Exodus 29:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣፍልቢ እቲ ድዑል ቕዳስ ኣሮን ወሲድካ ኣብ ቅድሚ የሆዋ መስዋእቲ ምውጥዋጥ ጌርካ ኣንቀሳቕሶ። ናትካ ግደ ድማ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለአሮንም ክህነት የታረደውን የአውራውን በግ ፍርምባ ወስደህ ለሚለይ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ትለየዋለህ፤ እርሱም የአንተ ወግ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአሮንም ክህነት የታረደውን በግ ፍርምባ ወስደህ ለሚወዘወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ትወዘውዘዋለህ፤ እርሱም የአንተ ወግ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአሮን የክህነት ሥርዓት የታረደውን በግ ፍርምባ ወስደህ ለሚወዘወዝ ቁርባን በጌታ ፊት ትወዘውዘዋለህ፤ እርሱም የአንተ ድርሻ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮነ ቄሳ ግዲደ ሱንትያ ዎደ ሹኬዳ ዶርሳ ኮልያ አንጎሱዋ አካደ፥ መና ጎዳ ስንን ቃያ ያርሹዋዳን ቃ፤ ሄዌ ኔና ጋክያ ነ ምያ ግሹዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroone k'eesa gidiide suntsettiyaa wode shukkeedda dorssaa koliyaa anggoosuwaa akkaade, Med'inaa Godaa sintsan k'aatsiyaa yarshshuwaadan k'aatsaa; hewe neena gakkiyaa ne miyaa gishuwaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooney qeese gididi summiza wode shukkida dharshoza angaso ekkada GODAA sinththan yaanne haa qaaseththiza yarsho histta qaaseththa; hayssi inttena gakkiza gisha gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይ ቄሴ ጊዲዲ ሱሚዛ ዎዴ ሹኪዳ ርሾዛ ኣንጋሶ ኤካዳ ጎዳ ሲንን ያኔ ሃ ቃሴዛ ያርሾ ሂስታ ቃሴ፤ ሃይሲ ኢንቴና ጋኪዛ ጊሻ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን ካህነ ግድድ ሹመትያ ዎደ ሹክዳ ማራዝያ አንጋሱዋ ኤካዳ፥ ጎዳ ስንን ዩሾ ያርሾ ኦ። ሄስ ህንተና ጋክያ ግሾ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni kahine gididi shuumetiya wode shukida maraziya angaasuwa ekada, Godaa sinthan yuusho yarsho ootha. Hessi hintena gakiya gisho gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአሮን ክህነት የአውራ በጉን ፍርምባ ከወሰድህ በኋላ እንደሚወዘወዝ መሥዋዕት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ወዝውዘው፤ ይህም የአንተ ድርሻ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለአሮን ክህነት ሥርዓት ከታረደው የበግ አውራ ፍርምባውን ወስደህ ለእኔ ለእግዚአብሔር በመወዝወዝ የሚቀርብ መባ አድርገህ አንሣ፤ ይህም ለእናንተው የሚመደብ ድርሻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓኸለ ናይቲ ኣሮን ክህነት ክቕበል እንተሎ ዝተሓረደ ማጕላ ውሰድ፤ ሽዑ ናባይ እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ጌርካ ኣብ ቅድመይ ኣቕርቦ። እዙይ ግዴኻ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓኸለ እቲ ድዑል ምቕዳስ ኣሮን ውሰድ እሞ ከም ዚውዝውዝ መስዋእቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ወዝውዞ። ንሱ ኸኣ ግዴኻ ይኹን። |