Exodus 29:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይቲ እተለኽየ ዘይበዅዐ እንጌራን ዘይበዅዐ ቅጫን፡ ብዘይቲ እተለኽየ ዘይበዅዐ ጸፍሒ ቅጫን ከኣ። ካብ ሓርጭ ስርናይ ክትሰርሖ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቂጣ እንጀራ፥ በዘይትም የተለወሰ የቂጣ እንጎቻ፥ በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ ከመልካም ስንዴ ታደርጋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቂጣ እንጀራ፥ በዘይትም የተለወሰ የቂጣ እንጐቻ፥ በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ ከመልካም ስንዴ ታደርጋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያልቦካ ቂጣ፥ በዘይት የተለወሰ ያልቦካ እንጎቻ፥ በዘይት የተቀባ ስስ ቂጣ፥ ከመልካም ስንዴ አዘጋጅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሩታ ዛርጋ ልያ አካደ፥ እርሹዋ የገናን ኡክ ኡካ፤ ቃይ እርሹዋ የገናን ዛይትያን ኮምፑዋ ኮምፓ፤ ሄዋዳንካ፥ እርሹዋ የገናን ሌኦ ኡክ ኡካደ፥ ዛይትያ ኦካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | muruta zarggaa d'iiliyaa akkaade, irshshuwaa yeggenaan ukitsaa uukka; k'ay irshshuwaa yeggenaan zayitiyaan komppuwaa komppa; hewaaddankka, irshshuwaa yeggenaan lee"o ukitsaa uukkaade, zayitiyaa okka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lo7o gistte dhiille ekkada irsho yeggontta uketh uukka; qasseka irsho yeggontta zayten guuththa uketh uukka; hessaththoka irsho yeggontta qeeri uketh uukkada zayte tiya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሎኦ ጊስቴ ሌ ኤካዳ ኢርሾ ዬጎንታ ኡኬ ኡካ፤ ቃሴካ ኢርሾ ዬጎንታ ዛይቴን ጉ ኡኬ ኡካ፤ ሄሳካ ኢርሾ ዬጎንታ ቄሪ ኡኬ ኡካዳ ዛይቴ ቲያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ግስተ ለ ኤካዳ፥ እርሾ የጎና ሻማሆ ዛይተራ ግንዳዳ ኡይ ኡካ። ቃስ ዛይተይ ገሎና ሀራ ኡይ ኡካ፤ ሄሳዳካ፥ ሌኦ ኡይ ኡካዳ ዛይተን ትያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha giste dhiille ekada, irsho yeggonna shamaho zaytera gindada uythu uuka. Qassi zaytey gelonna hara uythu uuka; hessadaka, lee7o uythu uukada zayten tiya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሾ ከሌለው ከምርጥ የስንዴ ዱቄት ቂጣ፣ በዘይት የተለወሰ የቂጣ ዕንጐቻና በዘይት የተቀባ ኅብስት ጋግር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሾ ያልነካው ምርጥ የሆነ የስንዴ ዱቄት ወስደህ የወይራ ዘይት በመጨመር ቂጣ አዘጋጅ፤ እንዲሁም ዘይት ያልገባበት ሌላ ቂጣ አዘጋጅ፤ ሌላ ስስ ቂጣም ጋግረህ ዘይት ቀባው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መባዅዕቲ ዘይተሓወሶ ልሑም ሕሩጭ ስርናይ ጌርካ እንጀራን፥ ብዘይቲ ዝተለወሰ ቕጫን፥ ዘይቲ ዝተለኸየ ረቀቕቲ ቕጫታትን ሰንክት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘብኹዔ እንጌራን ብዘይቲ እተቐምጥዔ ቕጫታትን፡ ዘይቲ እተለኸየ ረቂቕ ቅጫታትን ድማ ውሰድ ካብ ድኹም ሓርጭ ስርናይ ግበሮ። |