Exodus 29:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኣእዳዎም ወሲድካ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ጥዑም ጨና ዀይኑ ኣብ መሰውኢ ሓዊ ኣንድዶ። ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚቐርብ መስዋእቲ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእጃቸውም ትቀበለዋለህ፤ በመሥዊያውም ላይ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በእግዚአብሔር ፊት በጎ መዓዛ እንዲሆን ታቃጥለዋለህ፤ እርሱ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእጃቸውም ትቀበለዋለህ፥ በመሠዊያውም ላይ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በእግዚአብሔር ፊት ጣፋጭ ሽቱ እንዲሆን ታቃጥለዋለህ፤ እርሱ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእጃቸውም ትቀበለዋለህ፥ በጌታ ፊት መልካም መዓዛ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር ታቃጥለዋለህ፤ ይህም ለጌታ የእሳት ቁርባን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኡንቱንቱ ኩሽያፐ ሀዋንታ አካደ፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ዎደ፥ ጹግያ ያርሹዋና ጋደ፥ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሽኩ ጋናዳን፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ታማን ጹጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan unttunttu kushiyaappe hawantta akkaade, yarshshiyaa sa'aa bolla wotsaade, s'uuggiyaa yarshshuwaanna gatsaade, Med'inaa Godaw sawuwaa toshikku gaanaadan, yarshshiyaa sa'aa bolla taman s'uugga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye neni istta kusheppe heyta ekkada, yarshizasoza bolla woththada, xuugettiza yarshora issife gaththada, GODAAS sawo tunnu gaana mala, yarshizasoza bolla taman xuugga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኢስታ ኩሼፔ ሄይታ ኤካዳ፥ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዎዳ፥ ጹጌቲዛ ያርሾራ ኢሲፌ ጋዳ፥ ጎዳስ ሳዎ ቱኑ ጋና ማላ፥ ያርሺዛሶዛ ቦላ ታማን ጹጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንታ ኩሸፐ ኤካዳ ያርሾ በሳ ቦላ ዎ፤ ፁሳ ያርሹዋራ ጋዳ፥ ጎዳ ሳዋና መላ ያርሾ በሳ ቦላ ታማን ፁጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, enta kushepe ekada yarsho bessa bolla wotha; xuussa yarshuwara gathada, Godaa sawana mela yarsho bessa bolla taman xuugga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ከእጃቸው ወስደህ ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መልካም መዐዛ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ አቃጥለው፤ ይህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቃጠል መሥዋዕት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነርሱም በመቀበል ለእኔ የምግብ መባ አድርገህ ታቀርበው ዘንድ በሚቃጠለው መሥዋዕት ጫፍ ላይ አኑረህ በመሠዊያው ላይ አቃጥለው፤ ይህም መባ መዓዛው እኔን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኣእዳዎም ወሲድካ፥ ኣብ ቅድመይ ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን፥ ምስቲ ዝተቓፀለ መስዋእቲ ጌርካ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ መሰውኢ ኣቃፅሎ። እዙይ ንኣይ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኣእዳዎም ወሲድካ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ዝሓርር መስዋእቶ ኣሕድሮ። እዚ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ እዩ። |