Exodus 29:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኣእዳዎም ወሲድካ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ጥዑም ጨና ዀይኑ ኣብ መሰውኢ ሓዊ ኣንድዶ። ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ጃ​ቸ​ውም ትቀ​በ​ለ​ዋ​ለህ፤ በመ​ሥ​ዊ​ያ​ውም ላይ ከሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ጋር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን ታቃ​ጥ​ለ​ዋ​ለህ፤ እርሱ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእጃቸውም ትቀበለዋለህ፥ በመሠዊያውም ላይ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በእግዚአብሔር ፊት ጣፋጭ ሽቱ እንዲሆን ታቃጥለዋለህ፤ እርሱ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእጃቸውም ትቀበለዋለህ፥ በጌታ ፊት መልካም መዓዛ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር ታቃጥለዋለህ፤ ይህም ለጌታ የእሳት ቁርባን ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ኡንቱንቱ ኩሽያፐ ሀዋንታ አካደ፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ዎደ፥ ጹግያ ያርሹዋና ጋደ፥ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሽኩ ጋናዳን፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ታማን ጹጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan unttunttu kushiyaappe hawantta akkaade, yarshshiyaa sa'aa bolla wotsaade, s'uuggiyaa yarshshuwaanna gatsaade, Med'inaa Godaw sawuwaa toshikku gaanaadan, yarshshiyaa sa'aa bolla taman s'uugga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye neni istta kusheppe heyta ekkada, yarshizasoza bolla woththada, xuugettiza yarshora issife gaththada, GODAAS sawo tunnu gaana mala, yarshizasoza bolla taman xuugga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኢስታ ኩሼፔ ሄይታ ኤካዳ፥ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዎዳ፥ ጹጌቲዛ ያርሾራ ኢሲፌ ጋዳ፥ ጎዳስ ሳዎ ቱኑ ጋና ማላ፥ ያርሺዛሶዛ ቦላ ታማን ጹጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንታ ኩሸፐ ኤካዳ ያርሾ በሳ ቦላ ዎ፤ ፁሳ ያርሹዋራ ጋዳ፥ ጎዳ ሳዋና መላ ያርሾ በሳ ቦላ ታማን ፁጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, enta kushepe ekada yarsho bessa bolla wotha; xuussa yarshuwara gathada, Godaa sawana mela yarsho bessa bolla taman xuugga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ከእጃቸው ወስደህ ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መልካም መዐዛ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ አቃጥለው፤ ይህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱም በመቀበል ለእኔ የምግብ መባ አድርገህ ታቀርበው ዘንድ በሚቃጠለው መሥዋዕት ጫፍ ላይ አኑረህ በመሠዊያው ላይ አቃጥለው፤ ይህም መባ መዓዛው እኔን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኣእዳዎም ወሲድካ፥ ኣብ ቅድመይ ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን፥ ምስቲ ዝተቓፀለ መስዋእቲ ጌርካ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ መሰውኢ ኣቃፅሎ። እዙይ ንኣይ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኣእዳዎም ወሲድካ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ዝሓርር መስዋእቶ ኣሕድሮ። እዚ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ እዩ።