Exodus 30:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቲ እተቘጽሩ ሰባት ዚሓልፍ ዘበለ፡ ወዲ ዕስራ ዓመትን ካብኡ ንላዕልን ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ የቕርብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይቈጠር ዘንድ የሚያልፈው ሁሉ፥ ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም ከፍ ያለ፥ የእግዚአብሔርን ስጦታ ይሰጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰቅሉ ሀያ ኦቦሊ ነው። አልፎ የተቈጠረ ሁሉ፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም ከፍ ያለ፥ የእግዚአብሔርን ስጦታ ይሰጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ቆጠራ የሚያልፍ፥ ሃያ ዓመት የሞላውና ከዚያም በላይ የሆነ ሁሉ፥ ይህንን ስጦታ ለጌታ ይስጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓይዱዋን ገልያ አሳይ ላይይ ላታሙ ኩሜዳዌነ ሄዋፐ ቦላ ኡባይ፥ መና ጎዳዉ እምያዋ አሆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Payduwaan geliyaa Asay laytsay laatamu kumeeddawenne hewaappe bollaa ubbay, Med'inaa Godaw immiyaawaa aho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qoodan geliza attuma asaa layththay nam7u tammu kumidaynne hessafe bollay wuri GODAAS imota eho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆዳን ጌሊዛ ኣቱማ ኣሳ ላይይ ናምኡ ታሙ ኩሚዳይኔ ሄሳፌ ቦላይ ዉሪ ጎዳስ ኢሞታ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታይቦን ገልያ አስ ኦንካ ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ ግድዳ ኡባይ ጎዳስ ሄሳ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taybon geliya asi oonika laythi laatamanne iyape bolla gidida ubbay Godaas hessa eho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕድሜያቸው ሃያ ዓመትና ከሃያ በላይ ሆኖ ወደ ተቈጠሩት ያለፉት ሁሉ፣ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መሥዋዕት ማቅረብ አለባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሕዝብ ቈጠራው ለመግባት ዕድሜው የፈቀደለት፥ ማለትም ኻያ ዓመት የሞላውና ከዚያም በላይ የሆነ ሁሉ ይህን የእግዚአብሔር መባ ያቅርብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ዝተቘፀሩ፥ ደቂ ዕስራ ዓመትን ካብኡ ንላዕልን ዝኾኑ፥ ንእግዚኣብሄር መባእ ይሃቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍስ ወከፍ ኣብቶም ቁጹራት ዝሐለፈ፡ ወዲ ዕስራ ዓመት ካባኡ ንላዕሊውን እቲ መባእ ንእግዚኣብሄር ይሀብ። |