Exodus 3:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ክጥምት ከም ዝተመልሰ ምስ ረኣየ፡ ኣምላኽ ካብቲ እሾኽ ጸዊዑ፡ ሙሴ፡ ሙሴ! ንሱ ድማ፡ እንሆ ኣነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርሱ ይመ​ለ​ከት ዘንድ እንደ መጣ በአየ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከቍ​ጥ​ቋ​ጦው ውስጥ እር​ሱን ጠርቶ፥ “ሙሴ! ሙሴ!” አለው እር​ሱም፥ “ይህ ምን​ድን ነው?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እርሱ ይመለከት ዘንድ እንደ መጣ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር ከቍጥቋጦው ውስጥ እርሱን ጠርቶ። ሙሴ፥ ሙሴ ሆይ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እርሱን ሊያይ እንደመጣ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር ከቁጥቋጦው መካከል፦ “ሙሴ፥ ሙሴ” ብሎ ጠራው። እርሱም፦ “እነሆኝ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ በአናዉ ያ ቤዳዋ መና ጎዳይ በኢደ አጫ ግዶፐ ጾሳይ አ፥ “ሙሴ! ሙሴ!” ያጊደ ጼሴዳ። ሙሴ፥ “አቤ” ጊደ ኮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I be'anaw yaa beeddawaa Med'inaa Goday be'iide aac'aa giddoppe S'oossay Aa, «Muse! Muse!» yaagiide s'eeseedda. Muse, «Abee» giide koyyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi beyanaas gede bishin Xoossi be7idi woraa giddon dishe iza, «Musee! Musee!» gi xeygides. Museykka, «Yee!» gi koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ቤያናስ ጌዴ ቢሺን ጾሲ ቤኢዲ ዎራ ጊዶን ዲሼ ኢዛ፥ «ሙሴ! ሙሴ!» ጊ ጼይጊዴስ። ሙሴይካ፥ «ዬ!» ጊ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ በአናዉ ሺቅዳይሳ ጎዳይ በእድ፥ ቱሽያ ግዶፈ፥ “ሙሰ! ሙሰ!” ግድ ፄግስ። ሙሰይ፥ “ሄኮ፥ አበ ጎዳዉ” ግድ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I be7anaw shiiqidaysa Goday be7idi, tushiya giddofe, “Muse! Muse!” gidi xeegis. Musey, “Heko, abe Godaw” gidi koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ሁኔታውን ለመመልከት መቅረቡን እግዚአብሔር (ያህዌ) ባየ ጊዜ፣ ከቍጥቋጦው ውስጥ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) “ሙሴ፣ ሙሴ” ብሎ ጠራው፤ ሙሴም “አቤት እነሆኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ሁኔታውን ለማየት በቀረበ ጊዜ እግዚአብሔር ተመለከተው፤ በቊጥቋጦውም መካከል ሆኖ “ሙሴ! ሙሴ!” ብሎ ጠራው። ሙሴም “እነሆ፥ አለሁ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ፥ ሙሴ ኽርኢ ኸም ዝቐረበ ምስ ረአየ፥ ካብ ማእኸል እታ ኣሻዅ ቈጥቋጥ “ሙሴ! ሙሴ!” ኢሉ ፀውዖ። ሙሴ ኸዓ “እኒሀኹ” ኢሉ መለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ኪርኢ ኸም ዝቐረበ ምስ ረአየ፡ ኣምላኽ ካብ ማእከል እታ ቛጥቋጥ፡ ሙሴ፡ ሙሴ፡ ኢሉ ጸውዖ። ንሱ ድማ፡ እኔኹ፡ በለ።