Exodus 29:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መዓልቲ መዓልቲ ድማ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዚኸውን ብዕራይ ኣዳልዉ። ነቲ መሰውኢ ምስ ኣተዓረቕካሉ ድማ ኣጽርዮ፡ ክትቅድሶ ድማ ቅብኣዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕለት ዕለትም ስለ ማስተስረይ ለኀጢአት መሥዋዕት ወይፈኑን ታቀርባለህ፤ ማስተስረያም ባደረግህ ጊዜ መሠዊያውን ታነጻዋለህ፤ ቅዱስም ይሆን ዘንድ ትቀባዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕለት ዕለትም ስለ ማስተስረይ ለኃጢአት መሥዋዕት ወይፈኑን ታቀርባለህ፤ ማስተስረያም ባደረግህ ጊዜ መሠዊያውን ታነጻዋለህ፤ ቅዱስም ይሆን ዘንድ ትቀባዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለማስተስረያ የሚሆን የኃጢአት መሥዋዕት ወይፈን በየቀኑ ታቀርባለህ፤ በእርሱ ላይ ማስተስረያ በምታደርግበት ጊዜ መሠዊያውንም ታስተሰርይለታልህ፤ ቅዱስም እንዲሆን ትቀባዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናጋራይ አቶ ጌተታናዳን ሀቼ ሀቼ ናጋራ ያርሹዋዳን እት ኮሩማ ያርሻ። ሄዋን ያርሽያ ሳኣ ጌሻ፤ ያታደ ያርሽያ ሳኣ ዱማያናዉ ኦካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nagaray atto geetettanaadan hachche hachche nagaraa yarshshuwaadan itti korumaa yarshsha. Hewaan yarshshiyaa sa'aa geeshsha; yaataade yarshshiyaa sa'aa dummayanaw okka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Nagaray atto geetettana mala hach hach nagara gishshas issi mirgo yarsha. Hessankka yarshizasoza geeshsha; histtada yarshizasoza dummaththanaas zayte tiya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ናጋራይ ኣቶ ጌቴታና ማላ ሃች ሃች ናጋራ ጊሻስ ኢሲ ሚርጎ ያርሻ። ሄሳንካ ያርሺዛሶዛ ጌሻ፤ ሂስታዳ ያርሺዛሶዛ ዱማናስ ዛይቴ ቲያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናጋራ አቶተስ እስ እስ ጋላሳን እስ ዎፋኖ ሹካዳ ያርሻ። ሄስ ያርሾ በሳ ጌሼስ። ያታዳ ያርሾ በሳ ፖሎ ጌሻናዉ ሻማሆ ዛይተ ትያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nagaraa atotethas issi issi gallasan issi wofaano shukada yarsha. Hessi yarsho bessa geeshshees. Yaatada yarsho bessa polo geeshshanaw shamaho zayte tiya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለማስተስረያ የሚሆን አንድ ወይፈን የኀጢአት መሥዋዕት አድርገህ በየዕለቱ ሠዋ፤ ለመሠዊያውም ማስተስረያ በማቅረብ መሠዊያውን አንጻው፤ ትቀድሰውም ዘንድ ቅባው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ኃጢአትም ይቅርታ በእያንዳንዱ ቀን አንድ ኰርማ መሥዋዕት አድርገህ አቅርብ፤ ይህም መሠዊያውን ያነጻል፤ የተቀደሰም ይሆን ዘንድ የወይራ ዘይት ቀባው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በብመዓልቱ ኸዓ ንስርየት ሓጢኣት ሓደ ዝራብዕ ሰውእ፤ ስርየት ሓጢኣት ብምግባር ድማ ነቲ መሰውኢ ኣፅርዮ፤ ዘይቲ እናቐባእኻውን ቀድሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ጸጽባሕ ከኣ ንመተዓረቒ ዝኸውን ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሓደ ዝራብዕ ኣቕርብ። ነቲ መሰውኢ ኸኣ በቲ እትዕረቕሉ ኣጽርዮ፡ ክትቅስዶውን ልኸዮ። |