Exodus 32:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ከምዚ በለ፦ ሎሚ ነፍሲ ወከፍኩም ንወዱን ንሓዉን ንእግዚኣብሄር ኣርእይዎ። ሎሚ በረኸት ምእንቲ ክህበኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም፥ “ዛሬ በረከትን እንዲያወርድላችሁ ከእናንተ እያንዳንዱ ከልጁና፥ ከወንድሙ የተነሣ እግዚአብሔርን በእጃችሁ ደስ አሰኛችሁት” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም። ዛሬ በረከትን እንዲያወርድላችሁ እያንዳንዳችሁ በልጃችሁና በወንድማችሁ ላይ ዛሬ እጃችሁን ለእግዚአብሔር ቅዱስ አድርጉ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም “ዛሬ በላያችሁ ላይ በረከት እንዲያወርድ እያንዳንዱ በልጁና በወንድሙ ላይ ተነሥቷልና ዛሬ ለጌታ እጃችሁን ቀደሳችሁ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ሌዋቱዋ፥ “ሀቼ ህንተንቱ ጾሳዉ ዱማቴድታ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ ህንተንቱ ናናነ ህንተንቱ እሻቱዋ ዎናዉካ አዛዘቴድታ፤ ሀቼ መና ጎዳይ ህንተንታ አንጃና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Muse Leewatuwaa, «Hachche hinttenttu S'oossaw dummateeddita; ayaw gooppe, hinttenttu hinttenttu naanaanne hinttenttu ishatuwaa wod'anawukka azazeteeddita; hachche Med'inaa Goday hinttentta anjjana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey Lewe qommota, «Hach intte GODAAS dummatideta; ays giikko intte intte naytanne intte ishata wodhanaas azazettidi wodhdhideta; hach GODAY inttena anjjides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ሌዌ ቆሞታ፥ «ሃች ኢንቴ ጎዳስ ዱማቲዴታ፤ ኣይስ ጊኮ ኢንቴ ኢንቴ ናይታኔ ኢንቴ ኢሻታ ዎናስ ኣዛዜቲዲ ዎዴታ፤ ሃች ጎዳይ ኢንቴና ኣንጂዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ሌወታኮ፥ “ሀች ህንተ፥ ህንተ ናይታነ ህንተ እሻታ ዎናዉ ኪተትድ ህንተና ጎዳስ ዱማይደታ። ጎዳይ ህንተና አንጅስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Leewetako, “Hachi hinte, hinte naytanne hinte ishata wodhanaw kiitetidi hintena Godaas dummayideta. Goday hintena anjis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ፣ “በራሳችሁ ወንዶች ልጆችና ወንድሞች ላይ በመነሣታችሁ፣ በዛሬዋ ቀን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተለያችሁ ሆናችኋል፤ በዛሬዋም ዕለት ባርኳችኋል” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ሌዋውያንን እንዲህ አለ፤ “ዛሬ ልጆቻችሁንና ወንድሞቻችሁን በመግደል እግዚአብሔርን የምታገለግሉ ካህናት ሆናችሁ ራሳችሁን ቀድሳችኋል፤ እግዚአብሔርም በረከቱን ሰጥቶአችኋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ “ሎሚ በረከት ምእንቲ ኽወሃበኩም ብደቅኹምን በሕዋትኩምን ኣእዳውኩም ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ግበሩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ በረኸት ምእንቲ ኺወሀብኩም ነፍስ ወከፍ ብወዱን ብሓውን ሎሚ ንእግዚኣብሄር ተቐደሱ በለ። |