Exodus 31:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ መቕደስ ዚኸውን ዘይቲ ቅብኣትን ዕጣንን ቀመማትን፡ ከምቲ ዝኣዘዝኩኹም ዅሉ ይገብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቀቡትን የቅብዐቱንም ዘይት፥ ለመቅደሱ የሚያጥኑትን ዕጣን እንዳዘዝሁህ ሁሉ ያድርጉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቅብዓቱንም ዘይት፥ ለመቅደሱ የሚሆን የጣፋጭ ሽቱውንም ዕጣን እንዳዘዝሁህ ሁሉ ያድርጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቅባቱን ዘይት፥ ለመቅደሱ የሚሆን መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን እንዳዘዝሁህ ሁሉ እንዲሁ ያድርጉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኦከትያ ዛይትያነ ጌሻ ሳአዉ ሳዉዋ ቶሽኩ ግያ እጻና። ኡንቱንቱ ሀዋ ኡባ ታን ኔና አዛዜዳዋዳን ኦኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | k'ay okettiyaa zayitiyaanne Geeshsha Sa'aw sawuwaa toshikku giyaa is'aanaa. Unttunttu hawaa ubbaa taani neena azazeeddawaadan ootsino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qasse tiyettiza zaytenne geeshsha sozas sawo tunnu giza exaane. Istti hayssa ubbaa tani nena azazida mala ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ቲዬቲዛ ዛይቴኔ ጌሻ ሶዛስ ሳዎ ቱኑ ጊዛ ኤጻኔ። ኢስቲ ሃይሳ ኡባ ታኒ ኔና ኣዛዚዳ ማላ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሹማተ ዛይትያነ ጌሻ በሳስ ሀንያ ሳውያ እፃንያ፥ ታኒ ነና ኪትዳይሳዳ ኤንቲ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | shuumatetha zaytiyanne Geeshsha Bessaas haniya sawiya ixaaniya, taani nena kiitidaysada enti oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም የመቅደሱ የሆነውን ቅብዐ ዘይትና ጣፋጭ ሽታ ያለውን ዕጣን እንዲሠሩ ነው። “ልክ እኔ እንዳዘዝሁህ ያብጇቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቅባቱ ዘይትና ለተቀደሰው ስፍራ የሚሆነው መዓዛው ጣፋጭ የሆነ ዕጣን፤ ልክ እኔ አንተን ባዘዝኩት ዐይነት እነዚህን ሁሉ ነገሮች ይሠራሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ መቕብኢ ዝኸውን ዘይትን፥ ነቲ ንመቕደስ ዝኸውን ጥዑም ዝጨናኡ ዕጣንን፥ ከምቲ ዝኣዘዝኩኻ ዅሉ ይግበርዎ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘይቲ ቕብኣትን እቲ ንመቕደስ ዚኸውን ምኡዝ ዕጣንን፡ ከምቲ ዝኣዘዝኩኻ ኹሉ ይግበርዎ። |