Exodus 29:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክትቅድሶም፡ ካህን ኮይንካ ከተገልግለኒ ድማ ክትገብሮም ዘለካ ጉዳይ እዚ እዩ፡ ሓደ ጫጩት ብዕራይን ክልተ መንቅብ ዘይብሎም ድዑላትን ውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እኔ​ንም በክ​ህ​ነት እን​ዲ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉኝ ትቀ​ድ​ሳ​ቸው ዘንድ የም​ታ​ደ​ር​ግ​ላ​ቸው ነገር ይህ ነው፤ ነውር የሌ​ለ​ባ​ቸ​ውን አንድ ወይ​ፈ​ንና ሁለት አውራ በጎች ትወ​ስ​ዳ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔንም በክህነት እንዲያገለግሉኝ ትቀድሳቸው ዘንድ የምታደርግባቸው ነገር ይህ ነው፤ ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና ሁለት አውራ በጎች ትወስዳለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለእኔ ካህናት እንዲሆኑ እንድትቀድሳቸው የምታደርገው ነገር ይህ ነው፤ አንድ ወይፈንና ነውር የሌለባቸውን ሁለት አውራ በጎች ውሰድ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮነነ አ ናናይ ቄሳቱዋ ግዲደ ታዉ ኦና ማላ፥ ኔን ኡንቱንታ ዱማያናዉ ሀዋዳን ኦ፤ ትላ ቦላና ደእያ እት ኮሩማ፥ ላኡ ዶርሳ ኮለቱዋ አካ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aaroonenne Aa naanay k'eesatuwaa gidiide taw ootsana mala, neeni unttuntta dummayanaw hawaadan ootsa; tilla bollaanna de'iyaa itti korumaa, laa"u dorssaa koletuwaa akka;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aarooneynne iza nayti qeese gididi taas ooththana mala neni istta dummasanaas ooththa; wosoy baynda issi mirgonne nam7u dharshota ekka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ቄሴ ጊዲዲ ታስ ኦና ማላ ኔኒ ኢስታ ዱማሳናስ ኦ፤ ዎሶይ ባይንዳ ኢሲ ሚርጎኔ ናምኡ ርሾታ ኤካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሮንነ እያ ናይት ካህነተን ታዉ ሀጋዛና መላ ኔኒ ኤንታ ዱማያናዉ ሀይሳዳ ኦ፤ ቦረይ ባይና ዎፋኖነ ናምኡ ማራዘ ኤካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Aaroninne iya nayti kahinetethan taw haggaazana mela neeni enta dummayanaw haysada ootha; borey bayna wofaanonne nam7u maraze eka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ካህናት ሆነው እንዲያገለግሉኝ ትቀድሳቸው ዘንድ የምታደርገው ይህ ነው፤ ነውር የሌለባቸው አንድ ወይፈንና ሁለት አውራ በጎች ውሰድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሮንና ልጆቹ ካህናት ሆነው በፊቴ ያገለግሉኝ ዘንድ ለመለየት የምታደርገው ይህ ነው፤ ምንም ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና ሁለት የበግ አውራዎችን ውሰድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣሮንን ደቁን ካህናት ኮይኖም ምእንቲ ኸገልግሉኒ፥ ከምዙይ ጌርካ ቐድሶም፦ ጐደሎ ዘይብሎም ሓደ ዝራብዕን ክልተ ማጓሉን ውሰድ።
Amharic Tigrinya 2011 ካህናተይ ኪኾኑኒ ክትቅድሶም ከሎኻ ገበረሎም ነገር እዚ እዩ። ሓደ ዝራቦን ጎደሎ ዚብሎም ክልተ ድዑልን ውሰድ።