Exodus 28:43 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮንን ደቁን ናብ ድንኳን ምርኻብ ኪኣትዉ ኸለዉ፡ ወይ ኣብ መቕደስ ንኼገልግሉ ናብ መሰውኢ ኪመጹ ኸለዉ፡ ኣብ ልዕሊ ኣሮንን ደቁን ኪዀኑ ኣለዎም። ኣበሳ ከም ዘይጾሩን ከም ዝሞቱን፤ ንዕኡን ንዘርኡን ብድሕሪኡ ንዘለኣለማዊ ስርዓት ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ሁም ኀጢ​አት እን​ዳ​ይ​ሆ​ን​ባ​ቸው፥ እን​ዳ​ይ​ሞ​ቱም፥ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ሲገቡ፥ በመ​ቅ​ደ​ሱም ያገ​ለ​ግሉ ዘንድ ወደ መሠ​ዊ​ያው ሲቀ​ርቡ በአ​ሮ​ንና በል​ጆቹ ላይ ይሆ​ናል፤ ለእ​ርሱ፥ ከእ​ር​ሱም በኋላ ለዘሩ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሥር​ዐት ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኃጢአትም እንዳይሆንባቸው እንዳይሞቱም፥ ወደ መገናኛው ድንኳን ሲገቡ በመቅደሱም ያገለግሉ ዘንድ ወደ መሠዊያው ሲቀርቡ በአሮንና በልጆቹ ላይ ይሆናል፤ ለእርሱ ከእርሱም በኋላ ለዘሩ ለዘላለም ሥርዓት ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኃጢአት እንዳይሆንባቸውና እንዳይሞቱ፥ ወደ መገናኛው ድንኳን ሲገቡ ወይም በመቅደሱ ሊያገለግሉ ወደ መሠዊያው ሲቀርቡ በአሮንና በልጆቹ ላይ ይሆናሉ፤ ለእርሱና ከእርሱም በኋላ ለዘሩ ለዘለዓለም ሥርዓት ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሮነነ አ ናናይ ጾሳ ዱንካንያ ገልያ ዎደ፥ ዎይ ያርሹዋ ያርሽያ ጌሻ ሳኣን ቄሳተን ኦናዉ ሺቅያ ዎደ፥ ሀ ማዮቱዋ ማይኖ። ሄዋዳን ሀኖፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ቦላ ባይዙዋነ ሀይቁዋ አህክኖ። “ሀዌ አሮናዉነ አ ዛረቶ መናዉ ዎጋ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aaroonenne Aa naanay S'oossaa Dunkkaaniyaa geliyaa wode, woy yarshshuwaa yarshshiyaa geeshsha sa'aan k'eesatetsan ootsanaw shiik'iyaa wode, ha mayotuwaa mayno. Hewaadan hanooppe, unttunttu barenttu bolla bayzzuwaanne hayk'k'uwaa ahikkino. «Hawe Aaroonawunne Aa zaretoo med'inaw woga gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aarooneynne iza nayti Xoossa Dunkaane giddo geliza wode woykko gibbe giddon qeeseteththan ooththanaas yarsho yarshizaso shiiqiza wode hayta may7ota may7etto. Hessaththo hankko istti bantta bolla qohonne hayqo ehettenna. Hayssi Aaroonessinne iza zereththatas mernaas woga gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ጾሳ ዱንካኔ ጊዶ ጌሊዛ ዎዴ ዎይኮ ጊቤ ጊዶን ቄሴቴን ኦናስ ያርሾ ያርሺዛሶ ሺቂዛ ዎዴ ሃይታ ማይኦታ ማይኤቶ። ሄሳ ሃንኮ ኢስቲ ባንታ ቦላ ቆሆኔ ሃይቆ ኤሄቴና። ሃይሲ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ዜሬታስ ሜርናስ ዎጋ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮንነ እያ ናይት ጌሻ ዱንካንያ ገልያ ዎደ ዎይኮ ጌሻ በሳን ካህነተን ሀጋዛናዉ ያርሾ በሲ ሺቅያ ዎደ ሀ ማኦታ ማኦ። ሄሳዳ ሀንኮ፥ ኤንቲ ባንታ ቦላ ሀይቆ ኤሆኮና። ሄስ አሮናስነ እያ ሼሻታስ መርና ዎጋ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroninne iya nayti Geeshsha Dunkaaniya geliya wode woyko Geeshsha Bessan kahinetethan haggaazanaw yarsho bessi shiiqiya wode ha ma7ota ma7o. Hessada haniko, enti banta bolla hayqo ehokona. Hessi Aaronasinne iya sheeshatas merinaa woga gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሮንና ወንድ ልጆቹ ወደ መገናኛው ድንኳን በሚገቡበት ጊዜ ወይም በመቅደሱ ለማገልገል ወደ መሠዊያው ሲቀርቡ፣ በደል ፈጽመው እንዳይሞቱ እነዚህን መልበስ አለባቸው። “ለአሮንና ለትውልዶቹ ይህ የዘላለም ሥርዐት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮንና ልጆቹ ዘወትር ወደ ድንኳን ሲገቡ ወይም በተቀደሰው ስፍራ በክህነት ለማገልገል ወደ መሠዊያው ሲቀርቡ ይለብሱታል፥ በዚህ ዐይነት የውስጥ ሰውነታቸው ስለማይጋለጥ ከሞት ይድናሉ፤ ይህ እንግዲህ ለአሮንና ለትውልዱ ሁሉ ጸንቶ የሚኖር ሥርዓት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሮንን ደቁን ከይብድሉ እሞ ኸይሞቱ፥ ናብታ ኣነ ዝርከበላ ድንኳን ክኣትዉ እንተለዉ፥ ወይ ኣብ መቕደስ ከገልግሉ ናብ መሰውኢ ኽቐርቡ እንተለዉ ይተዓጠቕዎ። “እዙይ ንኣሮንን ብድሕሪኡ ድማ ንዘርኡን ንዘለኣለም ዝነብር ሕጊ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሮንን ደቁን ከይብደሉ ኣሞ ከይሞቱ፡ ናብ ድንኳን ምርኻብ ኪእትው ኸለው፡ ወይ ኣብ መቕደስ ኬግልግሉ ናብ መሰውኢ ኪቐርቡ ኸለው ይዕጠቕዎ። እዚ ንእኡ ብድሕሪኡ ኸኣ ንዘርኡ ሕጊ ዘለኣለም ይኹን።