Exodus 30:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንውሓቱ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ እመት ይኹን። ትርብዒት ይኸውን፡ ቁመቱ ድማ ክልተ እመት ይኸውን። ቀርኑ ካብ ሓደ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ርዝ​መቱ አንድ ክንድ፥ ስፋ​ቱም አንድ ክንድ፥ አራት ማዕ​ዘን ይሁን፤ ቁመ​ቱም ሁለት ክንድ ይሆ​ናል፤ ቀን​ዶ​ቹም ከእ​ርሱ ይሠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ርዝመቱ አንድ ክንድ፥ ስፋቱም አንድ ክንድ፥ አራት ማዕዘን ይሁን፤ ከፍታውም ሁለት ክንድ ይሆናል፤ ቀንዶቹም ከእርሱ ጋር በአንድነት የተሠሩ ይሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ርዝመቱ አንድ ክንድ፥ ስፋቱ አንድ ክንድ ይሁን፥ አራት ማዕዘን ይሁን፤ ቁመቱ ሁለት ክንድ ይሁን፤ ቀንዶቹ ከእርሱ ጋር ወጥ ሆነው የተሠሩ ይሁኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዉ ኦይዱ ጋጻይ ደኦ፤ አዱሳተይ እት ዋ፥ ጎምፓይ እት ዋ፥ ጌሳይ ላኡ ዋ ግዶ፤ ካጨቱካ አናና እቱዋ ግዲደ ኦይቀት መትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) aw oyddu gas'ay de'o; adusatetsay itti wad'aa, gomppay itti wad'aa, geesay laa"u wad'aa gido; kac'etuukka aanana ittuwaa gidiide oyk'k'etti med'ettino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) izas oyddu zoozey deyo; adussateththay issi wadha, aahoteththay issi wadha, dhoqqateththay qasse nam7u wadha gido; kacetikka izara issi bolla oyketti oosettetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛስ ኦይዱ ዞዜይ ዴዮ፤ ኣዱሳቴይ ኢሲ ዋ፥ ኣሆቴይ ኢሲ ዋ፥ ቃቴይ ቃሴ ናምኡ ዋ ጊዶ፤ ካጬቲካ ኢዛራ ኢሲ ቦላ ኦይኬቲ ኦሴቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያዉ ኦይዱ ማዛነይ ደኦ። አዱሳተይነ ጎምፓይ እስ እስ ዋ፥ ጌሳይ ናምኡ ዋ ግዶ። ኦይዱ ማዛንያን ደእያ ካጨት እያራ ኦይከትድ ኦሰቶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyaw oyddu maazaney de7o. Adussatethaynne gompay issi issi wadha, geesay nam7u wadha gido. Oyddu maazaniyan de7iya kaceti iyara oyketidi oosetonna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ርዝመቱና ጐኑ ባለ አንድ አንድ ክንድ የሆነ ከፍታውም ሁለት ክንድ የሆነ አራት ማእዘን ይሁን፤ ከመሠዊያው ጋር አንድ ወጥ የሆኑ ቀንዶች ይኑሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ርዝመቱ አርባ አምስት ሳንቲ ሜትር የጐኑ ስፋት አርባ አምስት ሳንቲ ሜትር ከፍታውም ዘጠና ሳንቲ ሜትር ሆኖ የተስተካከለ አራት ማእዘን ይሁን። በአራቱም ማእዘን ያሉት ጒጦች ከእርሱ ጋር አንድ ወጥ ይሁኑ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣርባዕተ መኣዝኑ ማዕረ ኾይኑ፥ ምንዋሑ ሓደ እመት፥ ምግፋሑ ኸዓ ሓደ እመት ይኹን፤ ምብራኹ ድማ ኽልተ እመት ይኹን። ነቲ መሰውኢ ፀሪብካ ኸዓ ኣቕርንቲ ኣውፅአሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ምንዋሑ ሓደ እመት ምግፋሑ ኸኣ ሓደ እመት፡ ኣርባዕተ መኣዝኑ ማዕረ፡ ምብራኹ ድማ ክልተ እመት ይኹን። ኣቕርንቱ ኸኣ ምስኡ ብሕደ እተገብረ ይኹን።