Exodus 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣምላኽ፡ ናብ ፈርኦን ከይደ ንደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ክመርሖም፡ ኣነ መን እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም እግዚአብሔርን፥ “ወደ ግብፅ ንጉሥ ወደ ፈርዖን እሄድ ዘንድ፥ የእስራኤልንም ልጆች ከግብፅ ምድር አወጣ ዘንድ እኔ ማን ነኝ?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም እግዚአብሔርን። ወደ ፈርዖን የምሄድ የእስራኤልንም ልጆች ከግብፅ የማወጣ እኔ ማን ነኝ? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እግዚአብሔርን፦ “ወደ ፈርዖን የምሄድና የእስራኤልንም ልጆች ከግብጽ የማወጣ እኔ ማን ነኝ?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ ጾሳ፥ “ካትያኮ ባናዉነ እስራኤላቱዋ ግብጼፐ ከሳናዉ ታን ኦኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse S'oossaa, «Kaatiyaakko baanawunne Israa'eelatuwaa Gibs'eppe kessanaw taani oonee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Musey Xoossaas, «Kawozaakko baanaassinne Isra7eele nayta Gibxeppe kessanaas tani oonee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ጾሳስ፥ «ካዎዛኮ ባናሲኔ ኢስራኤሌ ናይታ ጊብጼፔ ኬሳናስ ታኒ ኦኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይ፥ “ካዋኮ ባናዉነ እስራኤለታ ግብፀፈ ከሳናዉ ታኒ ኦኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Musey, “Kawako baanawunne Isra7eeleta Gibxefe kessanaw taani oonee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፣ “ወደ ፈርዖን የምሄድና የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ የማወጣ እኔ ማን ነኝ?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ግን እግዚአብሔርን “ወደ ፈርዖን ሄጄ የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ለማውጣት እኔ ማን ነኝ?” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንእግዚኣብሄር፥ “ናብ ፈርዖን ዝኸይድን ንደቂ እስራኤል ካብ ግብፂ ዘውፅእንከ፥ ኣነ መን እየ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኣምላኽ፡ ናብ ፈርኦን ዝኸይድን ንደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ዘውጽእንከ፡ ኣነ መን እየ በለ፡ በሎ። |