Exodus 31:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ሰንበት ክትሕልዉ ይግባእ፤ ንኣኻትኩም ቅዱስ እዩ እሞ፤ ዘረከሶ ብርግጽ ክቕተል ኣለዎ፤ ኣብኣ ዝዀነ ይኹን ዕዮ ዚገብር ዘበለ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝቡ ኽትቘርጽ እያ” በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእናንተ በእግዚአብሔር የተቀደሰች ናትና ሰንበቴን ጠብቁ፤ የሚያረክሳትም ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል፤ ሥራንም በእርስዋ የሠራ ሰው ሁሉ ያች ነፍስ ከሕዝብዋ መካከል ተለይታ ትጥፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን ጠብቁ፤ የሚያረክሰውም ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል፥ ሥራንም በእርሱ የሠራ ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን ጠብቁ፤ የሚያረክሰው ፈጽሞ ይገደል፥ በእርሷ ሥራን የሚሠራ ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቶ እ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ሳምባታ ቦንችተ። አ ቱንስያዌነ ሄ ጋላሳን ኦያ አሳይ ኡባይ አሳ ግዶፐ ሀይቁዋን ቦሄቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttoo I geeshsha gidiyaa diraw, Sambbataa bonchchite. Aa tunissiyaawenne he gallassaan ootsiyaa Asay ubbay asaa gidoppe hayk'k'uwaan bohetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Inttes he gallassay dumma gidida gishshas Sambata naagite. Iza tunisiza asi mule hayqqanaas bessees; he gallassan ooso ooththizay oonikka ba asaa garsafe dhayo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴስ ሄ ጋላሳይ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ሳምባታ ናጊቴ። ኢዛ ቱኒሲዛ ኣሲ ሙሌ ሃይቃናስ ቤሴስ፤ ሄ ጋላሳን ኦሶ ኦዛይ ኦኒካ ባ ኣሳ ጋርሳፌ ዮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላሳይ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ እያ ቦንችተ። ሳምባታ ቦንቾናይነ ሄ ጋላሳን ኦሶ ኦያ ኦንካ ታ አሳ ግዶፈ ዮ ዎይኮ ሀይቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallasay geeshshi gidiya gisho, iya bonchite. Sambaata bonchonaynne he gallasan ooso oothiya oonika ta asaa giddofe dhayo woyko hayqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን አክብሩ፤ ማንም ቢሽረው በሞት ይቀጣል፤ በዚያ ቀን ማንም የሚሠራ ቢኖር ከወገኑ ተነጥሎ ይለይ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተቀደሰ ስለ ሆነ ሰንበትን የዕረፍት ቀን አድርጋችሁ ጠብቁት፤ ይህን የሰንበት ቀን የማይጠብቅና የሥራ ቀን አድርጎ የሚጠቀምበት ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንኣኻትኩም ቅድስቲ እያ እሞ፥ ንሰንበት ኣኽብርዋ። ንኣኣ ዘርከሰ ይቀተል፤ ኵሉ ብኣኣ ዝኾነ ስራሕ ዝሰርሐ ኸዓ ኻብ ህዝቡ ይወገድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣኻትኩም ቅድስቲ እያ እሞ፡ ንሰንበት ሕልውዋ። ብእኣ ገለ ዕዩ ዚዐዩ ኹሉ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝባ ኽትምንቆስ እያ እሞ፡ እቲ ዘርክሳ ሞት ይሙት። |