Exodus 32:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ኣብርሃምን ይስሃቅን እስራኤልን፡ ነቶም ብገዛእ ርእስኻ ዝመሓልካሎምን ዝበልካዮምን ባሮትካ ሕሰብ፡ ንዘርእኻ ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ከብዝሖ እየ፡ እዛ ንዅላ እዛ ዝበልኩላ ምድሪ ድማ ክህበካ እየ፡ ከምኡ ድማ ንዘለኣለም ኪወርስዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘራ​ች​ሁን እንደ ሰማይ ከዋ​ክ​ብት አበ​ዛ​ለሁ፤ ይህ​ች​ንም የተ​ና​ገ​ር​ኋ​ትን ምድር ሁሉ ለዘ​ራ​ችሁ እሰ​ጣ​ታ​ለሁ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም ይወ​ር​ሱ​አ​ታል ብለህ በራ​ስህ የማ​ል​ህ​ላ​ቸው ባሪ​ያ​ዎ​ች​ህን አብ​ር​ሃ​ም​ንና ይስ​ሐ​ቅን ያዕ​ቆ​ብ​ንም ዐስብ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ ይህችንም የተናገርኋትን ምድር ሁሉ ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘላለምም ይወርሱአታል ብለህ በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን እስራኤልንም አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ ይህችንም ምድር ሁሉ እንደተናገርሁት ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘለዓለምም ይወርሱአታል’ ብለህ በራስህ የማልህላቸውን ባርያዎችህን አብርሃምን፥ ይስሐቅንና እስራኤልን አስብ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ አይለቱዋ አብራሃማ፥ ይሳቃነ ያቆባ ሀሳያ፤ ኔን ኡንቱንቶ፥ ‘ታን ህንተንቱ ዛርያ ሳሉዋ ጾልንተቱዋዳን ዳርሳና፤ ሀ ታን ህንተንቶ እማና ጌዳ ጋድያ ኡባካ ህንተንቱ ዛርያዉ እማና፤ ኡንቱንቱ ሄ ጋድያ መናዉ ላታና’ ጋደ ነ ሁጲያን ኔን ጫቄዳ ቃላ ሀሳያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne ayiletuwaa Abrahaama, Yisaak'anne Yaak'ooba hassaya; neeni unttunttoo, ‹Taani hinttenttu zariyaa saluwaa s'oolinttetuwaadan darssana; ha taani hinttenttoo immana geedda gadiyaa ubbaakka hinttenttu zariyaw immana; unttunttu he gadiyaa med'inaw laattana› gaade ne huup'iyaan neeni c'aak'k'eedda k'aalaa hassaya» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne aylleta Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe qoppa; neni isttas, ‹Tani intte zereth salo xoolintte mala darsana; tani inttes immana gida biittaa ubbaaka intte zereththatas immana; istti he biittaa mernaas laattana› gaada neni ne sunththan caaqqida qaalaa yuushsha qoppa» giidi gaannatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኣይሌታ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ቆፓ፤ ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ታኒ ኢንቴ ዜሬ ሳሎ ጾሊንቴ ማላ ዳርሳና፤ ታኒ ኢንቴስ ኢማና ጊዳ ቢታ ኡባካ ኢንቴ ዜሬታስ ኢማና፤ ኢስቲ ሄ ቢታ ሜርናስ ላታና› ጋዳ ኔኒ ኔ ሱንን ጫቂዳ ቃላ ዩሻ ቆፓ» ጊዲ ጋናቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አይለታ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ሀሳያ። ኔኒ ኤንታዉ፥ ‘ታኒ ህንተ ሼሻ ሳሎ ፆልንቶዳ ዳርሳና፤ ታኒ ህንተዉ እማና ግዳ ሀ ቢታ ኡባ ህንተ ሼሻታስ እማና፤ ኤንቲ ሄ ቢታ መርናዉ ላታና’ ጋዳ ነ ሁጰን ነ ጫቅዳ ጫቁዋ ቆፓ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne aylleta Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba hassaya. Neeni entaw, ‘Taani hinte sheesha salo xoolintoda darsana; taani hintew immana gida ha biitta ubbaa hinte sheeshatas immana; enti he biitta merinaw laattana’ gada ne huuphen ne caaqida caaquwa qopa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለባሪያዎችህ ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለእስራኤል፣ ‘ዘርህን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛዋለሁ፤ ለዘርህም ተስፋ አድርጌ የሰጠኋቸውን ይህችን ምድር ሁሉ እሰጣቸዋለሁ፤ ለዘላለምም ርስታቸው ትሆናለች’ በማለት በራስህ የማልኸውን አስታውስ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገልጋዮችህን አብርሃምን፥ ይስሐቅንና ያዕቆብን አስብ፤ ዘራቸውን እንደ ሰማይ ከዋክብት ልታበዛውና የተስፋይቱንም ምድር ርስት ለዘለዓለም አድርገህ ልትሰጣቸው በመሐላ የገባህላቸውንም ቃል ኪዳን አስብ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ንዘርእኹም ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ከብዝሖ እየ። ነታ ኽህቦም ዘተስፈኽዋ ምድሪ ድማ ብምልእታ ንዘርእኹም ክህባ እየ። ንሳቶም ከዓ ንዘለኣለም ርስቶም ክገብርዋ እዮም’ ኢልካ ብርእስኻ ዝመሓልካሎም፥ ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ባሮትካ ዘክር።”
Amharic Tigrinya 2011 ንኣብሃምን ንይስሃቅን ንእስራኤልን፡ ንኣታቶም ንዘርእኹም ከም ከዋኽብቲ ሰመይ ብዘላ ንዘርእኹም ክህቦ እየ፡ ንዘለኣለም ከኣ ኺርስትይዋ እዮም፡ ኢልካ ብርእስኻ ዝመሓልካሎም ንባሮትካ ዘክር።