Exodus 30:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ናይ ምትዕራቕ ገንዘብ ድማ ካብ ደቂ እስራኤል ወሲድካ ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ መደቦ። ንደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር መዘከርታ ምእንቲ ኪኸውን፡ ምእንቲ ነፍስኹም ንምዕራቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ስ​ተ​ስ​ረ​ያ​ው​ንም ገን​ዘብ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ወስ​ደህ ለም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ማገ​ል​ገያ ትሰ​ጠ​ዋ​ለህ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ለነ​ፍ​ሳ​ችሁ ቤዛ እን​ዲ​ሆን ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መታ​ሰ​ቢያ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማስተስረያውንም ገንዘብ ከእስራኤል ልጆች ወስደህ ለመገናኛው ድንኳን ማገልገያ ታደርገዋለህ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ለነፍሳችሁ ቤዛ እንዲሆን ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማስተስረያውን ገንዘብ ከእስራኤል ልጆች ወስደህ ለመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስጠው፤ ለእስራኤል ልጆች ለነፍሳችሁ ቤዛ እንዲሆን በጌታ ፊት መታሰቢያ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናጋራፐ ማረታናዉ ጭግያ ሻሉዋ እስራኤልያ አሳፐ አካደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ግዶ ኦሶ ፔሻ። ሀ ሻሉ ህንተንቱ ናጋራፐ ማረታናዉ፥ መና ጎዳ ስንን እስራኤልያ አሳዋ ሀሳይያዋ ግዳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nagaraappe maretanaw c'iggiyaa shaluwaa Israa'eeliyaa asaappe akkaade, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa giddo oosoo peeshsha. Ha shaluu hinttenttu nagaraappe maarettanaw, Med'inaa Godaa sintsan Israa'eeliyaa asaawaa hassayiyaawaa gidanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba shemppo ashshanaas immiza miishshe Isra7eele asaappe ekkada Xoossa Dunkaaneza oosos peyshsha. Ha miishshay intte shemppo wozzanaas, GODAA sinththan Isra7eele asaa gishshas hassa7issizaaz gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ሼምፖ ኣሻናስ ኢሚዛ ሚሼ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኤካዳ ጾሳ ዱንካኔዛ ኦሶስ ፔይሻ። ሃ ሚሻይ ኢንቴ ሼምፖ ዎዛናስ፥ ጎዳ ሲንን ኢስራኤሌ ኣሳ ጊሻስ ሃሳኢሲዛዝ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ሚሽያ እስራኤለ አሳፐ ኤካዳ፥ ጌሻ ዱንካንያ ናጋናዉ ፔሻ። ሄ ሚሸይ ኤንታ ሸምፑዋ ዎዛናዉነ ታ ኤንታ ናጋና መላ ቆፍስያባ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He miishiya Isra7eele asaape ekada, Geeshsha Dunkaaniya naaganaw peeshsha. He miishey enta shempuwa wozanawunne ta enta naagana mela qofisiyaba gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የማስተስረያውን ገንዘብ ከእስራኤላውያን ተቀብለህ ለመገናኛው ድንኳን አገልግሎት አውለው፤ ለሕይወታችሁ ማስተስረያ በማድረግ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት የእስራኤላውያን ማስተስረያ ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን መባ ከእስራኤል ሕዝብ ሰብስበህ ለተቀደሰው ድንኳን መንከባከቢያ እንዲውል አድርግ፤ ይህም መባ ለሕይወታቸው ቤዛ ይሆናል፤ እኔም እጠብቃቸው ዘንድ እነርሱን አስታውሳለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ቤዛ ነፍሲ ዝኽፈል ገንዘብ፥ ካብ ደቂ እስራኤል ተቐቢልካ፥ ንኣገልግሎት እቲ መራኸቢ ድንኳን ኣውዕሎ። እዝ ገንዘብ እዙይ ከዓ፥ ኣነ ምእንቲ ኽሕልዎም፥ ኣብ ቅድመይ ንመዘከርታ ደቂ እስራኤል ክኸውን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ገንዘብ መተዓረቒ ድማ፡ ንመተዓረቒ ነፍስኹም፡ ንደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከሪ ኪኸውን፡ ካብ ደቂ እስራኤል ወሲድካ ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ ግበሮ።