Exodus 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ፡ ካብ ሕሰም ግብጺ ናብ ምድሪ ከነኣናውያንን ሄታውያንን ኣሞራውያንን ፈረዛውያንን ህዋውያንን ይቡሳውያንን፡ ናብታ ብጸባን መዓርን ዝመልአት ምድሪ ከደይበኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አልሁ፦ ከግብፅ መከራ ወደ ከነዓናውያን፥ ወደ ኬጤዎናውያን፥ ወደ አሞሬዎናውያን፥ ወደ ፌርዜዎናውያን፥ ወደ ጌርጌሴዎናውያን፥ ወደ ኤዌዎናውያን፥ ወደ ኢያቡሴዎናውያን ሀገር፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ሀገር አወጣችኋለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግብፅም መከራ ወደ ከነዓናውያን ወደ ኬጢያውያንም ወደ አሞራውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ያቡሳውያንም አገር ወተትና ማር ወደምታፈስስ አገር አወጣችኋለሁ አልሁ ብሎ ተገለጠልኝ በላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከግብጽም መከራ ወደ ከነዓናውያን ወደ ኬጢያውያንም ወደ አሞራውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም አገር ወተትና ማር ወደምታፈስስ አገር አወጣችኋለሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተንታ ግብጼ ጋድያ ቱጋፐ ከሳደ፥ ማይነ ኤሳይ ጎግያ ካናነቱዋ፥ ሂተቱዋ፥ አሞራዋናቱዋ፥ ፓርዛዋናቱዋ፥ ሂዌቱዋነ ያቡሳዋናቱዋ ጋድያ አፋና ጋ ኡታድ።’ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hinttentta Gibs'e gadiyaa tuggaappe kessaade, maatsaynne eessay goggiyaa Kanaanetuwaa, Hiitetuwaa, Amoorawaanatuwaa, Parzzawaanatuwaa, Hiiwetuwaanne Yaabusawaanatuwaa gadiyaa afana ga uttaad.› |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani inttena Gibxe biittaa waayeppe kessada pude maaththinne eessi goggiza Kanaaneta, Hiiteta, Amooreta, Paarizeta, Hiiwetanne Yaabuseta biitta efana gadis› gides» gaada yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴና ጊብጼ ቢታ ዋዬፔ ኬሳዳ ፑዴ ማኔ ኤሲ ጎጊዛ ካናኔታ፥ ሂቴታ፥ ኣሞሬታ፥ ፓሪዜታ፥ ሂዌታኔ ያቡሴታ ቢታ ኤፋና ጋዲስ› ጊዴስ» ጋዳ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታና ግብፀ ዋያፐ ከሳዳ ማነ ኤስ ኩምዳ፥ ካናነታ፥ ህተታ፥ አሞረታ፥ ፓርዘታ፥ ህወታነ ያቡሰታ ቢታ ኤፋናዉ ቃላ ገላስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani entana Gibxe waayiyape kessada maathinne eessi kumida, Kanaaneta, Hiteta, Amooreta, Parzeta, Hiwetanne Yaabuseta biitta efanaw qaala gelas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም በግብፅ ከምትቀበሉት መከራ አውጥቼ ማርና ወተት ወደምታፈስሰው ወደ ከነዓናውያን፣ ወደ ኬጢያውያን፣ ወደ አሞራውያን፣ ወደ ፌርዛውያን፣ ወደ ኤዊያውያንና ኢያቡሳውያን ምድር አገባችኋለሁ ብሏል ብለህ ንገራቸው” አለኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በግፍ ጭቈና ከሚሠቃዩባት ከግብጽ ምድር አውጥቼ እነሆ ዛሬ፥ ከነዓናውያን፥ ሒታውያን፥ አሞራውያን፥ ፈሪዛውያን፥ ሒዋውያንና ኢያቡሳውያን የሚኖሩባትን፥ በማርና በወተት የበለጸገች ሰፊና ለም የሆነች ምድር ልሰጣቸው ቃል ገብቻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ መከራ ግብፂ ናብ ምድሪ ከነዓናውያንን ኬጢያውያንን ኣሞራውያንን ፈሪዛውያንን ኤዊያውያንን ኢያቡሳውያንን ናብታ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ ኸደይበኩም እየ’ ኢሉ እዩ ኢልካ ንገሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ጸበባ ግብጺ ናብ ምድሪ ኸነኣናውያን ሒታውያንን ኣሞራውያንን፡ ጸባን መዓርን ናብ እተውሕዝ ምድሪ ኸደይበኩም እየ፡ ድማ በልኩ። |