Exodus 30:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ድንኳን ምርኻብ ምስ ኣተዉ፡ ምእንቲ ኸይሞቱ፡ ብማይ ኪሕጸቡ ኣለዎም። ወይ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ኬቕርቡ ናብ መሰውኢ እንተ ቐረቡ፡ ንኼገልግሉ እንተ ቐረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን በገቡ ጊዜ፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የእ​ሳት መሥ​ዋ​ዕት ያቃ​ጥሉ ዘንድ ወደ መሠ​ዊ​ያው ሊያ​ገ​ለ​ግሉ በቀ​ረቡ ጊዜ እን​ዳ​ይ​ሞቱ ይታ​ጠ​ቡ​በ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡ ጊዜ፥ ለእግዚአብሔርም የእሳት መስዋዕት ያቃጥሉ ዘንድ ወደ መሠዊያው ሊያገለግሉ በቀረቡ ጊዜ፥ እንዳይሞቱ ይታጠቡበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ መገናኛው ድንኳን በሚገቡበት ጊዜ ወይም ለጌታ የእሳት መሥዋዕት ሊያቃጥሉ ወደ መሠዊያው ለማገልገል በሚቀርቡበት ጊዜ እንዳይሞቱ በውኃ ይታጠቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሀይቀና ማላ፥ ጾሳ ዱንካንያ ገልያ ዎደ፥ አዉደነ ሄ ሃን ሜጨትኖ። ቃይ መና ጎዳዉ ታማን ያርሹዋ ያርሻናዉ ያርሽያ ሳኣ ማታ ሺቄዳ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu hayk'k'enna mala, S'oossaa Dunkkaaniyaa geliyaa wode, awudenne he haatsaan meec'ettino. K'ay Med'inaa Godaw taman yarshshuwaa yarshshanaw yarshshiyaa sa'aa mata shiik'eedda wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti hayqqontta mala Xoossa Dunkaanezan gelshe aydekka he haaththan meecettetto. Qasse GODAAS taman yarsho yarshanaas yarshizaso mata shiiqiza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሃይቆንታ ማላ ጾሳ ዱንካኔዛን ጌልሼ ኣይዴካ ሄ ሃን ሜጬቴቶ። ቃሴ ጎዳስ ታማን ያርሾ ያርሻናስ ያርሺዛሶ ማታ ሺቂዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ገላናፐነ ያርሾ ያርሻናፐ ስን ሄሳ ኦናዉ በሴስ። ሄሳ ኤንቲ ኦኮ ሀይቆፐ አቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Geeshsha Dunkaaniya gelanaapenne yarsho yarshanaape sinthe hessa oothanaw bessees. Hessa enti oothiko hayqope attoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ መገናኛው ድንኳን በሚገቡበት ጊዜ ሁሉ እንዳይሞቱ በውሃ ይታጠቡ፤ እንዲሁም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የእሳት መሥዋዕት ለማቅረብ ወደ መሠዊያው ለማገልገል በሚቀርቡበት ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ማድረግ ያለባቸው ወደ ድንኳኑ ከመግባታቸውና የሚቃጠል መሥዋዕት ከማቅረባቸው በፊት ነው፤ ይህንንም ካደረጉ ከሞት ይድናሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ክኣትዉ እንተለዉ፥ ምእንቲ ኸይሞቱ ማይ ይተሓፀቡ። ንኣይ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ ገይሮም ከገልግሉኒ ናብቲ መሰውኢ ኽቐርቡ እንተለዉ፥
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ድንኳን ምርኻብ ኪኣትው ኸለው፡ ወይ ንእግዚኣብሄር መስዋኣቲ ሓዊ ብምንዳድ ኬገልግሉ ናብ መሰውኢ ምስ ዚቐርቡ፡ ምእንቲ ኸይትሞቱስ ምስይ ይተሓጸቡ።