Exodus 29:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣፍልቢ መስዋእቲ ማዕበልን መንኵብ እቲ ዝንቀሳቐስን ዝለዓልን መስዋእቲ ምውጥዋጥ መስዋእቲ፡ ካብ ድዑል ቅድስና፡ ንኣሮንን ንደቁን ቅድስዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሚካኑበትም አውራ በግ የተወሰደ ለአሮንና ለልጆቹ ወግ የሚሆን ለመሥዋዕት የተለየውን ፍርምባና የተነሣውን ወርች ትቀድሳለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሚካኑበትም አውራ በግ የተወሰደ ለአሮንና ለልጆቹ ወግ የሚሆን ለመሥዋዕት የተወዘወዘውን ፍርምባና የተነሣውን ወርች ትቀድሳለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለክህነት ሥርዓት ከቀረበው አውራ በግ የተወሰደ ለአሮንና ለልጆቹ ድርሻ የሚሆን ለመሥዋዕት የተወዘወዘውን ፍርምባና የተነሣውን ወርች ትቀድሳለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ሹኬዳ ዶርሳ አሹዋ ቆሞቱዋፐ፥ ያርሹዋ ኦደ ቃዳ አንጎሱዋነ ጾሳ ስንን ፑደ ቶኬዳ ገድያ ጌሻ፤ ሄዋንቱ አሮናዉነ አ ናናዉ ግሹዋ ግዳናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He shukkeedda dorssaa ashuwaa k'ommotuwaappe, yarshshuwaa ootsiide k'aatseedda anggoosuwaanne S'oossaa sintsan pude tookkeedda gediyaa geeshsha; hewanttu Aaroonawunne Aa naanaw gishuwaa gidanawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «He shukettida dharshoza ashoppe yarsho ooththidi yaanne haa qaaseththida angasozanne GODAA sinth shiiqida gedaa dummasa. Hessika Aaroone gishanne iza nayta gisha gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄ ሹኬቲዳ ርሾዛ ኣሾፔ ያርሾ ኦዲ ያኔ ሃ ቃሴዳ ኣንጋሶዛኔ ጎዳ ሲን ሺቂዳ ጌዳ ዱማሳ። ሄሲካ ኣሮኔ ጊሻኔ ኢዛ ናይታ ጊሻ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካህነይ ሹመትያ ዎደ፥ አሮናነ እያ ናይታ ካህነተን ሹማናዉ ኤከትዳ አንጋሱዋነ ቶሆ አሹዋ ታዉ ዱማያ። ሄስካ፥ ካህነታ ጋክያ ግሾ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kahiney shuumetiya wode, Aaronanne iya nayta kahinetethan shuumanaw eketida angaaysuwanne toho ashuwa taw dummaya. Hessika, kahineta gakiya gisho gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለአሮንና ለወንዶች ልጆቹ ለክህነት የሆኑትን የአውራውን በግ ብልቶች ቀድሳቸው። የተወዘወዘውን ፍርምባና የቀረበውን ወርች |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሮንና ልጆቹ ከሚካኑበት አውራ በግ ተወስዶ ለመሥዋዕት የተወዘወዘውን ፍርምባና የተነሣውን ወርች ትቀድሳለህ። እርሱም ተመልሶ ለካህናቱ የሚመደብ ድርሻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቲ ናባይ እናወዝወዝካ ኸም መስዋእቲ ዝቐርብ፥ ናይቲ ኽህነት ክወሃብ እንተሎ ዝሕረድ ማጕላ፥ ግደ ኣሮንን ደቁን ዝኾነ ሓኸለን እግርን ቀድሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንኣሮንን ንደቁን ዚግባእ፡ ነቲ ሓኸለ ዚውዝውዝ መስዋእትን ነቲ ዚለዐል መስዋእቲ እግርን ናይቲ ድዑል ምቕዳስ፡ ዝውዝወዝን ዚለዐልን ቀድሶ። |