Exodus 28:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ድማ በደል ናይቲ ደቂ እስራኤል ብዅሉ ቅዱስ ውህበታቶም ዝቕድስዎ ቅዱስ ውህበት ክስከም፡ ኣብ ግንባር ኣሮን ክኸውን ኣለዎ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅቡላት ምእንቲ ኪዀኑ፡ ኵሉ ሳዕ ኣብ ግንባሩ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአሮንም ግንባር ላይ ይሆናል፤ አሮንም የእስራኤል ልጆች በሚያቀርቡትና በሚቀድሱት በቅዱሱ ስጦታቸው ሁሉ ላይ የሠሩትን ኀጢአት ይሸከም፤ በእግዚአብሔርም ፊት ተቀባይነት ያለው እንዲሆንላቸው ሁልጊዜ በግንባሩ ላይ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአሮንም ግምባር ላይ ይሆናል፥ አሮንም የእስራኤል ልጆች በሚያቀርቡትና በሚቀድሱት በቅዱስ ስጦታቸው ሁሉ ላይ ያለውን ኃጢአት ይሸከም፤ በእግዚአብሔርም ፊት ሞገስ እንዲሆንላቸው ቅጠል የሚመስለው ምልክቱ ሁልጊዜ በግምባሩ ላይ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአሮን ግምባር ላይ ይሆናል፥ አሮንም የእስራኤል ልጆች በሚያቀርቡትና በሚቀድሱት በቅዱስ ስጦታቸው ሁሉ ላይ ያለውን ኃጢአት ይሸከም፤ በጌታ ፊት ሞገስ እንዲሆንላቸው ቅጠሉ ሁልጊዜ በግምባሩ ላይ ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮነ አ ባረ ዴሙዋን ዎ፤ ሄዋን እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ጌሻ ያርሾ እምያዋን ፓጫይ ደኦፐ፥ ሄ ባይዙዋ አሮነ ቶኬ። አሳይ አህያዋ ኡባ መና ጎዳይ አካና ማላ፥ እ ሄዋ ኡባ ገደካ ባረ ደሙዋን ዎናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroone Aa bare deemuwaan wotso; hewaan Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw geeshsha yarshshoo immiyaawan pac'ay de'ooppe, he bayzzuwaa Aaroone tookkee. Asay ahiyaawaa ubbaa Med'inaa Goday akkana mala, I hewaa ubbaa gedekka bare demuwaan wotsanaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Aarooney iza ba liiphen woththo; heen Isra7eele asay GODAAS imota immishe moorida miishshi diikkoka he mooroza Aarooney tookko. Asay ehizayssa GODAY ekkana mala izi he xaafettidayssa ubba wodekka ba liiphen woththanaas koshshees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኣሮኔይ ኢዛ ባ ሊጴን ዎ፤ ሄን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ኢሞታ ኢሚሼ ሞሪዳ ሚሺ ዲኮካ ሄ ሞሮዛ ኣሮኔይ ቶኮ። ኣሳይ ኤሂዛይሳ ጎዳይ ኤካና ማላ ኢዚ ሄ ጻፌቲዳይሳ ኡባ ዎዴካ ባ ሊጴን ዎናስ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን እያ ባ ሶምኡዋን ዎ። ሄሳን እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እሞታ እምሸ ባልዳባይ ደእኮ፥ ሄ ባላ አሮን ቶኬስ። አሳይ ኤህያባ ጎዳይ ኤካና መላ እ ሄሳ ኡባ ዎደ ባ ሶምኡዋን ዎናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni iya ba som7uwan wotho. Hessan Isra7eele asay Godaas imota immishe balidabay de7iko, he balaa Aaroni tookees. Asay ehiyaba Goday ekana mela I hessa ubba wode ba som7uwan wothanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም በአሮን ግንባር ላይ ይሆናል፤ እስራኤላውያን ለይተው በሚያቀርቧቸው በማናቸውም የተቀደሱ ስጦታዎች ውስጥ ያለውን በደል ይሸከማል፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ተቀባይነት እንዲኖራቸው ሁልጊዜ በአሮን ግንባር ላይ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮንም በግንባሩ ላይ ያድርገው፤ በዚህ ዐይነት ባቀራረብ እንኳ ስሕተት ቢፈጽሙ እስራኤላውያን የሚያቀርቡልኝን መባ ሁሉ እኔ እግዚአብሔር እቀበላቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዙይ ኣብ ግምባር ኣሮን ግበሮ። ኣሮን ድማ ነቲ ደቂ እስራኤል፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ውህብቶ ዅሉ ኸቕርቡ እንተለዉ ዝገብርዎ በደል ይፁር። ኣነ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽቕበሎም ከዓ ዅልሻዕ ኣብ ግምባሩ ይፁሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ግምባር ኣሮን ይኹን፡ ኣሮን ድማ እቲ ደቂ እስራኣኤል ዜቕርብዎ ኹሉ ቅዱስ ህያብ ናይቲ ቅዱስ ሃያቦም በደል ይጹር። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሞገስ ኪኾነልኩምሲ ወርትግ ኣብ ግብማሩ ይኹን። |