Exodus 28:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕፍረቶም ንምሽፋን ከኣ ካብ በፍታ እተሰርሐ ሱሩዕ ስርሓሎም። ካብ ጭሕሚ ክሳብ መንኵብ ክበጽሕዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኀፍ​ረተ ሥጋ​ቸ​ው​ንም ይከ​ድ​ኑ​በት ዘንድ የተ​ልባ እግር ሱሪ ታደ​ር​ግ​ላ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ከወ​ገ​ባ​ቸ​ውም እስከ ጭና​ቸው ይደ​ር​ሳል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኀፍረተ ሥጋቸውንም ይከድኑበት ዘንድ የበፍታ ሱሪ ታደርግላቸዋለህ፤ ከወገባቸውም እስከ ጭናቸው ይደርሳል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኀፍረተ ሥጋቸውን እንዲሸፍኑበት ከወገባቸው እስከ ጭናቸው የሚደርስ የበፍታ ሱሪ ታደርግላቸዋለህ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቱ ካሉ ካመታና ማላ ጋርሳና ማይያ ማዩዋ፥ ጼሳፐ ቢደ ዎድርያ ጋካናዉ ካምያዋ፥ ሊቆ ሊኑዋ ቃጭናፐ ዳዳደ ጊግሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttu kalluu kametana mala garssanna mayiyaa mayuwaa, s'eessaappe biide wodiriyaa gakkanaw kammiyaawaa, liik'o liinuwaa k'ac'inaappe daddaade giigissa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta kalloy kamettana mala garsara gixxiza gith, xeessaafe biidi wodira gakkanaas kammizaaz, liiqo layno qacinappe giigsa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ካሎይ ካሜታና ማላ ጋርሳራ ጊጺዛ ጊ፥ ጼሳፌ ቢዲ ዎዲራ ጋካናስ ካሚዛዝ፥ ሊቆ ላይኖ ቃጪናፔ ጊጊሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ካሎይ ካመታና መላ ጋርሳን ማእያ ማኡዋ ፄሳፈ ብድ ዎድረ ጋካናዉ ካምያባ አልኦ ሊኖፐ ጫርቀፈ ሱረ ጊግሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta kalloy kametana mela garsan ma7iya ma7uwa xeessafe bidi wodire gakanaw kammiyaba al7o liinope sure giigisa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከወገብ ጀምሮ እስከ ጭን የሚደርስ ሰውነትን የሚሸፍን ከበፍታ የተሠራ የውስጥ ቍምጣ አብጅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የውስጥ ሰውነታቸው እንዳይጋለጥ ከጥሩ በፍታ፥ ከወገባቸው እስከ ጭናቸው የሚደርስ ቊምጣ ሱሪ ትሠራላቸዋለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብሃሪ ጌርካ ንሕፍረቶም ዝኸድን ናይ በፍታ ስረ ግበረሎም። እዙይ ካብ ሕቘኦም ክሳዕ ብርኮም ዝበፅሕ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሕፈረቶም ዚኸድን ስረ ድማ ካብ ልሕጺ እንጣጢዕ ገብረሎም።