Exodus 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣምላኽ፡ እንሆ፡ ናብ ደቂ እስራኤል መጺአ፡ ኣምላኽ ኣቦታትኩም ናባኻትኩም ልኢኹኒ፡ ክብሎም ከለኹ፡ በሎም። ንሳቶም ከኣ፡ እንታይ ይበሃል፡ ክብሉኒ እዮም። እንታይ ክነግሮም እየ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም እግዚአብሔርን፥ “እነሆ፥ እኔ ወደ እስራኤል ልጆች እሄዳለሁ፤ የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ እላቸዋለሁ፤ ‘ስሙስ ማን ነው?’ ብለው በጠየቁኝ ጊዜ ምን እላቸዋለሁ?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም እግዚአብሔርን። እነሆ፥ እኔ ወደ እስራኤል ልጆች በመጣሁ ጊዜ። የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ ባልሁም ጊዜ። ስሙስ ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ ምን እላቸዋለሁ? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እግዚአብሔርን፦ “እኔ ወደ እስራኤል ልጆች ሄጄ፦ ‘የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ’ ባልሁ ጊዜ፦ ‘ስሙ ማን ነው?’ ቢሉኝ፥ ምን እላቸዋለሁ?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ጾሳ፥ “ግዶ ሽን፥ ታን እስራኤለቱዋኮ ባደ፥ ኡንቱንታ፥ ‘ህንተ አዎቱዋ ጾሳይ ታና ህንተንቱኮ ኪቴዳ’ ያግና፥ ኡንቱንቱ ታና፥ ‘አ ሱንይ ኦኔ?’ ያጊደ ኦቾፐ፥ ሄ ዎደ ታን ኡንቱንቶ ዋጋ ኦዶ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse S'oossaa, «Gido shin, taani Israa'eeletuwaakko baade, unttuntta, ‹Hintte aawotuwaa S'oossay taana hinttenttukko kiitteedda› yaagina, unttunttu taana, ‹Aa suntsay oonee?› yaagiide oochchooppe, he wode taani unttunttoo waaga odoo?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Xoossaas, «Gido attiin tani Isra7eele naytakko baada isttas, ‹Intte aawata Xoossi tana intteko kiittides› giikko, istti tana, ‹Iza sunththi oonee?› gi oychchiko he wode tani isttas ay ga yootanee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ጾሳስ፥ «ጊዶ ኣቲን ታኒ ኢስራኤሌ ናይታኮ ባዳ ኢስታስ፥ ‹ኢንቴ ኣዋታ ጾሲ ታና ኢንቴኮ ኪቲዴስ› ጊኮ፥ ኢስቲ ታና፥ ‹ኢዛ ሱን ኦኔ?› ጊ ኦይቺኮ ሄ ዎዴ ታኒ ኢስታስ ኣይ ጋ ዮታኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ፆሳኮ፥ “ግዶሽን፥ ታኒ እስራኤለታኮ ባዳ ኤንታኮ፥ ‘ህንተ አዋታ ፆሳይ ታና ህንተኮ ኪትስ’ ያግኮ፥ ኤንቲ ታና፥ ‘እያ ሱንይ ኦኔ?’ ያግድ ኦይችኮ፥ ታኒ ኤንታዉ ዎይጋዳ ዛሮ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Xoossaako, “Gidoshin, taani Isra7eeletako bada entako, ‘Hinte aawata Xoossay tana hinteko kiittis’ yaagiko, enti tana, ‘Iya sunthay oonee?’ yaagidi oychiko, taani entaw woygada zaaro” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፣ “ወደ እስራኤል ልጆች ሄጄ፣ ‘የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ልኮኛል’ ስላቸው ‘ስሙ ማን ነው?’ ብለው ቢጠይቁኝ ምን እላቸዋለሁ?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም “እኔ ወደ እስራኤል ሕዝብ ሄጄ ‘የቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ልኮኛል’ በምላቸው ጊዜ እነርሱ ‘ስሙ ማን ነው?’ ብለው ቢጠይቁኝ ምን እመልስላቸዋለሁ?” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንእግዚኣብሄር፥ “እንሆ፥ ናብ ደቂ እስራኤል ከይደ፥ ‘ኣምላኽ ኣቦታትኩም ናባኻትኩም ልኢኹኒ’ ምስ በልክዎም፥ ‘ስሙ መን እዩ?’ እንተ በሉንስ፥ እንታይ ክብሎም እየ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኣምላኽ፡ እንሆ፡ ናብ ደቂ እስራኤል መጺኡ፡ ኣቦታትኩም ናባኻትኩም ልኢኹኒ ምስ በልክዎም፡ ስሙ መን እዩ ኣንተ በሉንስ እንታይ ክብሎም ኣየ፡ በሎ። |