Exodus 32:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ተገልቢጡ ካብቲ ከረን ወረደ፣ እተን ክልተ ጽላት ምስክር ድማ ኣብ ኢዱ ነበራ። እቶም ሰደቓታት ብኽልቲኡ ወገን ተገሊጾም ነይሮም፤ ብሓደ ወገን በቲ ካልእ ወገን ድማ ተጻሒፎም ኣለዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ተመለሰ፤ ሁለቱንም የምስክር ጽላት በእጁ ይዞ ከተራራው ወረደ፤ የድንጋይ ጽላቱም በዚህና በዚያ በሁለት ወገን ተጽፎባቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ተመለሰ፥ ሁለቱንም የምስክር ጽላቶች በእጁ ይዞ ከተራራው ወረደ፤ ጽላቶቹም በዚህና በዚያ በሁለት ወገን ተጽፎባቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ተመለሰ፥ ሁለቱንም የምስክር ጽላቶች በእጁ ይዞ ከተራራው ወረደ፤ ጽላቶቹም በዚህና በዚያ በሁለት ወገን ተጽፎባቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ታሙ አዛዛቱ ኡንቱንቱን ጻፈት ኡቴዳ ላኡ ማርካተ ሹቻቱዋ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ፥ ደርያፐ ዱገ ዎዳ። ሄ ሹቻቱ ላኡ ባጋናካ ጻፈቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Muse tammu azazatuu unttunttun s'aafetti utteedda laa"u Markkatetsaa shuchchatuwaa bare kushiyaan oyk'k'iide, deriyaappe duge wod'd'eedda. He shuchchatuu laa"u bagganakka s'aafetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey zumaa bollafe duge wodhdhishe tammu azazoti istta bolla nam7u baggara xaafetti uttida nam7u maseththa shuchchata ba kushen oykki ekki yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ዙማ ቦላፌ ዱጌ ዎሼ ታሙ ኣዛዞቲ ኢስታ ቦላ ናምኡ ባጋራ ጻፌቲ ኡቲዳ ናምኡ ማሴ ሹቻታ ባ ኩሼን ኦይኪ ኤኪ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ናምኡ ባጋራ ፃፈትዳ፥ ታሙ ኪታት ደእያ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ባ ኩሸን ኦይክድ፥ ዙማፐ ዱገ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey nam7u baggara xaafetida, tammu kiitati de7iya nam7u loche shuchata ba kushen oykidi, zumaape duge wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም ሁለቱን የምስክር ጽላቶች በእጆቹ ይዞ ከተራራው ወረደ፤ ጽላቶቹም ከፊትና ከኋላ በሁለቱም ጐኖች ተጽፎባቸው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሙሴ ተነሥቶ በሁለቱም በኩል ዐሥሩ ትእዛዞች የተጻፉባቸውን ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶች በመያዝ ከተራራው ወረደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ተመሊሱ፥ ነተን ክልተ ፅላት ኪዳን ሒዙ ኻብቲ እምባ ወረደ። ንሳተን ብኽልቲኡ ገፀን፥ ብቕድሚትን ብድሕሪትን ዝተፅሓፋ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ተመልሰ ነተን ክልተ ጽላት ምስክር ብዝን በትን እተጻሕፋ፡ ብኽልቲኡ ገጸን ጽሑፋት ዝነበራ ጽላት ኣብ ኢዱ ሒዙ ኻብ ከረን ወረደ። |