Exodus 30:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዝዩ ንእሽቶ ቐጥቂጥካ ኣብቲ ኣነ ዝረኽበካ ድንኳን ምርኻብ ኣብ ቅድሚ ምስክር ኣቐምጦ። ንዓኻ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም ጥቂት ትወቅጣለህ፤ ታልመውማለህ፤ ከዚያም ለአንተ በምገለጥበት በምስክሩ ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ፊት ታኖረዋለህ። እርሱም ቅዱሰ ቅዱሳን ይሁንላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም ጥቂት ትወቅጣለህ፥ ታልመውማለህ፤ ከዚያም ወስደህ አንተን በምገናኝበት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ፊት ታኖረዋለህ። እርሱም የቅዱሳን ቅዱስ ይሁንላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም ጥቂት ትወቅጣለህ፥ ታደቀዋለህም፥ ከእርሱም ወስደህ አንተን በምገናኝበት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ፊት ታኖረዋለህ። ለእናንተም ፍጹም ቅዱስ ይሆንላችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አፐ አማሬዳዋ አካደ ሊቅሳደ ጫዳ፤ ያታደ ታን ኔናና ጋከትያ ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ዎ። እ ነዉ ሎይ ጌሻ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aappe amareedawaa akkaade liik'issaade c'adda; yaataade taani neenana gaketiyaa S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon K'aalaa c'aak'uwaa Taabootaa sintsan wotsa. I new loytsi geeshsha gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izappe ekkada liiqisa cadda; histtada tani nenara gaaggiza Xoossa Dunkaaneza giddon Caaqo qaala markkay izan diza Taabotaa sinththan exaane cuwasi yarshizasoza bolla woththa. Izi nees ubbaafe aadhdhida geesh gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛፔ ኤካዳ ሊቂሳ ጫዳ፤ ሂስታዳ ታኒ ኔናራ ጋጊዛ ጾሳ ዱንካኔዛ ጊዶን ጫቆ ቃላ ማርካይ ኢዛን ዲዛ ታቦታ ሲንን ኤጻኔ ጩዋሲ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዎ። ኢዚ ኔስ ኡባፌ ኣዳ ጌሽ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያፐ ጉራ ኤካዳ ሊቅሳ ጫዳዳ፥ ታኒ ኔራ ጋሄትያ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን፥ ጫቆ ታቦትያ ስንን ዉርፃ። ሄ እፃነይ ነዉ ፖሎ ጌሽ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyape guuthara ekada liiqisa caddada, taani neera gahetiya Geeshsha Dunkaaniya giddon, Caaqo Taabotiya sinthan wurxa. He ixaaney new polo geeshshi gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእርሱም ጥቂቱን ወቅጠህ ዱቄት በማድረግ አልመህ በመገናኛው ድንኳን ከምስክሩ ፊት ለፊት ከአንተ ጋር በምገናኝበት ስፍራ አስቀምጠው፤ ለአንተ እጅግ የተቀደሰ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱም ጥቂቱን ወስደህ በመውቀጥ ካላምከው በኋላ ወደ ድንኳኑ ወስደህ በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት እርጨው፤ ይህንንም ዕጣን ፍጹም የተቀደሰ እንዲሆን አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብኡ ኣድኪምካ ውቐጦ እሞ፥ ኣብቲ ኣነ ምሳኻ ዝራኸበሉ ድንኳን፥ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን ኣንብሮ። እዙይ ንኣኻትኩም ቅዱሰ ቅዱሳን ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብኡ ኣድኪምካ ጉዳእ እሞ፡ ኣብቲ ኣነ ምሳኻ ዝራኸበሉ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኣብ ቅድሚ ምስክር ኣንብሮ። ንኣኻትኩም ቅዱስ ቅዱሳን ይኹን። |