Exodus 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ብርግጽ ሕሰም ናይቶም ኣብ ግብጺ ዘለዉ ህዝበይ ርእየ፡ ብዛዕባ ሰበ-ስልጣኖም ድማ ኣውያት ሰሚዐ ኣለኹ። ሓዘኖም እፈልጥ እየ እሞ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “በግብፅ ያለውን የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁ፦ ከአሠሪዎቻቸውም የተነሣ ጩኸታቸውን ሰማሁ፤ ሥቃያቸውንም ዐውቄአለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አለ። በግብፅ ያለውን የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁ፥ ከአስገባሪዎቻቸውም የተነሣ ጩኸታቸውን ሰማሁ፤ ሥቃያቸውንም አውቄአለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም አለ፦ “በግብጽ ያለውን የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁ፥ በአስገባሪዎቻቸውም ምክንያት የሚጮሁትን ጩኸት ሰማሁ፤ ሥቃያቸውንም አውቄአለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ቃይካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ግብጼ ጋድያን ታ አሳይ ቱጋትያ ቱጋ ጌሻ በኣደ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ካፖቱዋፐ ዋስያ ዋሱዋ ስሳደ፥ ታን ኡንቱንቱ መቱዋ ኡባ ሻድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday k'aykka hawaadan yaageedda; «Taani Gibs'e gadiyaan ta Asay tuggatiyaa tuggaa geeshsha be'aade, unttunttu barenttu kaappotuwaappe waassiyaa waasuwaa sisaade, taani unttunttu metuwaa ubbaa d'iishaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY, «Tani Gibxe biittan ta asay waayiza waaye lo7eththa beyada, istti ba godatappe dendidayssan waassiza waaso siyadissinne istta waaye eradis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ፥ «ታኒ ጊብጼ ቢታን ታ ኣሳይ ዋዪዛ ዋዬ ሎኤ ቤያዳ፥ ኢስቲ ባ ጎዳታፔ ዴንዲዳይሳን ዋሲዛ ዋሶ ሲያዲሲኔ ኢስታ ዋዬ ኤራዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ቃስካ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታኒ ግብፀን ደእያ ታ አሳይ አይ መላ ዋያኮ በአስ። ኤንቲ ባንታና ኡንኤድ ሃረይሳታፐ አሻና መላ ታኮ ዋስያ ዋሱዋ ስአስ። ኤንታ ዋያካ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday qassika haysada yaagis; “Taani Gibxen de7iya ta asay ay mela waayako be7as. Enti bantana un7ethidi haareysatape ashshana mela taako waassiya waasuwa si7as. Enta waayaka erayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለ፣ “በግብፅ አገር የሚኖሩትን የሕዝቤን መከራ አይቻለሁ፤ ከአሠሪዎቻቸው ጭካኔ የተነሣ የሚያሰሙትንም ጩኸት ሰምቻለሁ፤ ሥቃያቸውንም ተረድቼአለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “በግብጽ ያለውን የሕዝቤን ጭንቀት አይቻለሁ፤ በአስጨናቂዎቻቸው ምክንያት የሚጮኹትን ጩኸት ሰምቼአለሁ፤ ጭንቀታቸውንም ዐውቃለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “መከራ እቲ ኣብ ግብፂ ዘሎ ህዝበይ ሪአ ኣለኹ። ብሰንኪ እቶም ዘስርሕዎም ዘእውይዎ ዘለዉ ሰሚዐ ኣለኹ፤ ስቓዮምውን ፈሊጠ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ጸበባ እቲ ኣብ ግብጺ ዘሎ ህዝበይ ፈሊጠ እየ እሞ ስቓዮም ኣጸቢቐ ርኤኹ፡ እቲ ብሰሪ መጨነቕቶም ዜእወይዎ ኸኣ ሰምዔ ኣሎኹ። |