Exodus 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣይትቐርብ። እቲ ደው ኢልካሉ ዘለኻ ቦታ ቅድስቲ መሬት እዩ እሞ፡ ጫማኻ ካብ እግርኻ ኣውጽእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ወደዚህ አትቅረብ፤ አንተ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና፥ ጫማህን ከእግርህ አውጣ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እነሆኝ አለ። ወደዚህ አትቅረብ፤ አንተ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና ጫማህን ከእግርህ አውጣ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም “ወደዚህ አትቅረብ፤ ጫማህን ከእግርህ አውልቅ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ መሬት ነውና” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ አ፥ “ሃ ሺቆፓ። ኔን ኤቄዳ ቢታይ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ነ ገድያን ደእያ ጫማ ከሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay Aa, «Haa shiik'oppa. Neeni ek'k'eedda biittay geeshsha gidiyaa diraw, ne gediyaan de'iyaa c'aammaa kessa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi iza, «Haa shiiqoppa; neni eqqidasoy geesh gidida gishshas ne tohon diza caammaa kessa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኢዛ፥ «ሃ ሺቆፓ፤ ኔኒ ኤቂዳሶይ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ ኔ ቶሆን ዲዛ ጫማ ኬሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ እያኮ፥ “ሃ ሺቆፓ። ኔኒ ኤቅዳ ቢታይ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ነ ቶሁዋን ደእያ ጫማ ከሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay iyako, “Haa shiiqopa. Neeni eqida biittay geeshshi gidiya gisho, ne tohuwan de7iya caammaa kessa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “ወደዚህ እንዳትቀርብ፤ ይህች የቆምህባት ምድር የተቀደሰች ስለሆነች ጫማህን አውልቅ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “ወደዚህ አትቅረብ፤ የቆምክባት ምድር የተቀደሰች ስለ ሆነች ጫማህን አውልቅ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ናብዙይ ኣይትቕረብ፤ እዛ ደው ኢልካላ ዘለኻ ቦታ፥ ቅድስቲ ምድሪ እያ እሞ፥ ኣሳእንካ ኻብ ኣእጋርካ ኣውፅእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኸኣ፡ ናብዚ ኣይትቕረብ። እዛ ደው ኢልካላ ዘሎኻ ቦታ ቅድስቲ ምድሪ እያ እሞ ኣሳእንካ ኻብ ኣእጋርካ ኣውጽእ፡ በለ። |