Exodus 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ መጓሰ ሓሙኡ የትሮ ካህን ሚድያን ይሕልዋ ነበረ። ነተን መጓሰ ድማ ናብ ድሕሪት በረኻ መሪሑ ናብ ከረን ኣምላኽ ክሳዕ ሆሬብ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የአማቱን የምድያምን ካህን የዮቶርን በጎች ይጠብቅ ነበር፤ በጎቹንም ወደ ምድረ በዳ ዳርቻ ነዳ፤ ወደ እግዚአብሔርም ተራራ ወደ ኮሬብ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የዮቶርን የአማቱን የምድያምን ካህን በጎች ይጠብቅ ነበር፤ ወደ ምድረ በዳ ዳርቻም በጎቹን ነዳ፥ ወደ እግዚአብሔርም ተራራ ወደ ኮሬብ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም የምድያን ካህን የሆነውን የአማቹን የይትሮን በጎች ያሰማራ ነበር፤ በጎቹን ከምድረ በዳው ማዶ ነዳቸው፥ ወደ እግዚአብሔርም ተራራ ወደ ኮሬብ መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ዎደ ሙሴ ሚድያማ ጋደ ቄስያ፥ ባረ ቦሉዋ ዮቶራ ዶርሳቱዋ ሄሜ፤ እ ሄ ዉድያ ላግ አኪደ መላ ቢታ ጋጻ ጋካናዉ አፊደ ጾሳ ደርያ ሲና ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti wode Muse Miidiyaama gade k'eesiyaa, bare bolluwaa Yotoora dorssatuwaa heemmee; I he wudiyaa laaggi akkiide mela biittaa gas'aa gakkanaw afiide S'oossaa Deriyaa Siina gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Midiyaame biitta qeese, ba bollo Yootore dorsata heemmees; izi dorsata laaggi ekki biidi bazzo biitta gaxa gakkanaas efidi Siina geetettiza Xoossa zumaakko gakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ሚዲያሜ ቢታ ቄሴ፥ ባ ቦሎ ዮቶሬ ዶርሳታ ሄሜስ፤ ኢዚ ዶርሳታ ላጊ ኤኪ ቢዲ ባዞ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ኤፊዲ ሲና ጌቴቲዛ ጾሳ ዙማኮ ጋኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ዎደ ሙሰይ ምድያመ ቢታ ካህንያ፥ ባ ቦሉዋ ዮቶራ ዶርሳነ ዴሻ ሄሜስ። እ ሄ ዉድያ ላግ ኤክድ መላ ቢታ ጋፃን ፆሳ ዙማ ጌተትድ ፄገትያ ኮሬባ ዙማ ቦላ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi wode Musey Midiyaame biitta kahiniya, ba bolluwa Yotora dorsaanne deesha heemmees. I he wudiya laagi ekidi mela biitta gaxan Xoossa zuma geetetidi xeegetiya Koreeba zuma bolla efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ቀን ሙሴ የምድያም ካህን የሆነውን የአማቱን የዮቶር በጎችና ፍየሎች እየጠበቀ ሳለ፣ መንጋውን እየነዳ ወደ ምድረ በዳው ዳርቻ አምርቶ የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ተራራ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ኮሬብ ቀረበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ሙሴ የምድያም ካህን የሆነውን የዐማቹን የየትሮንን በጎች ይጠብቅ ነበር፤ መንጋውንም እየነዳ ከበረሓው ማዶ ወዳለው የእግዚአብሔር ተራራ እየተባለ ወደሚጠራው ወደ ሲና መጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ኣባጊዕ ሓሙኡ ዮቶር ካህን ምድያም፥ ይጓሲ ነበረ። ነተን ኣባጊዕ እናዀብኰበን ናብ ምድረ በዳ፥ ናብቲ ደብሪ እግዚኣብሄር ተብሂሉ ዝፅዋዕ እምባ ኮሬብ መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ኣብጊዕ የትሮ ሓሙኡ፡ ካህን ሚድያን ይጓሲ ነበረ። ነተን ኣባጊዕ እናኸብከበን ናብ ክንየው በረኻ፡ ናብ ሆሬብ ከረን ኣምላኽ መጸ። |