Exodus 32:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ሰፈር ደው ኢሉ፡ ኣብ ጎድኒ እግዚኣብሄር መን ኣሎ፧ ናባይ ይምጻእ። ኵሎም ደቂ ሌዊ ድማ ናብኡ ተኣከቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴ በሰ​ፈሩ ደጅ ቆሞ፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወገን የሆነ ወደ እኔ ይምጣ” አለ፤ የሌዊ ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰ​በ​ሰቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰፈሩ ደጅ ቆሞ። የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ወደ እኔ ይምጣ! አለ፤ የሌዊም ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴ በሰፈሩ ደጅ ቆሞ፦ “የጌታ ወገን የሆነ ሁሉ ወደ እኔ ይምጣ!” አለ፤ የሌዊ ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ ዱንካኔዳ ሳኣ ገልያ ፐንግያን ኤቂደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳ ባጋ ግዴዳ አሳይ ኦንነ ታኮ ዮ!” ያጌዳ። ሌዋቱ ኡባይ አኮ ሺቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Muse dunkkaaneedda sa'aa geliyaa penggiyaan ek'k'iide hawaadan yaageedda; «Med'inaa Godaa bagga gideedda Asay ooninne taakko yo!» yaageedda. Leewatuu ubbay aakko shiik'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Musey asay dunkaanidi dizaso geliza pengen eqqidi, «GODAA bagga gidida asi oonikka taakko ha yo!» giin Lewe qommoti wuri izakko shiiqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ኣሳይ ዱንካኒዲ ዲዛሶ ጌሊዛ ፔንጌን ኤቂዲ፥ «ጎዳ ባጋ ጊዲዳ ኣሲ ኦኒካ ታኮ ሃ ዮ!» ጊን ሌዌ ቆሞቲ ዉሪ ኢዛኮ ሺቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ሙሰይ ጉታ ገልያ ፐንግያን ኤቅድ፥ “ጎዳ ባጋ ግድያ አስ ኦንካ ታኮ ዮ” ያግስ። ሄ ዎደ ሌወት ኡባይ እያኮ ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Musey gutaa geliya pengiyan eqidi, “Godaa bagga gidiya asi oonika taako yo” yaagis. He wode Leeweti ubbay iyako shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በሰፈሩ መግቢያ ላይ ቆሞ፣ “ የእግዚአብሔር (ያህዌ) የሆነ ሁሉ ወደ እኔ ይምጣ” አለ፤ ሌዋውያኑም ሁሉ ከእርሱ ጋር ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ በሰፈሩ ደጃፍ ቆሞ “የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ሁሉ ወደ እኔ ይምጣ!” በማለት ድምፁን ከፍ አድርጎ ተናገረ፤ ሌዋውያንም ሁሉ በዙሪያው ተሰበሰቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ሰፈር ደው ኢሉ “ናይ እግዚኣብሄር ዝኾነ ዅሉ ናባይ ይምፃእ” በለ። ኵሎም ደቂ ሌዊ ኸዓ ናብኡ ተኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ሰፈር ደው ኢሉ፡ ነፍሲ ወከፍ ናይ እግዚኣብሄር ዝኾነ ናባይ ተኣከቡ።