Exodus 32:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ሰፈር ደው ኢሉ፡ ኣብ ጎድኒ እግዚኣብሄር መን ኣሎ፧ ናባይ ይምጻእ። ኵሎም ደቂ ሌዊ ድማ ናብኡ ተኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴ በሰፈሩ ደጅ ቆሞ፥ “የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ወደ እኔ ይምጣ” አለ፤ የሌዊ ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰፈሩ ደጅ ቆሞ። የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ወደ እኔ ይምጣ! አለ፤ የሌዊም ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴ በሰፈሩ ደጅ ቆሞ፦ “የጌታ ወገን የሆነ ሁሉ ወደ እኔ ይምጣ!” አለ፤ የሌዊ ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ ዱንካኔዳ ሳኣ ገልያ ፐንግያን ኤቂደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳ ባጋ ግዴዳ አሳይ ኦንነ ታኮ ዮ!” ያጌዳ። ሌዋቱ ኡባይ አኮ ሺቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Muse dunkkaaneedda sa'aa geliyaa penggiyaan ek'k'iide hawaadan yaageedda; «Med'inaa Godaa bagga gideedda Asay ooninne taakko yo!» yaageedda. Leewatuu ubbay aakko shiik'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Musey asay dunkaanidi dizaso geliza pengen eqqidi, «GODAA bagga gidida asi oonikka taakko ha yo!» giin Lewe qommoti wuri izakko shiiqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ኣሳይ ዱንካኒዲ ዲዛሶ ጌሊዛ ፔንጌን ኤቂዲ፥ «ጎዳ ባጋ ጊዲዳ ኣሲ ኦኒካ ታኮ ሃ ዮ!» ጊን ሌዌ ቆሞቲ ዉሪ ኢዛኮ ሺቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሙሰይ ጉታ ገልያ ፐንግያን ኤቅድ፥ “ጎዳ ባጋ ግድያ አስ ኦንካ ታኮ ዮ” ያግስ። ሄ ዎደ ሌወት ኡባይ እያኮ ሺቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Musey gutaa geliya pengiyan eqidi, “Godaa bagga gidiya asi oonika taako yo” yaagis. He wode Leeweti ubbay iyako shiiqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በሰፈሩ መግቢያ ላይ ቆሞ፣ “ የእግዚአብሔር (ያህዌ) የሆነ ሁሉ ወደ እኔ ይምጣ” አለ፤ ሌዋውያኑም ሁሉ ከእርሱ ጋር ሆኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በሰፈሩ ደጃፍ ቆሞ “የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ሁሉ ወደ እኔ ይምጣ!” በማለት ድምፁን ከፍ አድርጎ ተናገረ፤ ሌዋውያንም ሁሉ በዙሪያው ተሰበሰቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ሰፈር ደው ኢሉ “ናይ እግዚኣብሄር ዝኾነ ዅሉ ናባይ ይምፃእ” በለ። ኵሎም ደቂ ሌዊ ኸዓ ናብኡ ተኣከቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ሰፈር ደው ኢሉ፡ ነፍሲ ወከፍ ናይ እግዚኣብሄር ዝኾነ ናባይ ተኣከቡ። |