Exodus 32:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኹ ለመኖ፡ ጐይታይ፡ ስለምንታይ እዩ ቍጥዓኻ ኣብ ልዕሊ እቲ ብዓቢ ሓይልን ብሓያል ኢድን ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእካዮ ህዝብኻ ይነድድ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፤ አለም፥ “አቤቱ፥ በታላቅ ኀይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር በአወጣኸው በሕዝብህ ላይ ለምን ተቈጣህ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም በጌታ አምላኩ ፊት ለመነ፥ እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብጽ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ቁጣህ ስለምን ነደደ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ መና ጎዳ ባረ ጾሳ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምኖ ኩሽያን ግብጼፐ ከሳደ አሄዳ ነ አሳ ቦላ ነ ሀንቁ አያዉ ኤጽ ከስ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse Med'inaa Godaa bare S'oossaa hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw neeni ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mino kushiyaan Gibs'eppe kessaade aheedda ne asaa bolla ne hank'k'uu ayaw ees's'i kesi? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Musey GODAA ba Xoossaa, «Abeet Godoo! Neni ne gita wolqqaninne ne mino qesen Gibxeppe kessada ehida ne asaa bolla hessaththo aazas hanqettay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ጎዳ ባ ጾሳ፥ «ኣቤት ጎዶ! ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ኔ ሚኖ ቄሴን ጊብጼፔ ኬሳዳ ኤሂዳ ኔ ኣሳ ቦላ ሄሳ ኣዛስ ሃንቄታይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይ ባ ጎዳ፥ ፆሳ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፤ “አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምኖ ኩሽያን ግብፀፈ ከሳዳ ኤህዳ ነ አሳ ቦላ ነ ሀንቆይ አይስ ኤፂ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Musey ba Godaa, Xoossaa haysada yaagidi woossis; “Abeeti Godaw, neeni ne gita wolqaaninne ne mino kushiyan Gibxefe kessada ehida ne asaa bolla ne hanqoy ayis eexii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ሙሴ የአምላኩን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ቸርነት ፈለገ፤ እንዲህም አለ፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ በታላቅ ሥልጣንህና በኀያል ክንድህ ከግብፅ ባወጣኸው ሕዝብህ ላይ ቍጣህ ለምን ይነድዳል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ግን እግዚአብሔር አምላኩን በመማለድ እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ በሥልጣንህና በታላቅ ኀይልህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸውን ሕዝብህን እስከዚህ የምትቈጣው ስለምነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኸምዙይ ኢሉ ፀለየ፦ “ኦ እግዚኣብሄር! ስለ ምንታይ ቍጥዓኻ ኣብዝ ብዓብዪ ሓይልን ብፅንዕቲ ኢድን፥ ካብ ምድሪ ግብፂ ዘውፃእኻዮ ህዝብኻ ዝነድድ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኸምዚ ኢሉ ተማህለለ፡ ዎ እግዚኣብሄር ስለምንታይ ኩራኻ ኣብዚ ብዓብዩ ሓይልን ብጽንዕቲ ኢድን ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻኣካዮ ህዝብኻ ይነድድ። |