽባሒቱ ድማ ሙሴ ነቶም ህዝቢ፡ ዓብዪ ሓጢኣት ፈጺምኩም፡ በሎም። ሕጂ ድማ ናብ እግዚኣብሄር ክድይብ እየ፤ ምናልባት ንሓጢኣትካ ክዕረቕ ይኽእል እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በነ​ጋ​ውም ሙሴ ለሕ​ዝቡ፥ “እና​ንተ ታላቅ በደል ሠር​ታ​ች​ኋል፤ አሁ​ንም አስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ላ​ችሁ ዘንድ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እወ​ጣ​ለሁ፤” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በነጋውም ሙሴ ለሕዝቡ። እናንተ ታላቅ ኃጢአት ሠርታችኋል፤ አሁንም ወደ እግዚአብሔር እወጣለሁ፤ ምናልባት ኃጢአታችሁን አስተሰርይላችኋለሁ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማግስቱም ሙሴ ለሕዝቡ “እናንተ ታላቅ ኃጢአት ሠርታችኋል፤ አሁንም ወደ ጌታ እወጣለሁ፤ ምናልባት ኃጢአታችሁን አስተሰርይላችኋለሁ ይሆናል” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንትሳ ጋላስ ሙሴ አሳ፥ “ህንተንቱ ዎልቃማ ናጋራ ኦድታ፤ ሽን ሀእ ታን መና ጎዳኮ ፑደ ደርያ ከሳና፤ ህንተንቱ ናጋራ ታን አቶ ጊሳንታንቶነ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttisa gallassi Muse asaa, «Hinttenttu wolk'k'aama nagaraa ootseeddita; shin ha"i taani Med'inaa Godaakko pude deriyaa kesana; hinttenttu nagaraa taani atto giissanitanttonne» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas Musey asaa, «Intte gita nagara ooththideta shin ha7i tani GODAAKKO pude zumaa bolla kezana; ta intte nagara atto giissanaakko oonee erizay» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ሙሴይ ኣሳ፥ «ኢንቴ ጊታ ናጋራ ኦዴታ ሺን ሃኢ ታኒ ጎዳኮ ፑዴ ዙማ ቦላ ኬዛና፤ ታ ኢንቴ ናጋራ ኣቶ ጊሳናኮ ኦኔ ኤሪዛይ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ ሙሰይ አሳኮ፥ “ህንተ ኢታ ናጋራ ኦደታ፤ ሽን ሀእ ታኒ ጎዳኮ ዙማ ቦላ ከያዳ፥ ኦን ኤር ህንተ ናጋራስ አቶተ ደሞና አግከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas Musey asaako, “Hinte iita nagara oothideta; shin ha77i taani Godaako zuma bolla keyada, ooni eri hinte nagaras atotethi demmonna aggike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ሙሴ ሕዝቡን፣ “እጅግ የከፋ ኀጢአት ሠርታችኋል፤ አሁን ግን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) እወጣለሁ፤ ምናልባት ኀጢአታችሁን ማስተስረይ እችል ይሆናል” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱም ሙሴ ለእስራኤላውያን “አስከፊ የሆነ ታላቅ በደል ሠርታችኋል፤ ነገር ግን እነሆ አሁንም እንደገና እግዚአብሔር ወደሚገለጥበት ተራራ እወጣለሁ፤ ምናልባት ስለ ኃጢአታችሁ ይቅርታ አስገኝላችሁ ይሆናል” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብፅባሒቱ ሙሴ ነቶም ህዝቢ “ንስኻትኩም ዓብዪ ሓጢኣት ገበርኩም። ሕዚ ኸዓ፥ ምናልባሽ ስርየት ሓጢኣት እንተ ረኸብኩልኩም፥ ናብ እግዚኣብሄር ክድይብ እየ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ ንጽባሒቱ ሙሴ ነቶም ህዝቢ ንስኻትኩም ሓጢኣትኩም እንተ ኣተዐረቕኩም ናብ እግዚኣብሄር ክድይብ እየ፡ በሎም።