Exodus 3:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ብርግጽ ምሳኻትኩም ክኸውን እየ። እዚ ኸኣ ከም ዝለኣኽኩኻ ምልክት ኪኸውን እዩ፡ ንህዝቢ ኻብ ግብጺ እንተ መሪሕካዮ እንተ ዄንካ፡ ኣብዚ ኸረን እዚ ንኣምላኽ ከተገልግል ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን ተና​ገ​ረው፤ እን​ዲህ ሲል፥ “በእ​ው​ነት እኔ ከአ​ንተ ጋር እሆ​ና​ለሁ፤ እኔም እንደ ላክ​ሁህ ይህ ለአ​ንተ ምል​ክት ይሆ​ን​ሃል፤ ሕዝ​ቡን ከግ​ብፅ በአ​ወ​ጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታመ​ል​ካ​ላ​ችሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። በእውነት እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ምልክትህ ይህ ነው፤ ሕዝቡን ከግብፅ ባወጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ ለእግዚአብሔር ትገዛላችሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም፦ “እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ምልክትህ ይህ ይሆናል፤ ሕዝቡን ከግብጽ ባወጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ እግዚአብሔርን ታገለግላላችሁ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ አ፥ “ታን ኔናና ግዳና፤ ቃይ ታን ኔና ኪቴዳዎ ማላይ ሀዋ: ኔን ሄ አሳ ግብጼፐ ከሴዳ ዎደ፥ ሀ ደርያ ቦላን ህንተንቱ ጾሳዉ ጎይናንታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Aa, «Taani neenana gidana; k'ay taani neena kiitteeddawoo mallay hawaa: neeni he asaa Gibs'eppe kesseedda wode, ha deriyaa bollan hinttenttu S'oossaw goynnanita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossika iza, «Tani nenara gidana; qasse tani nena kiittidayssas malatay hayssa; neni he asaa Gibxeppe kessida wode hayssa zuma bollan intte taas Xoossas goynnana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲካ ኢዛ፥ «ታኒ ኔናራ ጊዳና፤ ቃሴ ታኒ ኔና ኪቲዳይሳስ ማላታይ ሃይሳ፤ ኔኒ ሄ ኣሳ ጊብጼፔ ኬሲዳ ዎዴ ሃይሳ ዙማ ቦላን ኢንቴ ታስ ጾሳስ ጎይናና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ዛሪድ፥ “ታኒ ኔራ ግዳና። ቃስ ታኒ ነና ኪትዳይሳስ ማላይ ሀይሳ፤ ኔኒ ታ አሳ ግብፀፈ ከስያ ዎደ ሀ ዙማ ቦላ ህንተ ታና ጎይናና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay zaaridi, “Taani neera gidana. Qassi taani nena kiittidaysas mallay haysa; neeni ta asaa Gibxefe kessiya wode ha zuma bolla hinte tana goyinnana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔ የላክሁህ ለመሆኑ ምልክቱ ይህ ነው፤ ሕዝቡን ከግብፅ ካወጣሃቸው በኋላ በዚህ ተራራ ላይ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ታመልካላችሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም መልሶ “አይዞህ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔ እንደ ላክኹህም ምልክት የሚሆንህ ይህ ነው፤ ሕዝቤን ከግብጽ በምታወጣበት ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ እኔን ታመልኩኛላችሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ፥ “ኣነ ብሓቂ ምሳኻ ክኸውን እየ፤ ኣነ ኸም ዝለኣኽኩኻ ድማ እዙይ ምልክት ይኹንካ፦ ነቲ ህዝቢ ኻብ ግብፂ ምስ ኣውፃእኻዮ፥ ኣብዝ እምባ እዙይ ንእግዚኣብሄር ክተምልኹ ኢኹም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ከኣ ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፡ ኣነ ኸም ዝለኣኽኩኻ ድማ፡ እዚኣ ትእምርቲ ትኹንካ፡ ነቲ ህዝቢ ኻብ ግብጺ ምስ ኣውጻእካዮ፡ ኣብዚ ኸረን እዚ ንኣምላኽ ከተገልግሉ ኢኹም በለ።