Exodus 31:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ ንኣሆልያብ ወዲ ኣሒሳማግ ካብ ነገድ ዳን ምስኡ ሂበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም እነሆ፥ ከዳን ነገድ የሚ​ሆን የአ​ሂ​ሳ​ሚ​ክን ልጅ ኤል​ያ​ብን ሰጠሁ፤ ያዘ​ዝ​ሁ​ህን ሁሉ ያደ​ርጉ ዘንድ በል​ባ​ቸው ጥበ​በ​ኞች ለሆ​ኑት ሁሉ ዕው​ቅ​ትን ሰጠሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም እነሆ ከእርሱ ጋር ከዳን ነገድ የሚሆን የአሂሳሚክን ልጅ ኤልያብን ሰጠሁ፤ ያዘዝሁህን ሁሉ ያደርጉ ዘንድ በልባቸው ጥበበኞች በሆኑት ሁሉ ጥበብን አኖርሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም እነሆ ከእርሱ ጋር ከዳን ነገድ የሆነውን የአሒሳማክን ልጅ ኤልያብን ሰጥቼዋለሁ፤ ያዘዝሁህን ሁሉ እንዲያደርጉ በልባቸው ጥበበኞች በሆኑት ሁሉ ላይ ጥበብን አኑሬአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ቦላካ ቃይ አ ማዳና ማላ፥ ዳና ዛረ ግዴዳ አህሳማካ ናኣ ኦሆልኣባ ሱንድ። ታን ኔና አዛዜዳዋ ኡባ ኡንቱንቱ ኦና ማላ፥ ኩሽያ ሂላ ኤርያዋንቶ ኡባቶ ኤራ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa bollakka k'ay Aa maaddana mala, Daana zare gideedda Ahisamaaka na'aa Oholi'aaba suntsaad. Taani neena azazeeddawaa ubbaa unttunttu ootsana mala, kushiyaa hiillaa eriyaawanttoo ubbatoo eraa immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa bollaka qasse iza maaddana mala, Daane zereth gidida Ahisaameke naa Eelaabe dooradis. Tani nena azazidayssa ubbaa istti ooththana mala, kushe hiillateth erizayta ubbaas erateth immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ቦላካ ቃሴ ኢዛ ማዳና ማላ፥ ዳኔ ዜሬ ጊዲዳ ኣሂሳሜኬ ና ኤላቤ ዶራዲስ። ታኒ ኔና ኣዛዚዳይሳ ኡባ ኢስቲ ኦና ማላ፥ ኩሼ ሂላቴ ኤሪዛይታ ኡባስ ኤራቴ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ እያ ማዳና መላ ዳነ ሼሽ ግድዳ አህሳማካ ናኣ ኤልያባ ዶራስ። ታኒ ነና ኪትዳባ ኡባ ኤንቲ ኦና መላ ኩሸ ሂላ ኤርያ ሀራታ ኡባስ ግታ ኤራተ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi iya maaddana mela Daane sheeshi gidida Ahisamaaka na7aa Eliyaaba dooras. Taani nena kiittidaba ubbaa enti oothana mela kushe hiilla eriya harata ubbaas gita eratethi immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተጨማሪም ከዳን ነገድ የሆነውን የአሂሳሚክን ልጅ ኤልያብን እንዲረዳው መርጬዋለሁ፤ እንዲሁም ያዘዝሁህን ሁሉ ያደርጉ ዘንድ ለእጅ ጥበብ ዐዋቂዎች ሁሉ ብልኀትን ሰጥቻቸዋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእርሱም ጋር እንዲሠራ ከዳን ነገድ የአሒሳማክን ልጅ ኦሆሊአብን መርጬአለሁ፤ እኔ ያዘዝኩህን ነገር ሁሉ እንዲሠሩ ሌሎችም የእጅ ጥበብ ዐዋቂዎች ሁሉ ታላቅ ችሎታ እንዲኖራቸው አድርጌአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኸዓ፥ ነቲ ኻብ ነገድ ዳን ዝኾነ ኤልያብ ወዲ ኣሒሳማክ፥ ንእኡ ኽሕግዞ መሪፀዮ ኣለኹ። ኵሉ እቲ ዝኣዘዝኩኻ ምእንቲ ኽገብሩ ኸዓ፥ ንዅሎም ብልሓተኛታት ጥበብ ሂበዮም ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸኣ ንኦሆልያብ ወዲ ኣሒሳማክ፡ ካብ ነገድ ዳን፡ ምስኡ ገይረዮ ኣሎኹ። እቲ ዝእዘዘኩኻ ኩሉ ምእንቲ ኺገብሩ ኸኣ፡ ኣብ ልቢ ኹሎም ብልሓተኛታት ጥበብ ኣንቢሩ ኣሎኹ።