Exodus 29:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ነቲ ድዑል ቀቲልካ ካብ ደሙ ወሲድካ ኣብ የማናይ እዝኒ ኣሮንን ኣብ የማናይ እዝኒ ደቁን ኣብ ኣጻብዕቲ የማነይቲ ኢዶምን ኣብ ዓባይ ኣጻብዕቲ የማነይቲ እግሮምን ምልካይ፡ ነቲ… ደም ኣብ ዙርያ መሰውኢ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አውራውንም በግ ታርደዋለህ፤ ደሙንም ትወስዳለህ፤ የአሮንንም የቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የቀኝ እጁንና የቀኝ እግሩን አውራ ጣት ጫፍ፥ የልጆቹንም የቀኝ ጆሮአቸውን ጫፍ፥ የቀኝ እጃቸውንና የቀኝ እግራቸውን አውራ ጣት ታስነካለህ፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ትረጨዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አውራውንም በግ ታርደዋለህ፥ ደሙንም ትወስዳለህ፥ የአሮንንም የቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የልጆቹንም የቀኝ ጆሮአቸውን ጫፍ፥ የቀኝ እጃቸውንና የቀኝ እግራቸውን አውራ ጣት ታስነካለህ፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ትረጨዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አውራውን በግ አርደህ ደሙን ትወስዳለህ፥ የአሮንንም የቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የልጆቹንም የቀኝ ጆሮአቸውን ጫፍ፥ የቀኝ እጃቸውንና የቀኝ እግራቸውን አውራ ጣት ታስነካለህ፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ዙሪያውን ትረጨዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዶርሳ ኮልያ ሹካደ፥ አ ሱፐ አማሬዳዋ አካደ፥ አሮናዉነ አ ናናዉ ኡሸቻ ሀይቱዋ ጼራ፥ ኡንቱንቱ ኡሸቻ ኩሸቶ ዎጋ ብራቱዋነ ኡንቱንቱ ኡሸቻ ገደቶ ዎጋ ብራቱዋ ኦካ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ አቴዳ ሱ ያርሽያ ሳኣ ምይያን ኡባ ሳኣን ፑሻካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He dorssaa koliyaa shukkaade, Aa suutsaappe amareedawaa akkaade, Aaroonawunne Aa naanaw ushechcha haytsatuwaa s'eeraa, unttunttu ushechcha kushetoo wogga birad'd'etuwaanne unttunttu ushechcha gedetoo wogga birad'd'etuwaa okka; hewaappe guyyiyaan, atteeda suutsaa yarshshiyaa sa'aa miyyiyaan ubbaa sa'aan pushakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He dharshoza shukkada iza suuththaafe guuththara ekkada, Aaroonessinne iza naytas ushachcha hayththata xeera, ushachcha kushe manththa biradhdhetanne ushachcha toho manththa biradhdheta tiya; hessafe guye attida suuththaa yarshizaso mille bolla Ubbasora wuxxa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ርሾዛ ሹካዳ ኢዛ ሱፌ ጉራ ኤካዳ፥ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ናይታስ ኡሻቻ ሃይታ ጼራ፥ ኡሻቻ ኩሼ ማን ቢራታኔ ኡሻቻ ቶሆ ማን ቢራታ ቲያ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣቲዳ ሱ ያርሺዛሶ ሚሌ ቦላ ኡባሶራ ዉጻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ሹካዳ፥ ሱፈ ጉ ኤካዳ፥ አሮናስነ እያ ናይታስ ኡሻቻ ሀይታስ ጋፃ፥ ኤንታ ኡሻቻ ኩሽያስነ ቶሁዋስ ዎጋ ብራታ ትያ። አትዳ ሱ ያርሾ በሳ ኦይዱ ማዛነታን ዉርፃ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya shukada, suuthaafe guuthu ekada, Aaronasinne iya naytas ushacha haythatas gaxaa, enta ushacha kushiyasinne tohuwas wogga biradheta tiya. Attida suuthaa yarsho bessa oyddu maazanetan wurxa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አውራውንም በግ ዕረደው፤ ከደሙም ወስደህ የአሮንንና የወንዶች ልጆቹን የቀኝ ጆሮዎቻቸውን ጫፍ የቀኝ እጆቻቸውን አውራ ጣቶች፣ የቀኝ እግራቸውንም አውራ ጣቶች ቅባቸው፤ ከዚያም ደሙን በመሠዊያው ላይ ዙሪያውን እርጨው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱንም ዕረድና ከደሙ ጥቂት ወስደህ የአሮንንና የልጆቹን ቀኝ ጆሮዎች ጫፍ፥ የቀኝ እጃቸውንና የቀኝ እግራቸውን አውራ ጣት ትቀባለህ፤ የተረፈውንም ደም በመሠዊያው ጐን በአራቱም ማእዘን ርጨው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ማጕላ ኸዓ ሕረዶ፤ ካብ ደሙ ወሲድካ ድማ፥ ኣብ ጫፍ የማነይቲ እዝኒ ኣሮንን፥ ኣብ ጫፍ የማናይ ኣእዛን ደቁን፥ ኣብ የማናይ ዓበዓባይቶ ኣእዳዎምን፥ ኣብ የማናይ ዓበዓባይቶ ኣእጋሮምን ልኸ። ነቲ ደሙውን ኣብ ኵሉ ወገን እቲ መሰውኢ ንፀጎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ድዑል ከኣ ሕረዶ፡ ካብ ደሙ ወሲድካ ድማ ኣብ ወሰን የመንየቲ እዝኒ ኣሮንን ኣብ ወሰን የማኖይ ኣእዛን ደቁን ኣብ የማኖት ዓበይቶ ኣእዳዎምን የማኖት ዓበይቶ ኣእጋሮምን ልኸ። ነቲ ደም ከኣ ኣብ ልዕሊ እቲ መሰውኢ ኣብ ዙርያኡ ንጸጎ። |