Exodus 3:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ብርግጽ ምሳኻትኩም ክኸውን እየ። እዚ ኸኣ ከም ዝለኣኽኩኻ ምልክት ኪኸውን እዩ፡ ንህዝቢ ኻብ ግብጺ እንተ መሪሕካዮ እንተ ዄንካ፡ ኣብዚ ኸረን እዚ ንኣምላኽ ከተገልግል ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን ተናገረው፤ እንዲህ ሲል፥ “በእውነት እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ይህ ለአንተ ምልክት ይሆንሃል፤ ሕዝቡን ከግብፅ በአወጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ እግዚአብሔርን ታመልካላችሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። በእውነት እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ምልክትህ ይህ ነው፤ ሕዝቡን ከግብፅ ባወጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ ለእግዚአብሔር ትገዛላችሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ምልክትህ ይህ ይሆናል፤ ሕዝቡን ከግብጽ ባወጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ እግዚአብሔርን ታገለግላላችሁ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ አ፥ “ታን ኔናና ግዳና፤ ቃይ ታን ኔና ኪቴዳዎ ማላይ ሀዋ: ኔን ሄ አሳ ግብጼፐ ከሴዳ ዎደ፥ ሀ ደርያ ቦላን ህንተንቱ ጾሳዉ ጎይናንታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay Aa, «Taani neenana gidana; k'ay taani neena kiitteeddawoo mallay hawaa: neeni he asaa Gibs'eppe kesseedda wode, ha deriyaa bollan hinttenttu S'oossaw goynnanita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossika iza, «Tani nenara gidana; qasse tani nena kiittidayssas malatay hayssa; neni he asaa Gibxeppe kessida wode hayssa zuma bollan intte taas Xoossas goynnana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲካ ኢዛ፥ «ታኒ ኔናራ ጊዳና፤ ቃሴ ታኒ ኔና ኪቲዳይሳስ ማላታይ ሃይሳ፤ ኔኒ ሄ ኣሳ ጊብጼፔ ኬሲዳ ዎዴ ሃይሳ ዙማ ቦላን ኢንቴ ታስ ጾሳስ ጎይናና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ዛሪድ፥ “ታኒ ኔራ ግዳና። ቃስ ታኒ ነና ኪትዳይሳስ ማላይ ሀይሳ፤ ኔኒ ታ አሳ ግብፀፈ ከስያ ዎደ ሀ ዙማ ቦላ ህንተ ታና ጎይናና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay zaaridi, “Taani neera gidana. Qassi taani nena kiittidaysas mallay haysa; neeni ta asaa Gibxefe kessiya wode ha zuma bolla hinte tana goyinnana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔ የላክሁህ ለመሆኑ ምልክቱ ይህ ነው፤ ሕዝቡን ከግብፅ ካወጣሃቸው በኋላ በዚህ ተራራ ላይ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ታመልካላችሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም መልሶ “አይዞህ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔ እንደ ላክኹህም ምልክት የሚሆንህ ይህ ነው፤ ሕዝቤን ከግብጽ በምታወጣበት ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ እኔን ታመልኩኛላችሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ፥ “ኣነ ብሓቂ ምሳኻ ክኸውን እየ፤ ኣነ ኸም ዝለኣኽኩኻ ድማ እዙይ ምልክት ይኹንካ፦ ነቲ ህዝቢ ኻብ ግብፂ ምስ ኣውፃእኻዮ፥ ኣብዝ እምባ እዙይ ንእግዚኣብሄር ክተምልኹ ኢኹም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከኣ ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፡ ኣነ ኸም ዝለኣኽኩኻ ድማ፡ እዚኣ ትእምርቲ ትኹንካ፡ ነቲ ህዝቢ ኻብ ግብጺ ምስ ኣውጻእካዮ፡ ኣብዚ ኸረን እዚ ንኣምላኽ ከተገልግሉ ኢኹም በለ። |