Exodus 32:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ከኣ፡ ቅድሜና ዚኸዱ ኣማልኽቲ ግበረልና። እዚ ሙሴ፡ እቲ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበና ሰብ፡ እንታይ ከም ዝዀነ ኣይንፈልጥን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ይህ ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣን ሰው ሙሴ ምን እንደ ሆነ አና​ው​ቅ​ምና በፊ​ታ​ችን የሚ​ሄዱ አማ​ል​ክት ሥራ​ልን አሉኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ይህ ከግብፅ ምድር ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንደ ሆነ አናውቅምና በፊታችን የሚሄዱ አማልክት ሥራልን አሉኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም፦ ‘ይህ ከግብጽ ምድር ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንደ ደረሰበት አናውቅምና በፊታችን የሚሄዱ አማልክት ሥራልን’ አሉኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ታና፥ ‘ኑና ካለያ ጾሳቱዋ ኑዉ መ። አያዉ ጎፐ፥ ሀ ኑና ግብጼፐ አሄዳ ሙሴ እ ዋኔደንቶነ ኑን ኤሮኮ!’ ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu taana, ‹Nuuna kaaletsiyaa s'oossatuwaa nuw med'd'a. Ayaw gooppe, ha nuuna Gibs'eppe aheedda Muse I waaneedenttonne nuuni erokko!› yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti tana, ‹Nuna kaaleththiza eeqa xoossata nuus medhdha. Ays giikko nuna Gibxeppe kessi ehida Musey izi waanidaakko nu erokko!› gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ታና፥ ‹ኑና ካሌዛ ኤቃ ጾሳታ ኑስ ሜ። ኣይስ ጊኮ ኑና ጊብጼፔ ኬሲ ኤሂዳ ሙሴይ ኢዚ ዋኒዳኮ ኑ ኤሮኮ!› ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ ‘ኑና ግብፀፈ ከስድ ኤህዳ፥ ሙሰይ ዋንዳኮ ኑ ኤሮኮ። ሄሳ ግሾ፥ ካለያ ፆሳታ ኑስ ኦ’ ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, ‘Nuna Gibxefe kessidi ehida, Musey waanidaako nu eroko. Hessa gisho, kaalethiya xoossata nuus ootha’ yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ‘በፊታችን የሚሄዱ አማልክት ሥራልን፤ ይህ ከግብፅ ያወጣን ሙሴ ምን እንዳገኘው አናውቅም’ አሉኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ‘ያ ከግብጽ መርቶ ያወጣን ሰው፥ ሙሴ ምን እንደ ደረሰበት አናውቅም፤ ስለዚህ በፊታችን እየሄዱ የሚመሩን አማልክት ሥራልን’ አሉኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘እቲ ኻብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅአና ሙሴ፥ እንታይ ከም ዝረኸቦ ኣይንፈልጥን ኢና እሞ፥ ቀቅድሜና ዝኸዱ ኣማልኽቲ ግበረልና’ በሉኒ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሙሴ እቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበና ሰብኣይ፡ ንእኡ እንታይ ከም ዝረኸቦ ኣይንፈልጥን ኢና እሞ፡ ቀቅድሜና ዚኸዱ ኣማልኽቲ ግበረልና በሉኒ።