Exodus 30:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምር ደቂ እስራኤል ከከም ቍጽሮም ምስ ወሰድካዮም፡ ሽዑ ነፍሲ ወከፎም በጃ ነፍሱ ንየሆዋ ምስ ቆጸርካዮም ይህቡ። ምስ ቆጸርካዮም ኣብ መንጎኦም መዓት ከም ዘይህሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተ የእስራኤልን ልጆች ቍጥር የወሰድህ እንደ ሆነ በቈጠርሃቸው ጊዜ መቅሠፍት እንዳይሆንባቸው፥ በቈጠርሃቸው ጊዜ ከእነርሱ ሰው ሁሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን የነፍሱን ቤዛ ለእግዚአብሔር ይስጥ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ የእስራኤልን ልጆች ቍጥር ተቀብለህ፥ በቈጠርሃቸው ጊዜ መቅሰፍት እንዳይሆንባቸው፥ በቈጠርሃቸው ጊዜ ከእነርሱ ሰው ሁሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን የነፍሱን ቤዛ ለእግዚአብሔር ይስጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንተ የእስራኤልን ልጆች ቍጥር ተቀብለህ በቆጠርሃቸው ጊዜ መቅሰፍት እንዳይሆንባቸው፥ በቆጠርሃቸው ጊዜ ከእነርሱ ሰው ሁሉ እንደ ቁጥራቸው መጠን የነፍሱን ቤዛ ለእግዚአብሔር ይስጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤልያ አሳ ፓይዱዋን አካናዉ ኡንቱንታ ፓይድያ ዎደ፥ እት እት ኡራይ ፓይደቲደ፥ ባረ ሸምፑዋ ዎዛናዉ መና ጎዳዉ ሻሉዋ ጭጎ። ኔን ኡንቱንታ ፓይድያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ቦሻይ ዬና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eeliyaa asaa payduwaan akkanaw unttuntta paydiyaa wode, itti itti uray paydettiide, bare shemppuwaa wozanaw Med'inaa Godaw shaluwaa c'iggo. Neeni unttuntta paydiyaa wode, unttunttu bolla boshay yeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni Isra7eele attuma asaa taybiza wode, issi issi asi taybettidi ba shemppo ashshanaas GODAAS miishshe immo; histtiko neni istta taybiza wode asa bolla boshay yeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣቱማ ኣሳ ታይቢዛ ዎዴ፥ ኢሲ ኢሲ ኣሲ ታይቤቲዲ ባ ሼምፖ ኣሻናስ ጎዳስ ሚሼ ኢሞ፤ ሂስቲኮ ኔኒ ኢስታ ታይቢዛ ዎዴ ኣሳ ቦላ ቦሻይ ዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኔኒ እስራኤለ አሳ ታይብያ ዎደ፥ እስ እስ አስ ባ ሸምፑዋ ዎዛናዉ ጎዳስ ሚሸ ቃንፆ። ያትኮ ኔኒ ኤንታ ታይብያ ዎደ ጋዶይ ኤንታ ቦላ ዬና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neeni Isra7eele asaa taybiya wode, issi issi asi ba shempuwa wozanaw Godaas miishe qanxo. Yaatiko neeni enta taybiya wode gadoy enta bolla yeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤላውያንን ጠቅላላ ቈጠራ በምታደርግበት ጊዜ እያንዳንዱ ሰው በሚቈጠርበት ወቅት ለሕይወቱ ቤዛ የሚሆን ወጆ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መክፈል አለበት፤ በዚህም ዐይነት ስትቈጥራቸው በእነርሱ ላይ መቅሠፍት አይመጣም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤልን ሕዝብ በምትቈጥርበት ጊዜ በሕዝብ ቈጠራው ወቅት መቅሠፍት እንዳይደርስባቸው እያንዳንዱ ሰው ለሕይወቱ ቤዛ የሚሆን ዋጋ ይክፈል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንደቂ እስራኤል ክትቈፅሮም እንተለኻ መቕሰፍቲ ኸይወርዶም፥ ነፍሲ ወከፍ ክቝፀር እንተሎ ቤዛ ነፍሱ ንእግዚኣብሄር ይሃብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ምስ እትቛጽሮም ምስ ተቖጽሩ፡ በቲ ምቑጻሮም ሕማም ከይኮኖም፡ ነፍ ወከፍ በጃ ነፍሱ ንእግዚኣብሄር ይሀብ። |