Exodus 28:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምግልጋል ድማ ኣብ ልዕሊ ኣሮን ክኸውን ኣለዎ፣ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ናብ መቕደስ ምስ ኣተወን ምስ ወጸን ድማ ድምጹ ይስማዕ፣ ምእንቲ ከይመውት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በማገልገል ጊዜም በአሮን ላይ ይሆናል፤ እርሱም እንዳይሞት ወደ መቅደሱ በእግዚአብሔር ፊት ሲገባና ሲወጣ ድምፁ ይሰማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በማገልገል ጊዜም በአሮን ላይ ይሆናል፤ እርሱም እንዳይሞት ወደ መቅደሱ በእግዚአብሔር ፊት ሲገባና ሲወጣ ድምፁ ይሰማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአገልግሎት ጊዜ በአሮን ላይ ይሆናል፤ እርሱም እንዳይሞት ወደ መቅደሱ በጌታ ፊት ሲገባና ሲወጣ ድምፁ ይሰማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮነ ቄሳተን ኦያ ዎደ፥ ሀ አዱሳ ማዩዋ ማዮ፤ መና ጎዳ ስን ጌሻ ሳኣ ገልያ ዎደነ ከስያ ዎደ፥ ዳዋላይ ዋሳና። ሄዋ ድራዉ እ ሀይቀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroone k'eesatetsan ootsiyaa wode, ha adussa mayuwaa mayyo; Med'inaa Godaa sintsa Geeshsha sa'aa geliyaa wodenne kesiyaa wode, dawalay waassana. Hewaa diraw I hayk'k'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooney qeeseteththan ooththiza wode ha adussa may7oza may7o; GODAA sinth ubbaafe dumma qol7a geliza wodenne keziza wode daalay giirana. Izi he may7oza may7iko hayqqenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይ ቄሴቴን ኦዛ ዎዴ ሃ ኣዱሳ ማይኦዛ ማይኦ፤ ጎዳ ሲን ኡባፌ ዱማ ቆልኣ ጌሊዛ ዎዴኔ ኬዚዛ ዎዴ ዳላይ ጊራና። ኢዚ ሄ ማይኦዛ ማይኢኮ ሃይቄና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን ካህነተን ኦያ ዎደ ሀ አዱሳ ማኡዋ ማኦ። ጎዳ ስን፥ ጌሻ በሳ ገልያ ዎደነ ከይያ ዎደ፥ ዳላይ ጊራና፤ እካ ሀይቀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni kahinetethan oothiya wode ha adussa ma7uwa ma7o. Godaa sinthe, Geeshsha Bessaa geliya wodenne keyiya wode, daalay giirana; ika hayqenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንም በአገልግሎቱ ጊዜ ይህን መልበስ አለበት፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ወደ መቅደሱ በገባና ከመቅደሱ ሲወጣ እንዳይሞት የሻኵራዎቹ ድምፅ ይሰማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮን በክህነት በሚያገለግልበት ጊዜ ይህን ቀሚስ ይልበስ፤ በተቀደሰው ስፍራ በፊቴ በተገኘ ጊዜ ወይም ከዚያ በሚወጣበት ጊዜ የመርገፉ ድምፅ ስለሚሰማ ከመሞት ይድናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮን ብኽህነት ከገልግል እንተሎ፥ ይከደኖ። ኣብ ቅድመይ ናብ መቕደስ ክኣቱን ክወፅእን እንተሎ ድምፂ ናይተን ቃጭላት ክስማዕ እዩ። ስለዙይ እውን ኣይመውትን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮን ናብ መቕደስ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪእቱ ኸሎንኪወጽእ ከሎን ምእንቲ ኸይመውት ኪስማዕሲ ኬገልግል ከሎ ይከደኖ። |