Exodus 30:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ድማ ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ እዚ ንወለዶታትኩም ንዓይ ቅዱስ ዘይቲ ቅብኣት ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዲህ ብለህ ተና​ገር፤ ይህ ለልጅ ልጃ​ችሁ የተ​ቀ​ደሰ የቅ​ብ​ዐት ዘይት ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር። ይህ ለልጅ ልጃችሁ የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ይሁንልኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘ይህ በትውልዳችሁ ሁሉ ለእኔ የተቀደሰ የቅባት ዘይት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ሀዌ ይያ የለታዉካ ኦከትያ ታ ጌሻ ዛይተ ግዶ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaadde oda; ‹Hawe yiyaa yeletawukka okettiyaa ta geeshsha zayite gido;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas, ‹Hayssi buro yaana yeletaska tiyettiza geeshsha zayte gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ሃይሲ ቡሮ ያና ዬሌታስካ ቲዬቲዛ ጌሻ ዛይቴ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ፥ ‘ሀይስ ጌሻ ሹማተ ዛይተይ ይያ የለተስ ታና ሀጋዛናዉ ማድያ ዛይተ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas, ‘Haysi Geeshsha shuumatetha zaytey yaa yeletethaas tana haggaazanaw maaddiya zayte gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤ ‘በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ ይህ የእኔ የተቀደሰ የቅብዐት ዘይት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእስራኤልም ሕዝብ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘ይህ የተቀደሰ የቅባት ዘይት ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ ለእኔ አገልግሎት ይዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል ከዓ ኸምዙይ በሎም፦ እዙይ ንውሉድ ወለዶኹም ዝተቐደሰ ዘይቲ ቕብኣት ይኹነለይ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል ከኣ ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ እዚ ንውሉድ ወለዶኹም ዘይቲ ቅዱስ ቅብኢ ይኩነለይ።