Exodus 32:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ፡ ወርቂ ዘለዎ ዘበለ የፍርሶ፡ በልክዎም። ሽዑ ሃቡኒ፤ ሽዑ ናብ ሓዊ ደርበኽዎ፡ እዚ ጤል ድማ ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ከእናንተ ወርቅ ያለው ሰው ያምጣልኝ አልኋቸው፤ ሰጡኝም፤ በእሳትም ላይ ጣልሁት፤ ይህም ጥጃ ወጣ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ከእናንተ ወርቅ ያለው ሰው ከእርሱ ሰብሮ ያምጣልኝ አልኋቸው፤ ሰጡኝም፤ በእሳትም ላይ ጣልሁት፥ ይህም ጥጃ ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ ‘ከእናንተ ወርቅ ያለው ሰው ሁሉ ሰብሮ ያምጣልኝ’ አልኋቸው፤ እነርሱም ሰጡኝ፥ በእሳት ላይ ጣልሁት፥ ይህም ጥጃ ወጣ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንታ፥ ‘ህንተ ቦላ ደእያ ዎርቃ ከሲደ፥ ሀምተ’ ያጋድ። ሄዋፐ ጉይያን ኡንቱንቱ ታዉ እሜዳ ዎርቃ ታን ታማን የግና፥ ሀ ማራይ ከሴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttuntta, ‹Hintte bolla de'iyaa work'k'aa kessiide, hammite› yaagaad. Hewaappe guyyiyaan unttunttu taw immeedda work'k'aa taani taman yeggina, ha maray keseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin tani isttas, ‹Intte bolla diza worqqaa kessidi hammite› gadis; hessafe guye istti taas immida worqqaa tani taman yeggiin hayssi maray kezides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ታኒ ኢስታስ፥ ‹ኢንቴ ቦላ ዲዛ ዎርቃ ኬሲዲ ሃሚቴ› ጋዲስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ታስ ኢሚዳ ዎርቃ ታኒ ታማን ዬጊን ሃይሲ ማራይ ኬዚዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታኮ፥ ‘ህንተ ሀይን ደእያ ዎርቃ ከስድ፥ ሀምተ’ ያጋስ። ኤንቲ ታዉ እምዳ ዎርቃ ታኒ ታማን የግን፥ ሀ ማራ ምስለይ ከይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani entako, ‘Hinte haythan de7iya worqaa kessidi, hammite’ yaagas. Enti taw immida worqaa taani taman yeggin, ha mara misiley keyis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ፣ ‘ማንኛውም ዐይነት የወርቅ ጌጣጌጥ ያለው ሁሉ ያውልቀው’ አልኋቸው፤ ከዚያም ወርቁን ሰጡኝ፤ ወደ እሳቱ ጣልሁት፤ ይህም ጥጃ ወጣ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ከወርቅ የተሠሩ ጌጣጌጦቻቸውን አውልቀው እንዲያመጡልኝ ነገርኳቸው፤ እነርሱም ያላቸውን ጌጣጌጥ ሁሉ አመጡልኝ፤ ጌጣጌጦቹንም ወደ እሳት ውስጥ በጣልኳቸው ጊዜ ይህ የጥጃ ምስል ወጣ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ‘ወርቂ ዘለዎ ኣውፂኡ ይሃበኒ’ በልክዎም። ንሳቶም ከዓ ሃቡኒ፤ ኣነ ድማ ናብ ሓዊ ደርበኽዎ፤ እዝ ምራኽ እዙይ ከዓ ወፀ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ ወርቂ ዘለዎ ይቕንጥጦ፡ በልክዎም። ንሳቶም ከኣ ሀቡኒ ኣነ ድማ ናብ ሓዊ ደርቤኽዎ፡ እዚ ምራኽ እዚ ኸኣ ወጸ። |