Exodus 29:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ካብ ደቂ እስራኤል ዝመጸ ናይ ዘለኣለም ሕጊ ንኣሮንን ደቁን ኪኸውን እዩ። መስዋእቲ ልዕል ዝበለ እዩ እሞ፤ ንሱ ድማ ንደቂ እስራኤል ናይ ምስጋና መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ዝገብርዎ መስዋእቲ ምስጋና ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም የተ​ለየ ቍር​ባን ነውና ከእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ል​ጆች ዘንድ ለዘ​ለ​ዓ​ለም የአ​ሮ​ንና የል​ጆቹ ሕግ ይሁን፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት የደ​ኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸው የተ​ለየ ቍር​ባን ይሆ​ናል፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ለየ ቍር​ባን ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያውም የማንሣት ቍርባን ነውና ከእስራኤል ልጆች ዘንድ ለዘላለም የአሮንና የልጆቹ ወግ ይሁን፤ የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡት የደኅንነት መሥዋዕታቸው የማንሣት ቍርባን ይሆናል፤ ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማንሣት ቁርባን ነውና ከእስራኤል ልጆች ዘንድ የአሮንና የልጆቹ ድርሻ ይሁን፤ የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡት የሰላም መሥዋዕታቸው የማንሣት ቁርባን ይሆናል፤ ለጌታ የማንሣት ቁርባን ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱ መና ጎዳዉ እምያ እትፐተ ያርሹዋፐ ቃያ ባጋዉ ዎጋይ፥ ኡባ ገደካ እስራኤልያ አሳፐ ሺቆደ አሮናዉነ አ ናናዉ ጋክያ ግሹዋ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuu Med'inaa Godaw immiyaa ittippetetsaa yarshshuwaappe k'aatsiyaa baggaw wogay, ubbaa gedekka Israa'eeliyaa asaappe shiik'oode Aaroonawunne Aa naanaw gakkiyaa gishuwaa gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay GODAAS shiishshiza issifeteththa yarshozappe angasozanne gedaza ubba wodekka Aaroonessinne iza attuma nayta gakkiza gisha gido. Ays giikko hayssi Isra7eele asay GODAAS shiishshiza imota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ሺሺዛ ኢሲፌቴ ያርሾዛፔ ኣንጋሶዛኔ ጌዳዛ ኡባ ዎዴካ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ኣቱማ ናይታ ጋኪዛ ጊሻ ጊዶ። ኣይስ ጊኮ ሃይሲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ሺሺዛ ኢሞታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለት ኡባይ ካህነ ሹማናዉ ዎይኮ አንጀታናዉ ጎዳስ አንጋሶነ ጉየ ቶሆ ያርሾ እምያ ዎደ አሾይ ታዉ ዱማትዳይሳ ግዶ። ሽን ግሾይ አሮናስነ እያ ናይታስ ጋኮ፤ ሄ ዎጋይ ላመቶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleti ubbay kahine shuumanaw woyko anjetanaw Godaas Angaasonne guye toho yarsho immiya wode ashoy taw dummatidaysa gido. Shin gishoy Aaronasinne iya naytas gako; he wogay laametofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለአሮንና ለወንዶች ልጆቹ የዘወትር የእስራኤላውያን ድርሻ የሚሆነው ይህ ነው፤ ከኅብረት መሥዋዕታቸው እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቤ የአንድነት መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ የእንስሳው ፍርምባና በቀኝ በኩል ያለውን የኋላ እግር ለአሮንና ለልጆቹ ድርሻ ሆኖ እንዲመደብ ወስኛለሁ፤ ውሳኔውም ቋሚ ሥርዓት ይሆናል፤ ይህ እንግዲህ ሕዝቡ ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው መባ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ኣሮንን ደቁን ካብ ደቂ እስራኤል ዝቕበልዎ ብፅሒት ንዘለኣለም ሕጊ ይኹን። እዝ ብፅሒት እዙይ፥ ካብቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርቡለይ ዝለዓል መስዋእቲ ምስጋና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ዚለዐል መስዋእቲ እዩ እሞ፡ ካብ ደቂ እስራኤል ናሮንን ንደቁን ሕጊ ዘለኣለም ይኹን። እዚ ኻብቲ ደቂ እስራኤል ካብ ናይ ምስጋና መስዋእቶም ዚለዐል መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ዚለዐል መስዋእቶም ይኹን።