Exodus 3:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩምን ሽማግለታት እስራኤልን ናብ ንጉስ ግብጺ መጺእኩም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ተቐቢሉና ኣሎ፡ በሎ። ሕጂ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና መስዋእቲ ክንሰውእ፡ ናይ ሰለስተ መዓልቲ ጉዕዞ ናብ በረኻ ንኺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ቃል​ህን ይሰ​ማሉ፤ አን​ተና የእ​ስ​ራ​ኤል ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ወደ ግብፅ ንጉሥ ትገ​ባ​ላ​ችሁ፦ የዕ​ብ​ራ​ው​ያን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠር​ቶ​ናል፤ አሁ​ንም ለአ​ም​ላ​ካ​ችን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ሠዋ ዘንድ የሦ​ስት ቀን መን​ገድ ወደ ምድረ በዳ እን​ሄ​ዳ​ለን ትሉ​ታ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ቃልህን ይሰማሉ፤ አንተና የእስራኤል ሽማግሌዎች ወደ ግብፅ ንጉሥ ትገባላችሁ። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር ተገለጠልን፤ አሁንም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር እንሠዋ ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ በምድረ በዳ እንሂድ ትሉታላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ቃልህን ይሰማሉ፤ አንተና የእስራኤል ሽማግሌዎች ወደ ግብጽ ንጉሥ ትሄዳላችሁ፦ ‘የዕብራውያን አምላክ ጌታ ተገለጠልን፤ ስለዚህ ለአምላካችን ለጌታ እንድንሠዋ የሦስት ቀን መንገድ በምድረ በዳ እንሂድ’ ትሉታላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤልያ ጭማቱ ነ ቃላ ስሳናዋንታ፤ ሄዋፐ ጉይያን ኔንነ ሄ ጭማቱ ግብጼ ካትያኮ ቢደ አ፥ ‘መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ፥ ኑናና ጋከቴዳ። ሀእ ኑን ሄዙ ጋላሳ ኦግያ መላ ቢታ ሀመት ቢደ፥ መና ጎዳ፥ ኑ ጾሳዉ፥ ያርሹዋ ያርሻና ማላ ኑና የዳ’ ያግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eeliyaa c'imatuu ne k'aalaa sisanawantta; hewaappe guyyiyaan neeninne he c'imatuu Gibs'e kaatiyaakko biide Aa, ‹Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay, nuunanna gaketteedda. Ha"i nuuni heezzu gallassaa ogiyaa mela biittaa hametti biide, Med'inaa Godaa, nu S'oossaw, yarshshuwaa yarshshana mala nuuna yedda› yaagite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele cimati ne qaala siyana; hessafe guye neninne he cimati Gibxe kawozaakko biidi izas, ‹GODAA Ibraaweta Xoossay nuus qonccides. Ha7i nuni heedzdzu gallassa oge bazzo biidi GODAAS nu Xoossaas yarsho yarshana mala nuna yedda› giite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ጪማቲ ኔ ቃላ ሲያና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒኔ ሄ ጪማቲ ጊብጼ ካዎዛኮ ቢዲ ኢዛስ፥ ‹ጎዳ ኢብራዌታ ጾሳይ ኑስ ቆንጪዴስ። ሃኢ ኑኒ ሄ ጋላሳ ኦጌ ባዞ ቢዲ ጎዳስ ኑ ጾሳስ ያርሾ ያርሻና ማላ ኑና ዬዳ› ጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ ጭማት ነ ግያባ ስአና። ሄሳፈ ጉየ ኔንነ እስራኤለ ጭማት ግብፀ ካዋኮ ብድ፥ ‘ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ፥ ኑስ ቆንጭስ። ሀእ ኑኒ ሄ ጋላሳ ኦገ መላ ቢታ ብድ፥ ጎዳስ፥ ኑ ፆሳስ ያርሾ ያርሻና መላ ኑና የዳ’ ያግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele cimati ne giyaba si7ana. Hessafe guye, neeninne Isra7eele cimati Gibxe kawako bidi, ‘Goday, Ibraaweta Xoossay, nuus qoncis. Ha77i nuuni heedzu gallasa oge mela biitta bidi, Godaas, nu Xoossaas yarshsho yarshana mela nuna yedda’ yaagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል አለቆችም ይሰሙሃል። አንተና የእስራኤል አለቆች ወደ ግብፅ ንጉሥ ትሄዱና፣ ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተገለጠልን፤ ስለዚህም ወደ ምድረ በዳ የሦስት ቀን መንገድ ተጕዘን ለአምላካችን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መሥዋዕት እንድናቀርብ ፍቀድልን’ ብላችሁ ትነግሩታላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሕዝቤም አንተ የምትነግራቸውን ሁሉ ይሰማሉ፤ ከዚያም በኋላ ከእስራኤል ሕዝብ አለቆች ጋር ሆነህ ወደ ግብጽ ንጉሥ ሂድና ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር ተገልጦልናል፤ ስለዚህም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት እናቀርብ ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ ተጒዘን ወደ በረሓ እንድንሄድ ፍቀድልን’ ብላችሁ ንገሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እቶም ዓበይቲ እስራኤል ድማ ቓልካ ኽሰምዑ እዮም። ንስኻን ንሳቶምን ናብ ንጉስ ግብፂ ኣቲኹም ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዕብራውያን ተገለፀልና። ሕዚ ድማ በይዛኻ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና መስዋእቲ ኽነቕርብ መንገዲ ሰለስተ መዓልቲ ናብ በረኻ ኽንከይድ ስደደና’ በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ቃልካ ኸኣ ኪሰምዑ እዮም። ንስኻን ዓበይቲ እስራኣኤልን ናብ ንጉስ ግብጺ ኣቲኹም፡ ከምዚ ትብልዎ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ተገልጸልና። ሕጂ ድማ በጃኻ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኽንስውእ መገዲ ሰለስተ መዓልቲ ናብ በረኻ ኽንከይድ በልዎ።