Exodus 32:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኹ ለመኖ፡ ጐይታይ፡ ስለምንታይ እዩ ቍጥዓኻ ኣብ ልዕሊ እቲ ብዓቢ ሓይልን ብሓያል ኢድን ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእካዮ ህዝብኻ ይነድድ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በአ​ም​ላኩ ፊት ጸለየ፤ አለም፥ “አቤቱ፥ በታ​ላቅ ኀይ​ልና በጽኑ እጅ ከግ​ብፅ ምድር በአ​ወ​ጣ​ኸው በሕ​ዝ​ብህ ላይ ለምን ተቈ​ጣህ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም በጌታ አምላኩ ፊት ለመነ፥ እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብጽ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ቁጣህ ስለምን ነደደ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሙሴ መና ጎዳ ባረ ጾሳ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምኖ ኩሽያን ግብጼፐ ከሳደ አሄዳ ነ አሳ ቦላ ነ ሀንቁ አያዉ ኤጽ ከስ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Muse Med'inaa Godaa bare S'oossaa hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw neeni ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mino kushiyaan Gibs'eppe kessaade aheedda ne asaa bolla ne hank'k'uu ayaw ees's'i kesi?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Musey GODAA ba Xoossaa, «Abeet Godoo! Neni ne gita wolqqaninne ne mino qesen Gibxeppe kessada ehida ne asaa bolla hessaththo aazas hanqettay?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ጎዳ ባ ጾሳ፥ «ኣቤት ጎዶ! ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ኔ ሚኖ ቄሴን ጊብጼፔ ኬሳዳ ኤሂዳ ኔ ኣሳ ቦላ ሄሳ ኣዛስ ሃንቄታይ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሙሰይ ባ ጎዳ፥ ፆሳ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፤ “አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምኖ ኩሽያን ግብፀፈ ከሳዳ ኤህዳ ነ አሳ ቦላ ነ ሀንቆይ አይስ ኤፂ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Musey ba Godaa, Xoossaa haysada yaagidi woossis; “Abeeti Godaw, neeni ne gita wolqaaninne ne mino kushiyan Gibxefe kessada ehida ne asaa bolla ne hanqoy ayis eexii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ሙሴ የአምላኩን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ቸርነት ፈለገ፤ እንዲህም አለ፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ በታላቅ ሥልጣንህና በኀያል ክንድህ ከግብፅ ባወጣኸው ሕዝብህ ላይ ቍጣህ ለምን ይነድዳል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ግን እግዚአብሔር አምላኩን በመማለድ እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ በሥልጣንህና በታላቅ ኀይልህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸውን ሕዝብህን እስከዚህ የምትቈጣው ስለምነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኸምዙይ ኢሉ ፀለየ፦ “ኦ እግዚኣብሄር! ስለ ምንታይ ቍጥዓኻ ኣብዝ ብዓብዪ ሓይልን ብፅንዕቲ ኢድን፥ ካብ ምድሪ ግብፂ ዘውፃእኻዮ ህዝብኻ ዝነድድ?
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኸምዚ ኢሉ ተማህለለ፡ ዎ እግዚኣብሄር ስለምንታይ ኩራኻ ኣብዚ ብዓብዩ ሓይልን ብጽንዕቲ ኢድን ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻኣካዮ ህዝብኻ ይነድድ።