Exodus 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ፡ ብርግጽ ሕሰም ናይቶም ኣብ ግብጺ ዘለዉ ህዝበይ ርእየ፡ ብዛዕባ ሰበ-ስልጣኖም ድማ ኣውያት ሰሚዐ ኣለኹ። ሓዘኖም እፈልጥ እየ እሞ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “በግ​ብፅ ያለ​ውን የሕ​ዝ​ቤን መከራ በእ​ው​ነት አየሁ፦ ከአ​ሠ​ሪ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም የተ​ነሣ ጩኸ​ታ​ቸ​ውን ሰማሁ፤ ሥቃ​ያ​ቸ​ው​ንም ዐው​ቄ​አ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አለ። በግብፅ ያለውን የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁ፥ ከአስገባሪዎቻቸውም የተነሣ ጩኸታቸውን ሰማሁ፤ ሥቃያቸውንም አውቄአለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አለ፦ “በግብጽ ያለውን የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁ፥ በአስገባሪዎቻቸውም ምክንያት የሚጮሁትን ጩኸት ሰማሁ፤ ሥቃያቸውንም አውቄአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ቃይካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ግብጼ ጋድያን ታ አሳይ ቱጋትያ ቱጋ ጌሻ በኣደ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ካፖቱዋፐ ዋስያ ዋሱዋ ስሳደ፥ ታን ኡንቱንቱ መቱዋ ኡባ ሻድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday k'aykka hawaadan yaageedda; «Taani Gibs'e gadiyaan ta Asay tuggatiyaa tuggaa geeshsha be'aade, unttunttu barenttu kaappotuwaappe waassiyaa waasuwaa sisaade, taani unttunttu metuwaa ubbaa d'iishaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY, «Tani Gibxe biittan ta asay waayiza waaye lo7eththa beyada, istti ba godatappe dendidayssan waassiza waaso siyadissinne istta waaye eradis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ፥ «ታኒ ጊብጼ ቢታን ታ ኣሳይ ዋዪዛ ዋዬ ሎኤ ቤያዳ፥ ኢስቲ ባ ጎዳታፔ ዴንዲዳይሳን ዋሲዛ ዋሶ ሲያዲሲኔ ኢስታ ዋዬ ኤራዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ቃስካ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታኒ ግብፀን ደእያ ታ አሳይ አይ መላ ዋያኮ በአስ። ኤንቲ ባንታና ኡንኤድ ሃረይሳታፐ አሻና መላ ታኮ ዋስያ ዋሱዋ ስአስ። ኤንታ ዋያካ ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday qassika haysada yaagis; “Taani Gibxen de7iya ta asay ay mela waayako be7as. Enti bantana un7ethidi haareysatape ashshana mela taako waassiya waasuwa si7as. Enta waayaka erayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለ፣ “በግብፅ አገር የሚኖሩትን የሕዝቤን መከራ አይቻለሁ፤ ከአሠሪዎቻቸው ጭካኔ የተነሣ የሚያሰሙትንም ጩኸት ሰምቻለሁ፤ ሥቃያቸውንም ተረድቼአለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “በግብጽ ያለውን የሕዝቤን ጭንቀት አይቻለሁ፤ በአስጨናቂዎቻቸው ምክንያት የሚጮኹትን ጩኸት ሰምቼአለሁ፤ ጭንቀታቸውንም ዐውቃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ “መከራ እቲ ኣብ ግብፂ ዘሎ ህዝበይ ሪአ ኣለኹ። ብሰንኪ እቶም ዘስርሕዎም ዘእውይዎ ዘለዉ ሰሚዐ ኣለኹ፤ ስቓዮምውን ፈሊጠ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ጸበባ እቲ ኣብ ግብጺ ዘሎ ህዝበይ ፈሊጠ እየ እሞ ስቓዮም ኣጸቢቐ ርኤኹ፡ እቲ ብሰሪ መጨነቕቶም ዜእወይዎ ኸኣ ሰምዔ ኣሎኹ።