Exodus 28:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምግልጋል ድማ ኣብ ልዕሊ ኣሮን ክኸውን ኣለዎ፣ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ናብ መቕደስ ምስ ኣተወን ምስ ወጸን ድማ ድምጹ ይስማዕ፣ ምእንቲ ከይመውት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በማ​ገ​ል​ገል ጊዜም በአ​ሮን ላይ ይሆ​ናል፤ እር​ሱም እን​ዳ​ይ​ሞት ወደ መቅ​ደሱ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ሲገ​ባና ሲወጣ ድምፁ ይሰ​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በማገልገል ጊዜም በአሮን ላይ ይሆናል፤ እርሱም እንዳይሞት ወደ መቅደሱ በእግዚአብሔር ፊት ሲገባና ሲወጣ ድምፁ ይሰማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአገልግሎት ጊዜ በአሮን ላይ ይሆናል፤ እርሱም እንዳይሞት ወደ መቅደሱ በጌታ ፊት ሲገባና ሲወጣ ድምፁ ይሰማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሮነ ቄሳተን ኦያ ዎደ፥ ሀ አዱሳ ማዩዋ ማዮ፤ መና ጎዳ ስን ጌሻ ሳኣ ገልያ ዎደነ ከስያ ዎደ፥ ዳዋላይ ዋሳና። ሄዋ ድራዉ እ ሀይቀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aaroone k'eesatetsan ootsiyaa wode, ha adussa mayuwaa mayyo; Med'inaa Godaa sintsa Geeshsha sa'aa geliyaa wodenne kesiyaa wode, dawalay waassana. Hewaa diraw I hayk'k'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aarooney qeeseteththan ooththiza wode ha adussa may7oza may7o; GODAA sinth ubbaafe dumma qol7a geliza wodenne keziza wode daalay giirana. Izi he may7oza may7iko hayqqenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሮኔይ ቄሴቴን ኦዛ ዎዴ ሃ ኣዱሳ ማይኦዛ ማይኦ፤ ጎዳ ሲን ኡባፌ ዱማ ቆልኣ ጌሊዛ ዎዴኔ ኬዚዛ ዎዴ ዳላይ ጊራና። ኢዚ ሄ ማይኦዛ ማይኢኮ ሃይቄና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮን ካህነተን ኦያ ዎደ ሀ አዱሳ ማኡዋ ማኦ። ጎዳ ስን፥ ጌሻ በሳ ገልያ ዎደነ ከይያ ዎደ፥ ዳላይ ጊራና፤ እካ ሀይቀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroni kahinetethan oothiya wode ha adussa ma7uwa ma7o. Godaa sinthe, Geeshsha Bessaa geliya wodenne keyiya wode, daalay giirana; ika hayqenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሮንም በአገልግሎቱ ጊዜ ይህን መልበስ አለበት፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ወደ መቅደሱ በገባና ከመቅደሱ ሲወጣ እንዳይሞት የሻኵራዎቹ ድምፅ ይሰማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮን በክህነት በሚያገለግልበት ጊዜ ይህን ቀሚስ ይልበስ፤ በተቀደሰው ስፍራ በፊቴ በተገኘ ጊዜ ወይም ከዚያ በሚወጣበት ጊዜ የመርገፉ ድምፅ ስለሚሰማ ከመሞት ይድናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሮን ብኽህነት ከገልግል እንተሎ፥ ይከደኖ። ኣብ ቅድመይ ናብ መቕደስ ክኣቱን ክወፅእን እንተሎ ድምፂ ናይተን ቃጭላት ክስማዕ እዩ። ስለዙይ እውን ኣይመውትን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሮን ናብ መቕደስ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪእቱ ኸሎንኪወጽእ ከሎን ምእንቲ ኸይመውት ኪስማዕሲ ኬገልግል ከሎ ይከደኖ።