Exodus 32:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ እዮም ግብጻውያን ክዛረቡን ክብሉን፡ ኣብ ኣኽራን ኪቐትሎምን ካብ ምድሪ ኼጥፍኦምን ካብ ክፉእ መሪሕዎም፧ ካብ ቁጥዓኻ ተነሲሕካ በዚ ኣብ ልዕሊ ህዝብኻ ዘሎ ክፍኣት ተነስሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግብፃውያንስ፦ ‘በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው’ ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፤ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግብፃውያንስ። በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፥ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግብፃውያን ‘በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከገጸ ምድር ሊያጠፋቸው ለክፋት ነው ያወጣቸው’ ለምን ይበሉ? ከቁጣህ መዓት ተመለስ፥ በሕዝብህ ጥፋት ላይ ራራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼቱ፥ ‘ጾሳይ ኡንቱንታ ደረቱዋ ቦላን ዎናዉነ ጋድያፐ ፕት ይሳናዉ፥ ኢታ ሀልቹዋን ከሴዳ’ አያዉ ግኖ? ነ ያሽያ ሀንቁዋፐ ስማ፤ ነ አሳ ይሳናዉ ቆፖዋ አጋ ባሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'etuu, ‹S'oossay unttuntta deretuwaa bollan wod'anawunne gadiyaappe pitti d'ayssanaw, iita halchchuwaan kesseedda› ayaw ginoo? Ne yashshiyaa hank'k'uwaappe simma; ne asaa d'ayssanaw k'oppowaa agga basha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asay, ‹Izi istta zumata bollan wodhanaassinne biittafe pitti dhayssanaas iita qofan kessides› ays geetettay? Neni ne wolqqama hanqofe simma; asaa dhayssanaas qoppidayssa agga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ኣሳይ፥ ‹ኢዚ ኢስታ ዙማታ ቦላን ዎናሲኔ ቢታፌ ፒቲ ይሳናስ ኢታ ቆፋን ኬሲዴስ› ኣይስ ጌቴታይ? ኔኒ ኔ ዎልቃማ ሃንቆፌ ሲማ፤ ኣሳ ይሳናስ ቆፒዳይሳ ኣጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሄሳ ኦያባ ግድኮ፥ ግብፀት፥ ‘ጎዳይ ኤንታና ደረታ ቦላ ዎናዉነ ቢታፈ ፕትድ ይሳናዉ ከስስ’ አይስ ጋኔ? ነ ያሽያ ሀንቁዋፈ ስማ። ነ አሳ ይሳናዉ ቆፕዳይሳ አጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne hessa oothiyaba gidiko, Gibxeti, ‘Goday entana dereta bolla wodhanawunne biittafe pittidi dhaysanaw kessis’ ayis gaanee? Ne yashshiya hanquwafe simma. Ne asaa dhaysanaw qopidaysa agga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግብፃውያን፣ ‘በተራራዎቹ ላይ ሊገድላቸው፣ ከገጸ ምድርም ሊያጠፋቸው ስለ ፈለገ ነው ያወጣቸው’ ለምን ይበሉ? ከክፉ ቍጣህ ተመለስ፤ ታገሥ፤ በሕዝብህም ላይ ጥፋት አታምጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግብጻውያን ‘እግዚአብሔር ከግብጽ ምድር መርቶ ያወጣቸው ለክፉ ነገር፥ ማለት በተራራዎች ላይ ሊገድላቸውና ፈጽሞ ሊያጠፋቸው ነው’ እያሉ መዘባበቻ እንዲያደርጉን ለምን ትፈቅዳለህ? አሁንም ከቊጣህ ወደ ምሕረት ተመለስ፤ ይህንንም ሁሉ ጥፋት በሕዝብህ ላይ አታምጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለ ምንታይከ ግብፃውያን ‘ኣብ እምባታት ምእንቲ ኽቐትሎም፥ ካብ ገፅ ምድሪ እውን ፈፂሙ ምእንቲ ኸጥፍኦም እዩ ዘውፅኦም’ ኢሎም ዝዛረቡ? ካብቲ ብርቱዕ ቝጥዓኻ ደኣ ተመለስ፤ ካብቲ ኣብ ልዕሊ ህዝብኻ ኽተውርዶ ዝሓሰብካዮ መዓት ድማ ተመለስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከመይከ ግብጻውያን ኣብ ኣኽራን ኪቐትሎም ካብ ገጽ ምድሪ ኸኣ ኬጽንቶም ንመከራ ኣውጽኦም፡ ኢሎም ዚዛረቡ፡ ካብቲ ነዳዲ ኹራኻ ደኣ ተመለስ፡ ካብቲ ንህዝብኻ ኽትገብሮ ዝሐሰብካዮ ኽፉእ ድማ ተጠዐስ። |