Exodus 29:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መዓልቲ መዓልቲ ድማ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዚኸውን ብዕራይ ኣዳልዉ። ነቲ መሰውኢ ምስ ኣተዓረቕካሉ ድማ ኣጽርዮ፡ ክትቅድሶ ድማ ቅብኣዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዕለት ዕለ​ትም ስለ ማስ​ተ​ስ​ረይ ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ወይ​ፈ​ኑን ታቀ​ር​ባ​ለህ፤ ማስ​ተ​ስ​ረ​ያም ባደ​ረ​ግህ ጊዜ መሠ​ዊ​ያ​ውን ታነ​ጻ​ዋ​ለህ፤ ቅዱ​ስም ይሆን ዘንድ ትቀ​ባ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዕለት ዕለትም ስለ ማስተስረይ ለኃጢአት መሥዋዕት ወይፈኑን ታቀርባለህ፤ ማስተስረያም ባደረግህ ጊዜ መሠዊያውን ታነጻዋለህ፤ ቅዱስም ይሆን ዘንድ ትቀባዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለማስተስረያ የሚሆን የኃጢአት መሥዋዕት ወይፈን በየቀኑ ታቀርባለህ፤ በእርሱ ላይ ማስተስረያ በምታደርግበት ጊዜ መሠዊያውንም ታስተሰርይለታልህ፤ ቅዱስም እንዲሆን ትቀባዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናጋራይ አቶ ጌተታናዳን ሀቼ ሀቼ ናጋራ ያርሹዋዳን እት ኮሩማ ያርሻ። ሄዋን ያርሽያ ሳኣ ጌሻ፤ ያታደ ያርሽያ ሳኣ ዱማያናዉ ኦካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nagaray atto geetettanaadan hachche hachche nagaraa yarshshuwaadan itti korumaa yarshsha. Hewaan yarshshiyaa sa'aa geeshsha; yaataade yarshshiyaa sa'aa dummayanaw okka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Nagaray atto geetettana mala hach hach nagara gishshas issi mirgo yarsha. Hessankka yarshizasoza geeshsha; histtada yarshizasoza dummaththanaas zayte tiya.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ናጋራይ ኣቶ ጌቴታና ማላ ሃች ሃች ናጋራ ጊሻስ ኢሲ ሚርጎ ያርሻ። ሄሳንካ ያርሺዛሶዛ ጌሻ፤ ሂስታዳ ያርሺዛሶዛ ዱማናስ ዛይቴ ቲያ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናጋራ አቶተስ እስ እስ ጋላሳን እስ ዎፋኖ ሹካዳ ያርሻ። ሄስ ያርሾ በሳ ጌሼስ። ያታዳ ያርሾ በሳ ፖሎ ጌሻናዉ ሻማሆ ዛይተ ትያ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nagaraa atotethas issi issi gallasan issi wofaano shukada yarsha. Hessi yarsho bessa geeshshees. Yaatada yarsho bessa polo geeshshanaw shamaho zayte tiya.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለማስተስረያ የሚሆን አንድ ወይፈን የኀጢአት መሥዋዕት አድርገህ በየዕለቱ ሠዋ፤ ለመሠዊያውም ማስተስረያ በማቅረብ መሠዊያውን አንጻው፤ ትቀድሰውም ዘንድ ቅባው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ኃጢአትም ይቅርታ በእያንዳንዱ ቀን አንድ ኰርማ መሥዋዕት አድርገህ አቅርብ፤ ይህም መሠዊያውን ያነጻል፤ የተቀደሰም ይሆን ዘንድ የወይራ ዘይት ቀባው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በብመዓልቱ ኸዓ ንስርየት ሓጢኣት ሓደ ዝራብዕ ሰውእ፤ ስርየት ሓጢኣት ብምግባር ድማ ነቲ መሰውኢ ኣፅርዮ፤ ዘይቲ እናቐባእኻውን ቀድሶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ጸጽባሕ ከኣ ንመተዓረቒ ዝኸውን ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሓደ ዝራብዕ ኣቕርብ። ነቲ መሰውኢ ኸኣ በቲ እትዕረቕሉ ኣጽርዮ፡ ክትቅስዶውን ልኸዮ።