Exodus 31:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ኣብ መንጎይን ደቂ እስራኤልን ንዘለኣለም ምልክት እዩ፣ ከመይሲ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ገበረ፣ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዓረፈን ኣሐዲሱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰባተኛውም ቀን ሥራውን ፈጽሞ ስላረፈ፥ በእኔና በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘለዓለም ምልክት ነው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው ስላረፈና ስለ ተነፈሰ፥ በእኔና በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘላለም ምልክት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእኔና በእስራኤል ልጆች መካከል የዘለዓለም ምልክት ነው፤ ጌታ ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ፈጥሮአልና፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው አርፎአልና፥ ተነቃቅቶአልና።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኡሱፑን ጋላሳቱዋን ሳሉዋነ ሳኣ መዳ ድራዉነ ቃይ ላፑን ጋላሳን ታን ኪታ አጋደ ሸምፔዳ ድራዉ፥ ታ ግዱዋንነ እስራኤላቱ ግዱዋን ሀዌ መናዉ ማላታ ግዳና’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday usuppun gallassatuwaan saluwaanne sa'aa med'd'eedda dirawunne k'ay laappuntsa gallassan taani kiitaa aggaade shemppeedda diraw, ta gidduwaaninne Israa'eelatuu gidduwaan hawe med'inaw malaata gidana› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani usuppun gallassatan salonne sa7a medhdhada laappunththa gallassan ooso aggada shempida gishshas, taassinne Isra7eele naytas giddon hayssi mernaas caaqo gidana› ga» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኡሱፑን ጋላሳታን ሳሎኔ ሳኣ ሜዳ ላፑን ጋላሳን ኦሶ ኣጋዳ ሼምፒዳ ጊሻስ፥ ታሲኔ ኢስራኤሌ ናይታስ ጊዶን ሃይሲ ሜርናስ ጫቆ ጊዳና› ጋ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡሱፑን ጋላሳን ሳሉዋነ ሳኣ መዳ ግሾነ ላፑን ጋላሳን ኦሶ አጋዳ ሸምፕዳ ግሾ፥ ታ ግዶንነ እስራኤለታ ግዶን ሄስ መርናዉ ኤቅድ ደእያ ማላ ግዳና’ ያጋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani usupun gallasan saluwanne sa7aa medhida gishonne laapuntha gallasan ooso aggada shempida gisho, ta giddoninne Isra7eeleta giddon hessi merinaw eqidi de7iya malla gidana’ yaaga” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእኔና በእስራኤላውያን መካከል ለዘላለም ምልክት ይሆናል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ሠርቶ፣ በሰባተኛው ቀን ከሥራ ታቅቦ ዐርፏልና።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ ከፈጠርኩ በኋላ ሰባተኛው ቀን ሥራዬን አቁሜ ያረፍኩበት ስለ ሆነ በእኔና በእስራኤል ሕዝብ መካከል ለዘለዓለም ጸንቶ የሚኖር ምልክት ይሁን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር፥ ብሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ፈጠርኩ፤ ብሻውዐይቲ መዓልቲ ድማ ኣዕረፍኩ። ስለዙይ ንሳ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤልን፥ ናይ ዘለኣለም መለለዪት እያ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብሹድሹተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ገብረ፡ ብሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዐሪፉ ኣተንፊሱ እዩ እሞ፡ ንሳ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤልን ናይ ዘለኣለም መፈለጥታ እያ። |