Exodus 32:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ፡ እቶም ህዝቢ ኺጭድሩ ኸለዉ፡ ጫውጫውታ ምስ ሰምዐ፡ ንሙሴ፡ ኣብ ሰፈር ውግእ ኣሎ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ሲጮሁ የሕ​ዝ​ቡን ድምፅ ሰምቶ ሙሴን፥ “የሰ​ልፍ ድምፅ በሰ​ፈሩ ውስጥ አለ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም እልል ሲሉ የሕዝቡን ድምፅ ሰምቶ ሙሴን። የሰልፍ ድምፅ በሰፈሩ ውስጥ አለ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱ የሕዝቡን የጩኸት ድምፅ በሰማ ጊዜ ሙሴን፦ “የጦርነት ድምፅ በሰፈሩ ውስጥ አለ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ አሳ ጫቡዋ ስሴዳ ዎደ፥ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዱንካኔዳ ሳኣን ኦላ ዋሱ ስሰቴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu asaa c'abbuwaa siseedda wode, Musa hawaadan yaageedda; «Dunkkaaneedda sa'aan olaa waasuu sisetee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy asay wocamizayssa siyidi Muses, «Asay dizason ola waasoy siyettees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ኣሳይ ዎጫሚዛይሳ ሲዪዲ ሙሴስ፥ «ኣሳይ ዲዛሶን ኦላ ዋሶይ ሲዬቴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ አሳ ኮሽንቻ ስእዳ ዎደ፥ ሙሰኮ፥ “አሳይ ሲራትዳ በሳን ኦላ ዋሶይ ስኤቴስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy asaa kooshincha si7ida wode, Museko, “Asay siiratida bessan ola waasoy si7etees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ የሕዝቡን የጩኸት ድምፅ በሰማ ጊዜ ሙሴን፣ “በሰፈሩ ውስጥ የጦርነት ድምፅ አለ አለው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ የሕዝቡን ጫጫታ ሰምቶ ሙሴን “በሰፈሩ ውስጥ የጦርነት ድምፅ ይሰማል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ እቶም ህዝቢ ክዕልሉን ዋዕ ዋዕ ክብሉን ምስ ሰምዐ፥ ንሙሴ “ኣብቲ ሰፈር ድምፂ ውግእ ይስማዕ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ እልልታን ጭራሕ ምራሕ እቶም ህዝብን ምስ ሰምዔ ንሙሴ ኣብ ሰፈር ደሃይ ውግእ ይስማዕ ኣሎ፡ በሎ።