Exodus 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪዱ ንዓበይቲ እስራኤል ኣኪብኩም በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም፡ ኣምላኽ ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ተራእዩኒ፡ በጺሐኩም ኣለኹ፡ እንታይ ከም እተገብረልኩም ድማ ርእየ ኣለኹ ኣብ ግብጺ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ሰብስብ፤ እንዲህም በላቸው፦ የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ፥ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተገለጠልኝ፦ መጐብኘትን ጐበኘኋችሁ፤ በግብፅም የሚደረግባችሁን አየሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ሰብስብ። እግዚአብሔር የአባቶቻችሁ አምላክ የአብርሃም የይስሐቅም የያዕቆብም አምላክ። መጐብኘትን ጐበኘኋችሁ፥ በግብፅም የሚደረግባችሁን አየሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ትሰበስባለህ እንዲህም ትላቸዋለህ፦ “ጌታ የአባቶቻችሁ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅ፥ የያዕቆብም ተገለጠልኝ፤ እንዲህም አለኝ ‘ጎበኘኋችሁ፥ በግብጽም የሚደረግባችሁን አየሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ስም፤ ባደ እስራኤልያ ጭማቱዋ ሺሻደ፥ ‘መና ጎዳይ ህንተንቱ አዎቱዋ ጾሳይ፥ አብራሃሞ፥ ይሳቃነ ያቆባ ጾሳይ ታዉ ቆንጪደ፤ ታና፥ ታን ህንተንታ ጾሞሳድ፤ ግብጼን ህንተንቱ ቦላ ኦሰቴዳዋካ ታን በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Simmi; baade Israa'eeliyaa c'imatuwaa shiishshaade, ‹Med'inaa Goday hinttenttu aawotuwaa S'oossay, Abrahaama, Yisaak'anne Yaak'ooba S'oossay taw k'onc'c'iide; taana, Taani hinttentta s'omoosaad; Gibs'en hinttenttu bolla oosetteeddawaakka taani be'aaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hee baada Isra7eele cimata shiishshada GODAA intte aawata Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe Xoossi taas qonccidi, ‹Tani intteko yadis; Gibxen intte bolla aazi oosettidaakko tani beyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄ ባዳ ኢስራኤሌ ጪማታ ሺሻዳ ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ጾሲ ታስ ቆንጪዲ፥ ‹ታኒ ኢንቴኮ ያዲስ፤ ጊብጼን ኢንቴ ቦላ ኣዚ ኦሴቲዳኮ ታኒ ቤያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባዳ እስራኤለ ጭማታ ሺሻዳ፥ ጎዳይ ህንተ አዋታ ፆሳይ፥ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ፆሳይ ነዉ ቆንጭዳይሳ ኦዳ። ግብፀን ኤንቲ ዋየትያ ዋይያ ታኒ ፆሞሳዳ በእዳይሳ ኤንታዉ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Bada Isra7eele cimata shiishada, Goday hinte aawata Xoossay, Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba Xoossay new qoncidaysa oda. Gibxen enti waayetiya waayiya taani xomoosada be7idaysa entaw oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሂድና የእስራኤልን አለቆች ሰብስበህ፣ የአባቶቻችሁ የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ የሆነው እግዚአብሔር (ያህዌ) ተገለጠልኝና እንዲህ አለኝ፤ ጐብኝቻችኋለሁ፤ በግብፅ የደረሰባችሁንም አይቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ ሂድና የእስራኤልን ሕዝብ አለቆች ሁሉ በአንድነት ሰብስብ፤ የቀድሞ አባቶቻቸው የአብርሃም የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ እኔ እግዚአብሔር የተገለጥኩልህ መሆኔንም ንገራቸው፤ ወደ እነርሱ ወርጄ ግብጻውያን በእነርሱ ላይ ያደረሱባቸውን ግፍና ጭቈና መመልከቴን ንገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪድ ንዓበይቲ እስራኤል ኣኪብካ ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም፥ ኣምላኽ ኣብርሃም፥ ኣምላኽ ይስሓቅ፥ ኣምላኽ ያእቆብ ብርግፅ ተመልኪቱኩም እዩ፤ ነቲ ኣብ ግብፂ ዝገፍዑኹም ድማ ሪኡ ኣሎ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪድ ንዓበይቲ እስራኤል አኪብካ በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም፡ ኣምላኽ ኣብርሃም፡ ኣምላኽ ይስሃቅ፡ ኣምላኽ ያእቆብ ከኣ ተገልጸለይ፡ ከምዚ ኢሉ፡ ብርግጽ በጺሔኩም፡ እቲ ኣብ ግብጺ ዝገብሩኹም ድማ ርኤኹ። |