Exodus 30:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ናይ ምትዕራቕ ገንዘብ ድማ ካብ ደቂ እስራኤል ወሲድካ ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ መደቦ። ንደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር መዘከርታ ምእንቲ ኪኸውን፡ ምእንቲ ነፍስኹም ንምዕራቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማስተስረያውንም ገንዘብ ከእስራኤል ልጆች ወስደህ ለምስክሩ ድንኳን ማገልገያ ትሰጠዋለህ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ለነፍሳችሁ ቤዛ እንዲሆን ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ይሁን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማስተስረያውንም ገንዘብ ከእስራኤል ልጆች ወስደህ ለመገናኛው ድንኳን ማገልገያ ታደርገዋለህ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ለነፍሳችሁ ቤዛ እንዲሆን ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማስተስረያውን ገንዘብ ከእስራኤል ልጆች ወስደህ ለመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስጠው፤ ለእስራኤል ልጆች ለነፍሳችሁ ቤዛ እንዲሆን በጌታ ፊት መታሰቢያ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናጋራፐ ማረታናዉ ጭግያ ሻሉዋ እስራኤልያ አሳፐ አካደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ግዶ ኦሶ ፔሻ። ሀ ሻሉ ህንተንቱ ናጋራፐ ማረታናዉ፥ መና ጎዳ ስንን እስራኤልያ አሳዋ ሀሳይያዋ ግዳናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nagaraappe maretanaw c'iggiyaa shaluwaa Israa'eeliyaa asaappe akkaade, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa giddo oosoo peeshsha. Ha shaluu hinttenttu nagaraappe maarettanaw, Med'inaa Godaa sintsan Israa'eeliyaa asaawaa hassayiyaawaa gidanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba shemppo ashshanaas immiza miishshe Isra7eele asaappe ekkada Xoossa Dunkaaneza oosos peyshsha. Ha miishshay intte shemppo wozzanaas, GODAA sinththan Isra7eele asaa gishshas hassa7issizaaz gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ሼምፖ ኣሻናስ ኢሚዛ ሚሼ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኤካዳ ጾሳ ዱንካኔዛ ኦሶስ ፔይሻ። ሃ ሚሻይ ኢንቴ ሼምፖ ዎዛናስ፥ ጎዳ ሲንን ኢስራኤሌ ኣሳ ጊሻስ ሃሳኢሲዛዝ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሚሽያ እስራኤለ አሳፐ ኤካዳ፥ ጌሻ ዱንካንያ ናጋናዉ ፔሻ። ሄ ሚሸይ ኤንታ ሸምፑዋ ዎዛናዉነ ታ ኤንታ ናጋና መላ ቆፍስያባ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He miishiya Isra7eele asaape ekada, Geeshsha Dunkaaniya naaganaw peeshsha. He miishey enta shempuwa wozanawunne ta enta naagana mela qofisiyaba gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የማስተስረያውን ገንዘብ ከእስራኤላውያን ተቀብለህ ለመገናኛው ድንኳን አገልግሎት አውለው፤ ለሕይወታችሁ ማስተስረያ በማድረግ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት የእስራኤላውያን ማስተስረያ ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን መባ ከእስራኤል ሕዝብ ሰብስበህ ለተቀደሰው ድንኳን መንከባከቢያ እንዲውል አድርግ፤ ይህም መባ ለሕይወታቸው ቤዛ ይሆናል፤ እኔም እጠብቃቸው ዘንድ እነርሱን አስታውሳለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ቤዛ ነፍሲ ዝኽፈል ገንዘብ፥ ካብ ደቂ እስራኤል ተቐቢልካ፥ ንኣገልግሎት እቲ መራኸቢ ድንኳን ኣውዕሎ። እዝ ገንዘብ እዙይ ከዓ፥ ኣነ ምእንቲ ኽሕልዎም፥ ኣብ ቅድመይ ንመዘከርታ ደቂ እስራኤል ክኸውን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ገንዘብ መተዓረቒ ድማ፡ ንመተዓረቒ ነፍስኹም፡ ንደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከሪ ኪኸውን፡ ካብ ደቂ እስራኤል ወሲድካ ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ ግበሮ። |