Exodus 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኣነ ኣምላኽ ኣቦኻ፡ ኣምላኽ ኣብርሃም፡ ኣምላኽ ይስሃቅን ኣምላኽ ያእቆብን እየ። ሙሴ ድማ ገጹ ሓብአ፤ ምኽንያቱ ናብ ኣምላኽ ምጥማት ስለ ዝፈርሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም፥ “እኔ የአባቶችህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ፥ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” አለው። ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ያይ ዘንድ ፈርቶአልና ፊቱን መለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም። እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ አለው። ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ያይ ዘንድ ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅ አምላክ፥ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” አለው። ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ማየት ፈርቶ ፊቱን ሸፈነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ጾሳይ አ፥ “ታን ነ አዉዋ ጾሳ፥ አብራሃሞ ጾሳ፥ ይሳቃ ጾሳ፥ ያቆባ ጾሳ” ያጌዳ። ሙሴ ጾሳ ጼላናዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ባረ ዴሙዋ ገንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka S'oossay Aa, «Taani ne aawuwaa S'oossaa, Abrahaamo S'oossaa, Yisaak'a S'oossaa, Yaak'ooba S'oossaa» yaageedda. Muse S'oossaa s'eellanaw yayyeedda diraw, bare deemuwaa gentseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Xoossay iza, «Tani ne aawata Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe Xoossa» gides. Histtiin Musey Xoossaa xeellanaas babbida gishshas ba ayfeso kammides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጾሳይ ኢዛ፥ «ታኒ ኔ ኣዋታ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ጾሳ» ጊዴስ። ሂስቲን ሙሴይ ጾሳ ጼላናስ ባቢዳ ጊሻስ ባ ኣይፌሶ ካሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያኮ፥ “ታኒ ነ አዋታ፥ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ፆሳ” ያግስ። ሙሰይ ፆሳ ባአናዉ ያይዳ ግሾ፥ ባ ሶምኡዋ ካምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyako, “Taani ne aawata, Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba Xoossaa” yaagis. Musey Xoossaa ba7anaw yayyida gisho, ba som7uwa kammis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀጥሎም፣ “እኔ የአባቶችህ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ (ኤሎሂም) ነኝ” አለው። በዚህ ጊዜ ሙሴ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፊት ለፊት ማየት ስለ ፈራ ፊቱን ሸፈነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የቀድሞ አባቶችህ የአብርሃም፥ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ ነኝ፤” በዚህ ጊዜ ሙሴ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት ማየት ስለ ፈራ ፊቱን ሸፈነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኣምላኽ ኣቦታትካ፥ ኣምላኽ ኣብርሃም፥ ኣምላኽ ይስሓቅ፥ ኣምላኽ ያእቆብ እየ” በሎ። ሙሴ ኸዓ ንእግዚኣብሄር ከይሪኦ ስለ ዝፈርሐ፥ ገፁ ኸደነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ኣነ ኣምላኽ ኣቦኻ፡ ኣብርሃም፡ ኣቦኻ ይስሃቅ፡ ኣምላኽ ያእቆብ ከኣ እየ በለ። ሙሴ ድማ ንኣምላኽ ያእቆብ ከአ እየ፡ በለ። ሙሴ ድማ ንኣምላኽ ከይጥምት ፈርሄ ኣሞ ገጹ ኸደነ። |