Exodus 31:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ኣብ መንጎይን ደቂ እስራኤልን ንዘለኣለም ምልክት እዩ፣ ከመይሲ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ገበረ፣ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዓረፈን ኣሐዲሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን በስ​ድ​ስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ቀን ሥራ​ውን ፈጽሞ ስላ​ረፈ፥ በእ​ኔና በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ዘንድ የዘ​ለ​ዓ​ለም ምል​ክት ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው ስላረፈና ስለ ተነፈሰ፥ በእኔና በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘላለም ምልክት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእኔና በእስራኤል ልጆች መካከል የዘለዓለም ምልክት ነው፤ ጌታ ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ፈጥሮአልና፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው አርፎአልና፥ ተነቃቅቶአልና።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኡሱፑን ጋላሳቱዋን ሳሉዋነ ሳኣ መዳ ድራዉነ ቃይ ላፑን ጋላሳን ታን ኪታ አጋደ ሸምፔዳ ድራዉ፥ ታ ግዱዋንነ እስራኤላቱ ግዱዋን ሀዌ መናዉ ማላታ ግዳና’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday usuppun gallassatuwaan saluwaanne sa'aa med'd'eedda dirawunne k'ay laappuntsa gallassan taani kiitaa aggaade shemppeedda diraw, ta gidduwaaninne Israa'eelatuu gidduwaan hawe med'inaw malaata gidana› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani usuppun gallassatan salonne sa7a medhdhada laappunththa gallassan ooso aggada shempida gishshas, taassinne Isra7eele naytas giddon hayssi mernaas caaqo gidana› ga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኡሱፑን ጋላሳታን ሳሎኔ ሳኣ ሜዳ ላፑን ጋላሳን ኦሶ ኣጋዳ ሼምፒዳ ጊሻስ፥ ታሲኔ ኢስራኤሌ ናይታስ ጊዶን ሃይሲ ሜርናስ ጫቆ ጊዳና› ጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኡሱፑን ጋላሳን ሳሉዋነ ሳኣ መዳ ግሾነ ላፑን ጋላሳን ኦሶ አጋዳ ሸምፕዳ ግሾ፥ ታ ግዶንነ እስራኤለታ ግዶን ሄስ መርናዉ ኤቅድ ደእያ ማላ ግዳና’ ያጋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani usupun gallasan saluwanne sa7aa medhida gishonne laapuntha gallasan ooso aggada shempida gisho, ta giddoninne Isra7eeleta giddon hessi merinaw eqidi de7iya malla gidana’ yaaga” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእኔና በእስራኤላውያን መካከል ለዘላለም ምልክት ይሆናል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ሠርቶ፣ በሰባተኛው ቀን ከሥራ ታቅቦ ዐርፏልና።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ ከፈጠርኩ በኋላ ሰባተኛው ቀን ሥራዬን አቁሜ ያረፍኩበት ስለ ሆነ በእኔና በእስራኤል ሕዝብ መካከል ለዘለዓለም ጸንቶ የሚኖር ምልክት ይሁን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ እግዚኣብሄር፥ ብሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ፈጠርኩ፤ ብሻውዐይቲ መዓልቲ ድማ ኣዕረፍኩ። ስለዙይ ንሳ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤልን፥ ናይ ዘለኣለም መለለዪት እያ።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብሹድሹተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ገብረ፡ ብሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዐሪፉ ኣተንፊሱ እዩ እሞ፡ ንሳ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤልን ናይ ዘለኣለም መፈለጥታ እያ።