Exodus 30:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ጥዑም ቀመማት፡ ስታክትን ኦኒካን ጋልባኑምን ውሰድ። እዚ ቀመማት እዚ ምስ ጽሩይ ዕጣን፥ ካብ ነፍሲ ወከፎም ሓደ ክብደት ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ጣፋጭ ሽቱ ውሰድ፤ የሚ​ን​ጠ​ባ​ጠብ ሙጫ፥ በዛ​ጎል ውስጥ የሚ​ገኝ ሽቱ፥ የሚ​ሸ​ት​ትም ሙጫ፥ ጥሩም ዕጣን ውሰድ፤ የሁ​ሉም መጠን ትክ​ክል ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ጣፋጭ ሽቱ ውሰድ፤ የሚንጠባጠብ ሙጫ፥ በዛጎል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ፥ የሚሸትትም ሙጫ፥ ጥሩም እጣን ውሰድ፤ የሁሉም መጠን ትክክል ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሙሴን እንዲህ አለው፦ “መልካም መዓዛ ያለው ቅመም፥ የሚንጠባጠብ ሙጫ፥ በዛጎል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ፥ የሚሸት ሙጫና ንጹሕ እጣን ለራስህ ውሰድ፥ ሁሉም እኩል መጠን ይኑራቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሳዊያ ቅማመቱዋ: ም ጮሻ፥ ያ ጎለን ደእያ ሽቱዋ፥ ሳዊያ ሽድያነ ሳዊያ ጌሻ እጻና አካ፤ ኡንቱንቱ ኡባ ዴጹካ እት ልከ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Sawiyaa k'imaametuwaa: mitsaa c'ooshshaa, d'aad'd'iyaa gollen de'iyaa shittuwaa, sawiyaa shidiyaanne sawiyaa geeshsha is'aanaa akka; unttunttu ubbaa dees'uukka itti likke gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY Muses, «Sawiza qimameta, miththa uzas, helelon diza shitto, sawiza shidanne harara walakettontta exaane ekka; istta ubbaa meezaaneykka issi gina gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ሙሴስ፥ «ሳዊዛ ቂማሜታ፥ ሚ ኡዛስ፥ ሄሌሎን ዲዛ ሺቶ፥ ሳዊዛ ሺዳኔ ሃራራ ዋላኬቶንታ ኤጻኔ ኤካ፤ ኢስታ ኡባ ሜዛኔይካ ኢሲ ጊና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ጌሻ ሳዎታ፥ ፆክያ ም ማደ፥  ኬን ደእያ ሽቶ፥ ሳውያ ማደነ ሳውያ እፃነ ኤካ፤ ኤንታ ኡባ ምዛነይ እስ ግና ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko haysada yaagis; “Geeshsha sawota, xokiya mitha made, dhaadhe keethan de7iya shitto, sawiya madenne sawiya ixaane eka; enta ubbaa mizaaney issi gina gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አለው፤ “ተመጣጣኝ በማድረግ የጣፋጭ ሽቱ ቅመሞች፣ የሚንጠባጠብ ሙጫ፣ በዛጐል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ፣ የሚሸት ሙጫ እና ንጹሕ ዕጣን ወስደህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የእያንዳንዳቸው ሚዛን እኩል የሆነ ጣፋጭ ቅመሞችን ይኸውም የሚንጠባጠብ ፈሳሽነት ያለው ሙጫ፥ በዛጎል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ፥ የሚሸት ሙጫና ጣፋጭ ሽታ ያለው ዕጣን ወስደህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ኸምዙይ በሎ፦ “ጥዑም ጨና ዘለዎም ቀመማት፦ ከርበን ሰሊሆትን ከልበኔን፥ ፅሩይ ዕጣንን በብዓይነቱ ማዕረ ማዕረ ኸም ዝኸውን ጌርካ ውሰድ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ጥዑም ጨናታት፡ ከርበን ሸኸለትን ከለበናን፡ ጥዑም ጨናታት ምስ ጽሩይ ዕጣንን በብዓይነቱ ማዕረ ማዕረ ኸም ዚኸውን ጌርካ ውሰድ።