Exodus 31:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ሰንበት ክትሕልዉ ይግባእ፤ ንኣኻትኩም ቅዱስ እዩ እሞ፤ ዘረከሶ ብርግጽ ክቕተል ኣለዎ፤ ኣብኣ ዝዀነ ይኹን ዕዮ ዚገብር ዘበለ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝቡ ኽትቘርጽ እያ” በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ና​ንተ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደ​ሰች ናትና ሰን​በ​ቴን ጠብቁ፤ የሚ​ያ​ረ​ክ​ሳ​ትም ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገ​ደል፤ ሥራ​ንም በእ​ር​ስዋ የሠራ ሰው ሁሉ ያች ነፍስ ከሕ​ዝ​ብዋ መካ​ከል ተለ​ይታ ትጥፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን ጠብቁ፤ የሚያረክሰውም ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል፥ ሥራንም በእርሱ የሠራ ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን ጠብቁ፤ የሚያረክሰው ፈጽሞ ይገደል፥ በእርሷ ሥራን የሚሠራ ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቶ እ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ሳምባታ ቦንችተ። አ ቱንስያዌነ ሄ ጋላሳን ኦያ አሳይ ኡባይ አሳ ግዶፐ ሀይቁዋን ቦሄቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttoo I geeshsha gidiyaa diraw, Sambbataa bonchchite. Aa tunissiyaawenne he gallassaan ootsiyaa Asay ubbay asaa gidoppe hayk'k'uwaan bohetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttes he gallassay dumma gidida gishshas Sambata naagite. Iza tunisiza asi mule hayqqanaas bessees; he gallassan ooso ooththizay oonikka ba asaa garsafe dhayo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴስ ሄ ጋላሳይ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ሳምባታ ናጊቴ። ኢዛ ቱኒሲዛ ኣሲ ሙሌ ሃይቃናስ ቤሴስ፤ ሄ ጋላሳን ኦሶ ኦዛይ ኦኒካ ባ ኣሳ ጋርሳፌ ዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላሳይ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ እያ ቦንችተ። ሳምባታ ቦንቾናይነ ሄ ጋላሳን ኦሶ ኦያ ኦንካ ታ አሳ ግዶፈ ዮ ዎይኮ ሀይቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallasay geeshshi gidiya gisho, iya bonchite. Sambaata bonchonaynne he gallasan ooso oothiya oonika ta asaa giddofe dhayo woyko hayqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን አክብሩ፤ ማንም ቢሽረው በሞት ይቀጣል፤ በዚያ ቀን ማንም የሚሠራ ቢኖር ከወገኑ ተነጥሎ ይለይ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተቀደሰ ስለ ሆነ ሰንበትን የዕረፍት ቀን አድርጋችሁ ጠብቁት፤ ይህን የሰንበት ቀን የማይጠብቅና የሥራ ቀን አድርጎ የሚጠቀምበት ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንኣኻትኩም ቅድስቲ እያ እሞ፥ ንሰንበት ኣኽብርዋ። ንኣኣ ዘርከሰ ይቀተል፤ ኵሉ ብኣኣ ዝኾነ ስራሕ ዝሰርሐ ኸዓ ኻብ ህዝቡ ይወገድ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣኻትኩም ቅድስቲ እያ እሞ፡ ንሰንበት ሕልውዋ። ብእኣ ገለ ዕዩ ዚዐዩ ኹሉ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝባ ኽትምንቆስ እያ እሞ፡ እቲ ዘርክሳ ሞት ይሙት።