Exodus 32:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ከምዚ በለ፦ ሎሚ ነፍሲ ወከፍኩም ንወዱን ንሓዉን ንእግዚኣብሄር ኣርእይዎ። ሎሚ በረኸት ምእንቲ ክህበኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም፥ “ዛሬ በረ​ከ​ትን እን​ዲ​ያ​ወ​ር​ድ​ላ​ችሁ ከእ​ና​ንተ እያ​ን​ዳ​ንዱ ከል​ጁና፥ ከወ​ን​ድሙ የተ​ነሣ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በእ​ጃ​ችሁ ደስ አሰ​ኛ​ች​ሁት” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም። ዛሬ በረከትን እንዲያወርድላችሁ እያንዳንዳችሁ በልጃችሁና በወንድማችሁ ላይ ዛሬ እጃችሁን ለእግዚአብሔር ቅዱስ አድርጉ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም “ዛሬ በላያችሁ ላይ በረከት እንዲያወርድ እያንዳንዱ በልጁና በወንድሙ ላይ ተነሥቷልና ዛሬ ለጌታ እጃችሁን ቀደሳችሁ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ሌዋቱዋ፥ “ሀቼ ህንተንቱ ጾሳዉ ዱማቴድታ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ ህንተንቱ ናናነ ህንተንቱ እሻቱዋ ዎናዉካ አዛዘቴድታ፤ ሀቼ መና ጎዳይ ህንተንታ አንጃና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Muse Leewatuwaa, «Hachche hinttenttu S'oossaw dummateeddita; ayaw gooppe, hinttenttu hinttenttu naanaanne hinttenttu ishatuwaa wod'anawukka azazeteeddita; hachche Med'inaa Goday hinttentta anjjana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Musey Lewe qommota, «Hach intte GODAAS dummatideta; ays giikko intte intte naytanne intte ishata wodhanaas azazettidi wodhdhideta; hach GODAY inttena anjjides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ሌዌ ቆሞታ፥ «ሃች ኢንቴ ጎዳስ ዱማቲዴታ፤ ኣይስ ጊኮ ኢንቴ ኢንቴ ናይታኔ ኢንቴ ኢሻታ ዎናስ ኣዛዜቲዲ ዎዴታ፤ ሃች ጎዳይ ኢንቴና ኣንጂዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ሌወታኮ፥ “ሀች ህንተ፥ ህንተ ናይታነ ህንተ እሻታ ዎናዉ ኪተትድ ህንተና ጎዳስ ዱማይደታ። ጎዳይ ህንተና አንጅስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Leewetako, “Hachi hinte, hinte naytanne hinte ishata wodhanaw kiitetidi hintena Godaas dummayideta. Goday hintena anjis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴ፣ “በራሳችሁ ወንዶች ልጆችና ወንድሞች ላይ በመነሣታችሁ፣ በዛሬዋ ቀን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተለያችሁ ሆናችኋል፤ በዛሬዋም ዕለት ባርኳችኋል” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ሌዋውያንን እንዲህ አለ፤ “ዛሬ ልጆቻችሁንና ወንድሞቻችሁን በመግደል እግዚአብሔርን የምታገለግሉ ካህናት ሆናችሁ ራሳችሁን ቀድሳችኋል፤ እግዚአብሔርም በረከቱን ሰጥቶአችኋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ “ሎሚ በረከት ምእንቲ ኽወሃበኩም ብደቅኹምን በሕዋትኩምን ኣእዳውኩም ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ግበሩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ በረኸት ምእንቲ ኺወሀብኩም ነፍስ ወከፍ ብወዱን ብሓውን ሎሚ ንእግዚኣብሄር ተቐደሱ በለ።