Exodus 28:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝሰርሕዎ ክዳውንቲ እዚኣቶም እዮም። ጨርቂ ኣፍልብን ጨርቂ መንኵብን ካባን ዝተጠምጠመ ካባን፡ ቱርባንን ቅናትን፤ ንኣሮን ሓውኻን ንደቁን ድማ ቅዱስ ክዳውንቲ ክሰርሑ ኣለዎም፣ ንሱ ድማ ካህን ኮይኑ ከገልግለኒ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚሠሩአቸውም ልብሶች እነዚህ ናቸው፤ ልብሰ እንግድዓ፥ ልብሰ መትከፍ፥ ቀሚስም፥ ዥንጕርጕር እጀ ጠባብ፥ መጠምጠሚያ፥ መታጠቂያም፤ እነዚህንም በክህነት ያገለግሉኝ ዘንድ ለወንድምህ ለአሮን፥ ለልጆቹም የተቀደሰ ልብስ ያድርጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚሠሩአቸውም ልብሶች እነዚህ ናቸው፤ የደረት ኪስ ኤፉድም ቀሚስም ዝንጕርጕር ሸሚዝም መጠምጠሚያም መታጠቂያም፤ እነዚህም ካህናት ይሆኑልኝ ዘንድ ለወንድምህ ለአሮን ለልጆቹም የተቀደሰ ልብስ ያድርጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚሠሩአቸውም ልብሶች እነዚህ ናቸው፤ የደረት ኪስ፥ ኤፉድ፥ ቀሚስ፥ የተጠለፈ እጀ ጠባብ፥ መጠምጠሚያና መታጠቂያ፤ ካህን እንዲሆንልኝ ለወንድምህ ለአሮንና ለልጆቹ የተቀደሰ ልብስ ይሥሩላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጊግሳና ማዮቱካ ሀዋንታ: ትራን ዎያዋ፥ ኤፉድያ፥ አዱሳ ማዩዋ፥ አሌቀቲደ ዳደቴዳ አዱሳ ሻምጭያ፥ ሻሽያነ ሀራ ዳንጩዋ። ነ እሻይ አሮነነ አ ናናይ ቄሳቱዋ ግዲደ ታዉ ኦደ ጌሻ ማዮቱዋ ማያና ማላ፥ ስክያዋንቱ ጊግሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu giigissana mayotuukka hawantta: tiraan wotsiyaawaa, eefuudiyaa, adussa mayuwaa, alleek'k'ettiide dadetteedda adussa shaamic'c'iyaa, shaashiyaanne hara danc'c'uwaa. Ne ishay Aaroonenne Aa naanay k'eesatuwaa gidiide taw ootsiide geeshsha mayotuwaa mayyana mala, sikkiyaawanttu giigissiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti giigsana may7otikka haytanttako; tira kiise, eefude, eefudeppe garsara may7iza hara may7o, qasseka ubbaafe garsara may7iza adussa may7o, goossenne dancco. Ne ishay Aarooneynne iza attuma nayti qeese gididi taas ooththishe dumma may7ota may7ana mala, may7o giigsetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጊጊሳና ማይኦቲካ ሃይታንታኮ፤ ቲራ ኪሴ፥ ኤፉዴ፥ ኤፉዴፔ ጋርሳራ ማይኢዛ ሃራ ማይኦ፥ ቃሴካ ኡባፌ ጋርሳራ ማይኢዛ ኣዱሳ ማይኦ፥ ጎሴኔ ዳንጮ። ኔ ኢሻይ ኣሮኔይኔ ኢዛ ኣቱማ ናይቲ ቄሴ ጊዲዲ ታስ ኦሼ ዱማ ማይኦታ ማይኣና ማላ፥ ማይኦ ጊጊሴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጊግሳና ማኦትካ ሀይሳታ፤ ትራን ማኤትያ ማኦ፥ ኤፉደ፥ አዱሳ ቃምሰ፥ አሌቀትድ ዳደትዳ ሻምዘ፥ ቃጨነ ዳንጮ። ነ እሻይ አሮንነ እያ ናይት ካህነ ግድድ ታዉ ሀጋዝሸ ማአና መላ ጌሻ ማኦታ ኤንታዉ ጊግሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti giigisana ma7otika haysata; tiran ma7etiya ma7o, efuude, adussa qamise, alleeqetidi dadetida shamize, qacenne danco. Ne ishay Aaroninne iya nayti kahine gididi taw haggaazishe ma7ana mela geeshsha ma7ota entaw giigiso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚሠሯቸው መጐናጸፊያዎች የደረት ልብስ ኤፉድ ቀሚስ፣ ጥልፍ ሸሚዝ፣ ጥምጥምና መታጠቂያ ናቸው፤ ካህን ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ የተቀደሱ መጐናጸፊያዎችን ለአሮንና ለወንድ ልጆቹ ይሠራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዐይነት የሚሠሩአቸውም ልብሶች እነዚህ ናቸው፤ የደረት ኪስ፥ ኤፉድ፥ ቀሚስ፥ በጥልፍ ያጌጠ ሸሚዝ፥ ጥምጥምና መታጠቂያ፤ ወንድምህ አሮንና ልጆቹ ካህናት ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ እነዚህን የተቀደሱ ልብሶች ይሥሩላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝገብርዎ ኣልባሳት ከዓ፥ ሳንቃ ኣፍ ልቢ፥ ኤፉድ፥ ቀሚሽ ላዕሊ፥ ዝተጠልፈ ቐሚሽ ውሽጢ፥ መጠምጠምያ፥ ቅናት እዩ። ኣሮንን ደቁን ካህናት ኮይኖም ምእንቲ ኸገልግሉኒ፥ እዝ ቅዱስ ኣልባሳት እዙይ ይግበሩሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝገብርዎ ኣልባስ ከኣ እዚ እዩ፡ ሳንቃ ኣፍ ልብን ኣፎድን ቀሚሽ ላዕልን ዓንጥዓንጦራይ ቀሚሽ ታሕትን መጠምጠምያን ቅናትን እሞ ካህነይ ኪኸውንሲ፡ ንሳቶም ወርቅን ሰማያውን ሕብሪ ደምን ጽሩይ ቀይሕን ወርቅን ሰማያዊ ሕብሪ ደምን ጽሩይ ቀይሕ ልሕጺ እንጣጢዕን ወሲዶም፡ ንሓውካ ኣሮንን ንደቁን ቅዱስ ኣልባስ ይገብረሉም። |