Exodus 29:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮንን ደቁን ድማ ስጋ እቲ ድዑልን ነቲ ኣብ መሶብ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ዘሎ እንጌራን ይበልዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንና ልጆቹም የአውራውን በግ ሥጋ፥ በመሶብም ያለውን እንጀራ በምስክሩ ድንኳን በር ይበሉታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንና ልጆቹም የአውራውን በግ ሥጋ በሌማትም ያለውን እንጀራ በመገናኛው ድንኳን በር ይበሉታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንና ልጆቹ የአውራውን በግ ሥጋና በሌማት ያለውን ቂጣ በመገናኛው ድንኳን በር ሆነው ይበሉታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮነነ አ ናናይ ዶርሳ ኦርግያ አሹዋካ ማሶፍያን ደእያ ኡክ ጾሳ ዱንካንያ ገልያ ፐንግያን ሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroonenne Aa naanay dorssaa orggiyaa ashuwaakka masoofiyaan de'iyaa ukitsaa S'oossaa Dunkkaaniyaa geliyaa penggiyaan miino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooneynne iza nayti dharshoza ashaa leematen diza ukeththara Xoossa Dunkaane pengen metto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ርሾዛ ኣሻ ሌማቴን ዲዛ ኡኬራ ጾሳ ዱንካኔ ፔንጌን ሜቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮንነ እያ ናይት ማራዝያ አሹዋ ጋይታን አትዳ ኡይራ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroninne iya nayti maraziya ashuwa gaytan attida uythaara Geeshsha Dunkaaniya pengen mo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንና ወንዶች ልጆቹ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ የአውራውን በግ ሥጋና በሌማት ያለውን ዳቦ ይብሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንንም ሥጋ በመሶብ ውስጥ ተርፎ ከቀረው ቂጣ ጋር በቅዱሱ ድንኳኔ ደጃፍ ሆነው ይብሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮንን ደቁን ድማ፥ ንስጋ እቲ ማጕላን ነቲ ኣብ መሶብ ዘሎ ቕጫን፥ ኣብ ኣፍ እቲ መራኸቢ ድንኳን ኮይኖም ይብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮንን ደቁን ድማ ንስጋ እቲ ድዑልን ነቲ ኣብ ኣፍ ድንኳን ምርኻብ ኮይኖም ይብልዕዎ። |