Exodus 28:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮን ድማ በደል ናይቲ ደቂ እስራኤል ብዅሉ ቅዱስ ውህበታቶም ዝቕድስዎ ቅዱስ ውህበት ክስከም፡ ኣብ ግንባር ኣሮን ክኸውን ኣለዎ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅቡላት ምእንቲ ኪዀኑ፡ ኵሉ ሳዕ ኣብ ግንባሩ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ሮ​ንም ግን​ባር ላይ ይሆ​ናል፤ አሮ​ንም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በሚ​ያ​ቀ​ር​ቡ​ትና በሚ​ቀ​ድ​ሱት በቅ​ዱሱ ስጦ​ታ​ቸው ሁሉ ላይ የሠ​ሩ​ትን ኀጢ​አት ይሸ​ከም፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ተቀ​ባ​ይ​ነት ያለው እን​ዲ​ሆ​ን​ላ​ቸው ሁል​ጊዜ በግ​ን​ባሩ ላይ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአሮንም ግምባር ላይ ይሆናል፥ አሮንም የእስራኤል ልጆች በሚያቀርቡትና በሚቀድሱት በቅዱስ ስጦታቸው ሁሉ ላይ ያለውን ኃጢአት ይሸከም፤ በእግዚአብሔርም ፊት ሞገስ እንዲሆንላቸው ቅጠል የሚመስለው ምልክቱ ሁልጊዜ በግምባሩ ላይ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአሮን ግምባር ላይ ይሆናል፥ አሮንም የእስራኤል ልጆች በሚያቀርቡትና በሚቀድሱት በቅዱስ ስጦታቸው ሁሉ ላይ ያለውን ኃጢአት ይሸከም፤ በጌታ ፊት ሞገስ እንዲሆንላቸው ቅጠሉ ሁልጊዜ በግምባሩ ላይ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሮነ አ ባረ ዴሙዋን ዎ፤ ሄዋን እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ጌሻ ያርሾ እምያዋን ፓጫይ ደኦፐ፥ ሄ ባይዙዋ አሮነ ቶኬ። አሳይ አህያዋ ኡባ መና ጎዳይ አካና ማላ፥ እ ሄዋ ኡባ ገደካ ባረ ደሙዋን ዎናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aaroone Aa bare deemuwaan wotso; hewaan Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw geeshsha yarshshoo immiyaawan pac'ay de'ooppe, he bayzzuwaa Aaroone tookkee. Asay ahiyaawaa ubbaa Med'inaa Goday akkana mala, I hewaa ubbaa gedekka bare demuwaan wotsanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi Aarooney iza ba liiphen woththo; heen Isra7eele asay GODAAS imota immishe moorida miishshi diikkoka he mooroza Aarooney tookko. Asay ehizayssa GODAY ekkana mala izi he xaafettidayssa ubba wodekka ba liiphen woththanaas koshshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኣሮኔይ ኢዛ ባ ሊጴን ዎ፤ ሄን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ኢሞታ ኢሚሼ ሞሪዳ ሚሺ ዲኮካ ሄ ሞሮዛ ኣሮኔይ ቶኮ። ኣሳይ ኤሂዛይሳ ጎዳይ ኤካና ማላ ኢዚ ሄ ጻፌቲዳይሳ ኡባ ዎዴካ ባ ሊጴን ዎናስ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮን እያ ባ ሶምኡዋን ዎ። ሄሳን እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እሞታ እምሸ ባልዳባይ ደእኮ፥ ሄ ባላ አሮን ቶኬስ። አሳይ ኤህያባ ጎዳይ ኤካና መላ እ ሄሳ ኡባ ዎደ ባ ሶምኡዋን ዎናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroni iya ba som7uwan wotho. Hessan Isra7eele asay Godaas imota immishe balidabay de7iko, he balaa Aaroni tookees. Asay ehiyaba Goday ekana mela I hessa ubba wode ba som7uwan wothanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም በአሮን ግንባር ላይ ይሆናል፤ እስራኤላውያን ለይተው በሚያቀርቧቸው በማናቸውም የተቀደሱ ስጦታዎች ውስጥ ያለውን በደል ይሸከማል፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ተቀባይነት እንዲኖራቸው ሁልጊዜ በአሮን ግንባር ላይ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮንም በግንባሩ ላይ ያድርገው፤ በዚህ ዐይነት ባቀራረብ እንኳ ስሕተት ቢፈጽሙ እስራኤላውያን የሚያቀርቡልኝን መባ ሁሉ እኔ እግዚአብሔር እቀበላቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዙይ ኣብ ግምባር ኣሮን ግበሮ። ኣሮን ድማ ነቲ ደቂ እስራኤል፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ውህብቶ ዅሉ ኸቕርቡ እንተለዉ ዝገብርዎ በደል ይፁር። ኣነ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽቕበሎም ከዓ ዅልሻዕ ኣብ ግምባሩ ይፁሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ግምባር ኣሮን ይኹን፡ ኣሮን ድማ እቲ ደቂ እስራኣኤል ዜቕርብዎ ኹሉ ቅዱስ ህያብ ናይቲ ቅዱስ ሃያቦም በደል ይጹር። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሞገስ ኪኾነልኩምሲ ወርትግ ኣብ ግብማሩ ይኹን።