Exodus 29:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ካብ ደቂ እስራኤል ዝመጸ ናይ ዘለኣለም ሕጊ ንኣሮንን ደቁን ኪኸውን እዩ። መስዋእቲ ልዕል ዝበለ እዩ እሞ፤ ንሱ ድማ ንደቂ እስራኤል ናይ ምስጋና መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ዝገብርዎ መስዋእቲ ምስጋና ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም የተለየ ቍርባን ነውና ከእስራኤልልጆች ዘንድ ለዘለዓለም የአሮንና የልጆቹ ሕግ ይሁን፤ የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡት የደኅንነት መሥዋዕታቸው የተለየ ቍርባን ይሆናል፤ ለእግዚአብሔር የተለየ ቍርባን ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያውም የማንሣት ቍርባን ነውና ከእስራኤል ልጆች ዘንድ ለዘላለም የአሮንና የልጆቹ ወግ ይሁን፤ የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡት የደኅንነት መሥዋዕታቸው የማንሣት ቍርባን ይሆናል፤ ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማንሣት ቁርባን ነውና ከእስራኤል ልጆች ዘንድ የአሮንና የልጆቹ ድርሻ ይሁን፤ የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡት የሰላም መሥዋዕታቸው የማንሣት ቁርባን ይሆናል፤ ለጌታ የማንሣት ቁርባን ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ መና ጎዳዉ እምያ እትፐተ ያርሹዋፐ ቃያ ባጋዉ ዎጋይ፥ ኡባ ገደካ እስራኤልያ አሳፐ ሺቆደ አሮናዉነ አ ናናዉ ጋክያ ግሹዋ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Med'inaa Godaw immiyaa ittippetetsaa yarshshuwaappe k'aatsiyaa baggaw wogay, ubbaa gedekka Israa'eeliyaa asaappe shiik'oode Aaroonawunne Aa naanaw gakkiyaa gishuwaa gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay GODAAS shiishshiza issifeteththa yarshozappe angasozanne gedaza ubba wodekka Aaroonessinne iza attuma nayta gakkiza gisha gido. Ays giikko hayssi Isra7eele asay GODAAS shiishshiza imota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ሺሺዛ ኢሲፌቴ ያርሾዛፔ ኣንጋሶዛኔ ጌዳዛ ኡባ ዎዴካ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ኣቱማ ናይታ ጋኪዛ ጊሻ ጊዶ። ኣይስ ጊኮ ሃይሲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ሺሺዛ ኢሞታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለት ኡባይ ካህነ ሹማናዉ ዎይኮ አንጀታናዉ ጎዳስ አንጋሶነ ጉየ ቶሆ ያርሾ እምያ ዎደ አሾይ ታዉ ዱማትዳይሳ ግዶ። ሽን ግሾይ አሮናስነ እያ ናይታስ ጋኮ፤ ሄ ዎጋይ ላመቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleti ubbay kahine shuumanaw woyko anjetanaw Godaas Angaasonne guye toho yarsho immiya wode ashoy taw dummatidaysa gido. Shin gishoy Aaronasinne iya naytas gako; he wogay laametofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአሮንና ለወንዶች ልጆቹ የዘወትር የእስራኤላውያን ድርሻ የሚሆነው ይህ ነው፤ ከኅብረት መሥዋዕታቸው እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤ የአንድነት መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ የእንስሳው ፍርምባና በቀኝ በኩል ያለውን የኋላ እግር ለአሮንና ለልጆቹ ድርሻ ሆኖ እንዲመደብ ወስኛለሁ፤ ውሳኔውም ቋሚ ሥርዓት ይሆናል፤ ይህ እንግዲህ ሕዝቡ ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው መባ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ኣሮንን ደቁን ካብ ደቂ እስራኤል ዝቕበልዎ ብፅሒት ንዘለኣለም ሕጊ ይኹን። እዝ ብፅሒት እዙይ፥ ካብቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርቡለይ ዝለዓል መስዋእቲ ምስጋና እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ዚለዐል መስዋእቲ እዩ እሞ፡ ካብ ደቂ እስራኤል ናሮንን ንደቁን ሕጊ ዘለኣለም ይኹን። እዚ ኻብቲ ደቂ እስራኤል ካብ ናይ ምስጋና መስዋእቶም ዚለዐል መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ዚለዐል መስዋእቶም ይኹን። |