Exodus 29:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ስጋ ቅድስታት ወይ ካብቲ እንጌራ ክሳዕ ንግሆ እንተ ተሪፉ፡ ነቲ ዝተረፈ ብሓዊ ኣቃጽሎ። ቅዱስ ስለ ዝኾነ ከይብላዕ ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቅድስናው መሥዋዕት ሥጋ ወይም እንጀራ እስከ ነገ ቢተርፍ፥ የቀረውን በእሳት ታቃጥለዋለህ፤ የተቀደሰ ነውና አይበላም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተካኑበትም ሥጋ ወይም እንጀራ ተርፎ ቢያድር፥ የቀረውን በእሳት ታቃጥለዋለህ፤ የተቀደሰ ነውና አይበላም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተቀደሰው ሥጋ ወይም ቂጣ ተርፎ ቢያድር፥ የቀረውን በእሳት ታቃጥለዋለህ፤ የተቀደሰ ስለሆነ አይበላም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄስያ ግዲደ ሱንትያ ዎደ ሹኬዳ ዶርሳ ኮልያ አሹዋፐ ዎይ ኡክፐ ዎንታ ጋካናዉ ፓላሂደ አቆፐ፥ ታማን ጹገቶ፤ ጌሻ ግዴዳ ድራዉ ሜተቶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesiyaa gidiide suntsettiyaa wode shukkeedda dorssaa koliyaa ashuwaappe woy Ukitsaappe wontta gakkanaw palahiide ak'ooppe, taman s'uugetto; geeshsha gideedda diraw meetettoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeeseteththan sunththanaas shukkida dharshoza ashoppe woykko ukeththaafe maalado gakkanaas palahidi aqikko dumma gidida gishshas taman xuugetto attiin meetettofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቴን ሱንናስ ሹኪዳ ርሾዛ ኣሾፔ ዎይኮ ኡኬፌ ማላዶ ጋካናስ ፓላሂዲ ኣቂኮ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ታማን ጹጌቶ ኣቲን ሜቴቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሹዋፐነ ካፈ ምሽን አትድ አቅኮ፥ ታማን ፁገቶ፤ ጌሽ ግድዳ ግሾ ሜተቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ashuwapenne kathaafe mishin attidi aqiko, taman xuugeto; geeshshi gidida gisho meetetofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከክህነቱ የአውራ በግ ሥጋ ወይም ከቂጣው እስከ ንጋት ድረስ ቢተርፍ አቃጥለው፤ የተቀደሰ ስለሆነ መበላት የለበትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሥጋውም ሆነ ከኅብስቱ ሳይበላ ተርፎ ያደረ ቢኖር በእሳት ይቃጠል፤ የተቀደሰ ስለ ሆነም መበላት የለበትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ስጋ ናይቲ ኣብ ምቕባል ክህነት ዝሕረድ ማጕላ፥ ወይ ካብቲ ቕጫ ኽሳዕ ንፅባሒቱ ዝኾነ እንተ ተረፈ፥ ነቲ ተረፍ ብሓዊ ኣቃፅሎ፤ ቅዱስ እዩ እሞ ሰብ ኣይብልዓዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ ስጋ ምቕዳስ ወይ ካብቲ ኣንጌራ ገለ ኽሳዕ ንጽብሒቱ ኣንተ ተረፈ፡ ነቲ ተረፍ ብሓዊ ኣንድዶ፡ ቅዱስ እዩ ኣሞ፡ ኣይበላዕ። |