Exodus 31:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናይ ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕ ክስራሕ ይኽእል፤ ኣብታ ሳብዐይቲ ግና ንእግዚኣብሄር ቅድስቲ ሩሳባት እያ፤ ብመዓልቲ ሰንበት ዝዀነ ይኹን ዕዮ ዚገብር ዘበለ ብርግጽ ኪቕተል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስድስት ቀን ሥራህን ሥራ፤ ሰባተኛዋ ቀን ግን ለእግዚአብሔር የተቀደስች የዕረፍት ሰንበት ናት፤ በሰንበት ቀን የሚሠራ ሁሉ ፈጽሞ ይገደል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስድስት ቀን ሥራን ሥራ፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር የተቀደሰ የዕረፍት ሰንበት ነው፤ በሰንበት ቀን የሚሠራ ሁሉ ፈጽሞ ይገደል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፥ ሰባተኛው ቀን ግን ለጌታ የተቀደሰ የዕረፍት ሰንበት ነው፤ በሰንበት ቀን የሚሠራ ሁሉ ፈጽሞ ይገደል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡሱፑን ጋላሳቱዋን ኔን ኦሱዋ ኦ፤ ሽን ላፑን ጋላሳይ መና ጎዳዉ ዱማቴዳ ሸምፖ ሳምባታ፤ ሳምባታ ጋላሳን አይ ኦሶነ ኦያ ኦንነ ሀይቆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Usuppun gallassatuwaan neeni oosuwaa ootsa; shin laappuntsa gallassay Med'inaa Godaw dummatteedda shemppo Sambbataa; Sambbataa gallassan ay oosonne ootsiyaa ooninne hayk'k'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Usuppun gallassatan intte ooso ooththite; gido attiin laappunththa gallassay taas GODAAS dummatida shempo Sambata; he gallassaan ooththizaadey oonikka mulera hayqqanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሱፑን ጋላሳታን ኢንቴ ኦሶ ኦቴ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ጋላሳይ ታስ ጎዳስ ዱማቲዳ ሼምፖ ሳምባታ፤ ሄ ጋላሳን ኦዛዴይ ኦኒካ ሙሌራ ሃይቃናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኦሶ ኦናዉ በሲያ ኡሱፑን ጋላሳት ደኦሶና። ሽን ላፑን ጋላሳይ ጎዳስ ዱማትዳ፥ ሸምፖ ጋላስ። ሳምባታ ጋላሳን ኦሶ ኦያ ኦንካ ሀይቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte ooso oothanaw bessiya usupun gallasati de7oosona. Shin laapuntha gallasay Godaas dummatida, shempo gallas. Sambaata gallasan ooso oothiya oonika hayqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተቀደሰ የዕረፍት ሰንበት ነው፤ በሰንበት ቀን ማንም ቢሠራ በሞት መቀጣት አለበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሥራችሁን ሁሉ የምታከናውኑባቸው ስድስት የሥራ ቀኖች አሉላችሁ፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእኔ ተለይቶ የተቀደሰ የዕረፍት ቀን ነው፤ በዚህ ቀን ሥራ የሚሠራበት ሁሉ በሞት ይቀጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕኻ ስራሕ፤ ሻውዐይቲ መዓልቲ ግና ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰት ሰንበት ዕረፍቲ እያ። ኵሉ ብመዓልቲ ሰንበት ስራሕ ዝሰርሕ ይቀተል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዱሽተ መዓልቲ ዕዮ ይተዐየ፡ ሳብዐየቲ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር እተቐደሰት ሰነበት ዕረፍቲ እያ። ብመዓልቲ ስነበት ዕዮ ዝዐየየ ኹሉ ሞት ይሙት። |