Exodus 29:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ድዑል ምሉእ ኣብ መሰውኢ ሓዊ ኣንድሮ፣ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ እዩ። ጥዑም ጨና እዩ፣ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አው​ራ​ንም በግ በሞ​ላው በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ታቃ​ጥ​ላ​ለህ፤ ስለ ጣፋጭ ሽታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ነው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቀ​ረበ የእ​ሳት ቍር​ባን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አውራውንም በግ በሞላው በመሠዊያው ላይ ታቃጥላለህ፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው፤ ጣፋጭ ሽቱ ነው። ለእግዚአብሔር የቀረበ የእሳት ቍርባን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አውራውን በግ በሙሉ በመሠዊያው ላይ ታቃጥለዋለህ፤ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው፤ ጣፋጭ ሽቱ ነው፤ ለጌታ የቀረበ የእሳት ቁርባን ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ዶርሳ ኮልያ ኡባና ያርሽያ ሳኣን ጹጋ፤ ሄዌ መና ጎዳዉ ጹገትያ ያርሹዋ፥ ሳዉዋ ቶሽኩ ግያ ያርሹዋነ መና ጎዳዉ ታማን ያርሽያ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hewaappe guyyiyaan, dorssaa koliyaa ubbaanna yarshshiyaa sa'aan s'uugga; hewe Med'inaa Godaw s'uugettiyaa yarshshuwaa, sawuwaa toshikku giyaa yarshshuwaanne Med'inaa Godaw taman yarshshiyaa yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye dharshoza mulera yarshizasohoza bolla xuugga; hessi GODAAS taman xuugettiza sawo tunnu giza yarshoko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ርሾዛ ሙሌራ ያርሺዛሶሆዛ ቦላ ጹጋ፤ ሄሲ ጎዳስ ታማን ጹጌቲዛ ሳዎ ቱኑ ጊዛ ያርሾኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ኩመ አሹዋ ያርሾ በሳን ፁጋ። ሄስካ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ። ሄ ያርሹዋ ሳዎይ ጎዳ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, kumetha ashuwa yarsho bessan xuugga. Hessika Godaas xuussa yarsho. He yarshuwa sawoy Godaa ufaysees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም አውራ በጉን በሙሉ በመሠዊያው ላይ አቃጥለው፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚቃጠል መሥዋዕት ጣፋጭ መዐዛና ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ የአውራውን በግ ሥጋ በሙሉ ለእኔ ለእግዚአብሔር የምግብ መሥዋዕት አድርገህ አቃጥለው፤ ይህም መባ ሽታው እኔን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ማጕላ ድማ ብምሉኡ ኣብ መሰውኢ ኣቃፅሎ። ንሱ ንእግዚኣብሄር ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ፤ ንሱ ንኣይ ጥዑም ዝጨናኡ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ድዑል ድማ ብዘሎ ኣብ ኣብ መሰውኢ ኣሕደሮ። ንሱ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ እዩ፡ ንሱ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና መስዋእቲ ሓዊ እዩ።