Exodus 29:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ድዑል ምሉእ ኣብ መሰውኢ ሓዊ ኣንድሮ፣ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ እዩ። ጥዑም ጨና እዩ፣ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚቐርብ መስዋእቲ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አውራንም በግ በሞላው በመሠዊያው ላይ ታቃጥላለህ፤ ስለ ጣፋጭ ሽታ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው፤ ለእግዚአብሔር የቀረበ የእሳት ቍርባን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አውራውንም በግ በሞላው በመሠዊያው ላይ ታቃጥላለህ፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው፤ ጣፋጭ ሽቱ ነው። ለእግዚአብሔር የቀረበ የእሳት ቍርባን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አውራውን በግ በሙሉ በመሠዊያው ላይ ታቃጥለዋለህ፤ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው፤ ጣፋጭ ሽቱ ነው፤ ለጌታ የቀረበ የእሳት ቁርባን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዶርሳ ኮልያ ኡባና ያርሽያ ሳኣን ጹጋ፤ ሄዌ መና ጎዳዉ ጹገትያ ያርሹዋ፥ ሳዉዋ ቶሽኩ ግያ ያርሹዋነ መና ጎዳዉ ታማን ያርሽያ ያርሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hewaappe guyyiyaan, dorssaa koliyaa ubbaanna yarshshiyaa sa'aan s'uugga; hewe Med'inaa Godaw s'uugettiyaa yarshshuwaa, sawuwaa toshikku giyaa yarshshuwaanne Med'inaa Godaw taman yarshshiyaa yarshshuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye dharshoza mulera yarshizasohoza bolla xuugga; hessi GODAAS taman xuugettiza sawo tunnu giza yarshoko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ርሾዛ ሙሌራ ያርሺዛሶሆዛ ቦላ ጹጋ፤ ሄሲ ጎዳስ ታማን ጹጌቲዛ ሳዎ ቱኑ ጊዛ ያርሾኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኩመ አሹዋ ያርሾ በሳን ፁጋ። ሄስካ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ። ሄ ያርሹዋ ሳዎይ ጎዳ ኡፋይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, kumetha ashuwa yarsho bessan xuugga. Hessika Godaas xuussa yarsho. He yarshuwa sawoy Godaa ufaysees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አውራ በጉን በሙሉ በመሠዊያው ላይ አቃጥለው፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚቃጠል መሥዋዕት ጣፋጭ መዐዛና ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ የአውራውን በግ ሥጋ በሙሉ ለእኔ ለእግዚአብሔር የምግብ መሥዋዕት አድርገህ አቃጥለው፤ ይህም መባ ሽታው እኔን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ማጕላ ድማ ብምሉኡ ኣብ መሰውኢ ኣቃፅሎ። ንሱ ንእግዚኣብሄር ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ፤ ንሱ ንኣይ ጥዑም ዝጨናኡ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ድዑል ድማ ብዘሎ ኣብ ኣብ መሰውኢ ኣሕደሮ። ንሱ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ እዩ፡ ንሱ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና መስዋእቲ ሓዊ እዩ። |