Exodus 32:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ኣብርሃምን ይስሃቅን እስራኤልን፡ ነቶም ብገዛእ ርእስኻ ዝመሓልካሎምን ዝበልካዮምን ባሮትካ ሕሰብ፡ ንዘርእኻ ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ከብዝሖ እየ፡ እዛ ንዅላ እዛ ዝበልኩላ ምድሪ ድማ ክህበካ እየ፡ ከምኡ ድማ ንዘለኣለም ኪወርስዎ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፤ ይህችንም የተናገርኋትን ምድር ሁሉ ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፤ ለዘለዓለምም ይወርሱአታል ብለህ በራስህ የማልህላቸው ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን ያዕቆብንም ዐስብ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ ይህችንም የተናገርኋትን ምድር ሁሉ ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘላለምም ይወርሱአታል ብለህ በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን እስራኤልንም አስብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ ይህችንም ምድር ሁሉ እንደተናገርሁት ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘለዓለምም ይወርሱአታል’ ብለህ በራስህ የማልህላቸውን ባርያዎችህን አብርሃምን፥ ይስሐቅንና እስራኤልን አስብ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ አይለቱዋ አብራሃማ፥ ይሳቃነ ያቆባ ሀሳያ፤ ኔን ኡንቱንቶ፥ ‘ታን ህንተንቱ ዛርያ ሳሉዋ ጾልንተቱዋዳን ዳርሳና፤ ሀ ታን ህንተንቶ እማና ጌዳ ጋድያ ኡባካ ህንተንቱ ዛርያዉ እማና፤ ኡንቱንቱ ሄ ጋድያ መናዉ ላታና’ ጋደ ነ ሁጲያን ኔን ጫቄዳ ቃላ ሀሳያ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne ayiletuwaa Abrahaama, Yisaak'anne Yaak'ooba hassaya; neeni unttunttoo, ‹Taani hinttenttu zariyaa saluwaa s'oolinttetuwaadan darssana; ha taani hinttenttoo immana geedda gadiyaa ubbaakka hinttenttu zariyaw immana; unttunttu he gadiyaa med'inaw laattana› gaade ne huup'iyaan neeni c'aak'k'eedda k'aalaa hassaya» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne aylleta Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe qoppa; neni isttas, ‹Tani intte zereth salo xoolintte mala darsana; tani inttes immana gida biittaa ubbaaka intte zereththatas immana; istti he biittaa mernaas laattana› gaada neni ne sunththan caaqqida qaalaa yuushsha qoppa» giidi gaannatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኣይሌታ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ቆፓ፤ ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ታኒ ኢንቴ ዜሬ ሳሎ ጾሊንቴ ማላ ዳርሳና፤ ታኒ ኢንቴስ ኢማና ጊዳ ቢታ ኡባካ ኢንቴ ዜሬታስ ኢማና፤ ኢስቲ ሄ ቢታ ሜርናስ ላታና› ጋዳ ኔኒ ኔ ሱንን ጫቂዳ ቃላ ዩሻ ቆፓ» ጊዲ ጋናቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አይለታ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ሀሳያ። ኔኒ ኤንታዉ፥ ‘ታኒ ህንተ ሼሻ ሳሎ ፆልንቶዳ ዳርሳና፤ ታኒ ህንተዉ እማና ግዳ ሀ ቢታ ኡባ ህንተ ሼሻታስ እማና፤ ኤንቲ ሄ ቢታ መርናዉ ላታና’ ጋዳ ነ ሁጰን ነ ጫቅዳ ጫቁዋ ቆፓ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne aylleta Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba hassaya. Neeni entaw, ‘Taani hinte sheesha salo xoolintoda darsana; taani hintew immana gida ha biitta ubbaa hinte sheeshatas immana; enti he biitta merinaw laattana’ gada ne huuphen ne caaqida caaquwa qopa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለባሪያዎችህ ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለእስራኤል፣ ‘ዘርህን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛዋለሁ፤ ለዘርህም ተስፋ አድርጌ የሰጠኋቸውን ይህችን ምድር ሁሉ እሰጣቸዋለሁ፤ ለዘላለምም ርስታቸው ትሆናለች’ በማለት በራስህ የማልኸውን አስታውስ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገልጋዮችህን አብርሃምን፥ ይስሐቅንና ያዕቆብን አስብ፤ ዘራቸውን እንደ ሰማይ ከዋክብት ልታበዛውና የተስፋይቱንም ምድር ርስት ለዘለዓለም አድርገህ ልትሰጣቸው በመሐላ የገባህላቸውንም ቃል ኪዳን አስብ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ንዘርእኹም ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ከብዝሖ እየ። ነታ ኽህቦም ዘተስፈኽዋ ምድሪ ድማ ብምልእታ ንዘርእኹም ክህባ እየ። ንሳቶም ከዓ ንዘለኣለም ርስቶም ክገብርዋ እዮም’ ኢልካ ብርእስኻ ዝመሓልካሎም፥ ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ባሮትካ ዘክር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣብሃምን ንይስሃቅን ንእስራኤልን፡ ንኣታቶም ንዘርእኹም ከም ከዋኽብቲ ሰመይ ብዘላ ንዘርእኹም ክህቦ እየ፡ ንዘለኣለም ከኣ ኺርስትይዋ እዮም፡ ኢልካ ብርእስኻ ዝመሓልካሎም ንባሮትካ ዘክር። |